Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37347
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Zmeselo » 27 Feb 2023, 06:20


Zack
Senior Member
Posts: 17261
Joined: 17 Feb 2013, 08:24

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Zack » 27 Feb 2023, 06:47

Well if they want to be separated then that should be respected it’s all about self determination. The same with Palestinians the Bosnians the Kosovians the Eritreans not that long ago the south Sudanese. Somaliland is no different in this aspect.

Dr Zackovich

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Meleket » 27 Feb 2023, 07:03

ወዳጃችን Zmeselo ሱማሊያ ምናምን እያልክማ “ፊዚካል ዲማርኼሽንን” ማረሳሳት ኣይቻልም። የሱማሌ ጉዳይን በሚመለከት ሱማሌዎች ይበቁታል፡ ኣሁን ኣንተ ለ”ፊዚካል ዲማርኬሽን” ተዘጋጅ። በማያገባህ ገብተህ ኣትፈትፍት። ለመሆኑ ስለ ኤርትራ የማታውቀው ነገር የለምና ኣንዳንድ ነገሮች እስቲ እንጠይቅህ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ኤርትራ ውስጥ ምን ዓይነት ኢንዳስትሪያል ፓርክ ነው የሚሰራው እስቲ ንገረን። መቼ?

የኤርትራ የቀይ ባሕር ዓሳ እንዴት ነው በሰለጠነ መንገድ የሚገፈፈው እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ የህንጻ ስራ እንደተቋረጠ ይታወቃል፡ መቼ ነው የህንጻ ስራ መስራት የሚፈቀደው እስቲ ንገረን፥፡ መቼም ኣንተ የማታውቀው ነገር የለም።

ኤርትራ ውስጥ የሃይል ኣቕርቦት እጥረትን ለመቅረፍ ስለ ሶላርም የነፋስም ስለ ሌላም የሃይል ኣቅርቦት ኣማራጭ ብሮጆክቶች ትግባሬ እስቲ ንገረን።

ኤርትራ ውስጥ የቱሪዝም ሁኔታ ምን ይመስላል? ባለፈው ዓመት ስንት ቱሪስቶች ኤርትራን ጐበኙ? ምን ያህል የውጭ ምንዛሬ ተገኘ እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ ያሉት ግድቦች ምን ያህል የእርሻ መሬት እያለሙ ነው? ምን ያህል ኣዝእርትና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ ቀረቡ?

ኤርትራ ውስጥ ያሉ የጽሕፈት ቤት አሰራሮችን ለማዘመን ምን እየታሰበ ነው ንገረን እስቲ ወዳጃችን ዘሜ፡ መቼም የማታውቀው ነገር የለም!

ሱማሊያን ለሱማሊያውያን ብትተውላቸው ኣይሻልምን? ልዑላዊቷ ሃገረ ኡክሬንስ በወራሪዋ ራሻ ስትደፈጠጥ ያጨበጨቡት ሃይሎችስ እነማን እንደሆኑ እስቲ ንገረን። ሱማሊያ እያልክማ ልትሸውደን አትሞክር። ሱማሊያ በወያኔ ሰራዊት ስትወረር ኣውግዘህ፡ ኡክሬን በራሻ ሰራዊት ስትወረር አለማውገዝማ ከዚያም ብሶ ማዳከርና ማጨብጨብማ፡ ትልቅ ነዉር ነው። ለማንኛውም "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" ተዘጋጅ።
:mrgreen:

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37347
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Zmeselo » 27 Feb 2023, 08:40

This bîtch is bitter!!! :lol:

Meleket wrote:
27 Feb 2023, 07:03
ወዳጃችን Zmeselo ሱማሊያ ምናምን እያልክማ “ፊዚካል ዲማርኼሽንን” ማረሳሳት ኣይቻልም። የሱማሌ ጉዳይን በሚመለከት ሱማሌዎች ይበቁታል፡ ኣሁን ኣንተ ለ”ፊዚካል ዲማርኬሽን” ተዘጋጅ። በማያገባህ ገብተህ ኣትፈትፍት። ለመሆኑ ስለ ኤርትራ የማታውቀው ነገር የለምና ኣንዳንድ ነገሮች እስቲ እንጠይቅህ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ኤርትራ ውስጥ ምን ዓይነት ኢንዳስትሪያል ፓርክ ነው የሚሰራው እስቲ ንገረን። መቼ?

የኤርትራ የቀይ ባሕር ዓሳ እንዴት ነው በሰለጠነ መንገድ የሚገፈፈው እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ የህንጻ ስራ እንደተቋረጠ ይታወቃል፡ መቼ ነው የህንጻ ስራ መስራት የሚፈቀደው እስቲ ንገረን፥፡ መቼም ኣንተ የማታውቀው ነገር የለም።

ኤርትራ ውስጥ የሃይል ኣቕርቦት እጥረትን ለመቅረፍ ስለ ሶላርም የነፋስም ስለ ሌላም የሃይል ኣቅርቦት ኣማራጭ ብሮጆክቶች ትግባሬ እስቲ ንገረን።

ኤርትራ ውስጥ የቱሪዝም ሁኔታ ምን ይመስላል? ባለፈው ዓመት ስንት ቱሪስቶች ኤርትራን ጐበኙ? ምን ያህል የውጭ ምንዛሬ ተገኘ እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ ያሉት ግድቦች ምን ያህል የእርሻ መሬት እያለሙ ነው? ምን ያህል ኣዝእርትና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ ቀረቡ?

ኤርትራ ውስጥ ያሉ የጽሕፈት ቤት አሰራሮችን ለማዘመን ምን እየታሰበ ነው ንገረን እስቲ ወዳጃችን ዘሜ፡ መቼም የማታውቀው ነገር የለም!

ሱማሊያን ለሱማሊያውያን ብትተውላቸው ኣይሻልምን? ልዑላዊቷ ሃገረ ኡክሬንስ በወራሪዋ ራሻ ስትደፈጠጥ ያጨበጨቡት ሃይሎችስ እነማን እንደሆኑ እስቲ ንገረን። ሱማሊያ እያልክማ ልትሸውደን አትሞክር። ሱማሊያ በወያኔ ሰራዊት ስትወረር ኣውግዘህ፡ ኡክሬን በራሻ ሰራዊት ስትወረር አለማውገዝማ ከዚያም ብሶ ማዳከርና ማጨብጨብማ፡ ትልቅ ነዉር ነው። ለማንኛውም "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" ተዘጋጅ።
:mrgreen:

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Meleket » 27 Feb 2023, 09:08

ወዳጃችን Zmeselo ዝም ብለው ከሰሙህ እኮ፡ ኣንተ ምን እፍረት ታውቅና ስለ ማዳጋስካርም ትተረተራለህ:mrgreen: ወዳጃችን ያንተ ዝም ብሎ መተርተር ለኤርትራችን ምንም ስለማይፈይድላት፡ ስለ ሱማሊያ ሆነ ኢትዮጵያ መቀቀድህም ምንም ለሃገራችን ለኣኤርትራ ስለማይጠቅማት፡ በኤርትርዋኢ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የምንተይቅህ "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" እንድትዘጋጅ ነው።
Zmeselo wrote:
27 Feb 2023, 08:40
This bîtch is bitter!!! :lol:

Meleket wrote:
27 Feb 2023, 07:03
ወዳጃችን Zmeselo ሱማሊያ ምናምን እያልክማ “ፊዚካል ዲማርኼሽንን” ማረሳሳት ኣይቻልም። የሱማሌ ጉዳይን በሚመለከት ሱማሌዎች ይበቁታል፡ ኣሁን ኣንተ ለ”ፊዚካል ዲማርኬሽን” ተዘጋጅ። በማያገባህ ገብተህ ኣትፈትፍት። ለመሆኑ ስለ ኤርትራ የማታውቀው ነገር የለምና ኣንዳንድ ነገሮች እስቲ እንጠይቅህ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ኤርትራ ውስጥ ምን ዓይነት ኢንዳስትሪያል ፓርክ ነው የሚሰራው እስቲ ንገረን። መቼ?

የኤርትራ የቀይ ባሕር ዓሳ እንዴት ነው በሰለጠነ መንገድ የሚገፈፈው እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ የህንጻ ስራ እንደተቋረጠ ይታወቃል፡ መቼ ነው የህንጻ ስራ መስራት የሚፈቀደው እስቲ ንገረን፥፡ መቼም ኣንተ የማታውቀው ነገር የለም።

ኤርትራ ውስጥ የሃይል ኣቕርቦት እጥረትን ለመቅረፍ ስለ ሶላርም የነፋስም ስለ ሌላም የሃይል ኣቅርቦት ኣማራጭ ብሮጆክቶች ትግባሬ እስቲ ንገረን።

ኤርትራ ውስጥ የቱሪዝም ሁኔታ ምን ይመስላል? ባለፈው ዓመት ስንት ቱሪስቶች ኤርትራን ጐበኙ? ምን ያህል የውጭ ምንዛሬ ተገኘ እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ ያሉት ግድቦች ምን ያህል የእርሻ መሬት እያለሙ ነው? ምን ያህል ኣዝእርትና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ ቀረቡ?

ኤርትራ ውስጥ ያሉ የጽሕፈት ቤት አሰራሮችን ለማዘመን ምን እየታሰበ ነው ንገረን እስቲ ወዳጃችን ዘሜ፡ መቼም የማታውቀው ነገር የለም!

ሱማሊያን ለሱማሊያውያን ብትተውላቸው ኣይሻልምን? ልዑላዊቷ ሃገረ ኡክሬንስ በወራሪዋ ራሻ ስትደፈጠጥ ያጨበጨቡት ሃይሎችስ እነማን እንደሆኑ እስቲ ንገረን። ሱማሊያ እያልክማ ልትሸውደን አትሞክር። ሱማሊያ በወያኔ ሰራዊት ስትወረር ኣውግዘህ፡ ኡክሬን በራሻ ሰራዊት ስትወረር አለማውገዝማ ከዚያም ብሶ ማዳከርና ማጨብጨብማ፡ ትልቅ ነዉር ነው። ለማንኛውም "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" ተዘጋጅ።
:mrgreen:

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Digital Weyane » 27 Feb 2023, 09:17

ምክር ለጁንታው ትግራዋይ ዎንድሜ Meleket፣

ኡኛ ወያኔ በሥልጣን በነበርንበት ወቅት የኢትዮጵያ ህዝብን ልሳን በማፈን ያስመዘገብነው ውጤትም ሆነ ድል የለም። ዛሬ በኢትዮጵያ ከሥልጣን ተባርረን፣ በውክልናው ጦርነት ተሸንፈን፣ ትጥቃችንን አውርደን ባለንበት ወቅት ይኼን መጥፎ ፀባይ በቀላሉ ልንተወው እንደማንችል ይገባኛል። ለዚህም ነው እዚህ ፎሩም ላይ የሚሳተፉ ኤርትራውያን የአመለካከትንና የሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብታቸውን ሲጠቀሙ ስታይ ድምፃቸውን ለማፈን ሰፊ ጥረት የምታደርገው። ፈረንጆቹ ጌቶቻችን ሲተርቱ <<ኦልድ ሃቢትስ ዳይ ሃርድ>> ይላሉ። አይዞህ፣ ሽንፈትን በፀጋ መቀበል አዋቂነት ነው። :roll: :roll:

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Meleket » 27 Feb 2023, 09:35

Digital Weyane wrote:
27 Feb 2023, 09:17
ምክር ለጁንታው ትግራዋይ ዎንድሜ Meleket፣

ኡኛ ወያኔ በሥልጣን በነበርንበት ወቅት የኢትዮጵያ ህዝብን ልሳን በማፈን ያስመዘገብነው ውጤትም ሆነ ድል የለም። ዛሬ በኢትዮጵያ ከሥልጣን ተባርረን፣ በውክልናው ጦርነት ተሸንፈን፣ ትጥቃችንን አውርደን ባለንበት ወቅት ይኼን መጥፎ ፀባይ በቀላሉ ልንተወው እንደማንችል ይገባኛል። ለዚህም ነው እዚህ ፎሩም ላይ የሚሳተፉ ኤርትራውያን የአመለካከትንና የሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብታቸውን ሲጠቀሙ ስታይ ድምፃቸውን ለማፈን ሰፊ ጥረት የምታደርገው። ፈረንጆቹ ጌቶቻችን ሲተርቱ <<ኦልድ ሃቢትስ ዳይ ሃርድ>> ይላሉ። አይዞህ፣ ሽንፈትን በፀጋ መቀበል አዋቂነት ነው። :roll: :roll:

ተራ ካድሮች ሮጣችሁ ሮጣችሁ ወይ “ወያኔ” ላይ ወይ “ኣማሪካ” ላይ እንደምትወሸቁ ኣሳምረን እናውቃለን፡ :mrgreen: እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ኣሁን ጨዋታው “ጌም ኦቨር” ተብሏል፤ ወደ “ፊዚካል ዲማርኬሽን” የናቴ መቀነት አደናቅፎኝ ነው ሳይባል በሰላም መንፈስ መግባት ነው። :mrgreen:

ከዚያ በተረፈ የፑቲንን ነገር ካርቱኒስቶች እንዲህ ኣያቀረቡት ነው፡ በሰለጠነው ዓለም የሰው ኣመለካከት ነጻ በሆነበት ዓለም ማለት ነው። ጆሮውን ቆንጥጠው ከዩክሬን ሲያስወጡት ምን ትሉ ይሆን የኛ ተራ ካድሬዎች!

ኣዪ Digital Weyane ኣንተም እንደ Zmeselo ስለ “ፕረስ ነጻነትም” ልታስተምር ይከጅልሃል ኣይደል፡ ኣቤት ኣለማፈር 'እንትኑ ቆዳ ኣንጥፉልኝ ኣለ" ማለት ይሄ ነው!
:mrgreen:

Somaliman
Member+
Posts: 7167
Joined: 09 Nov 2007, 20:12
Location: Heaven

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Somaliman » 27 Feb 2023, 09:37

Zmeselo wrote:
27 Feb 2023, 06:20



Any concocted video made of stitched unrelated and out of context videos should not be taken as a gospel truth.

In addition, the current conflict is within Somaliland and has absolutely nothing to do whatsoever with the rest of Somalia. It's a region, which is part of Somaliland, that's revolting against the clannish oppression and injustice of Somaliland.

The irony is that Somaliland has been claiming to have seceded from the rest of Somalia and has also been crying out to the entire world for the past 30 years or so that Somalia wants to bring it back by force. even though Somalia has never made resort to any force of any kind. Yet, today, Somaliland is exactly doing what it has been complaining about to its own region (people) that's revolting against Somaliland's clannish oppression and injustice and simply asking for justice or autonomy, as it's trying to keep this region under its mindless enclave by force, fighting the civilians of this region with heavy arms and killing scores!

How dare you do to others what you're complaining about! No wonder I call it a mindless enclave!

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37347
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Zmeselo » 27 Feb 2023, 10:29

Yes, that's what freedom of speech is lil' cûnt. You've the right & the option not to read my posts, tho.

Now, go & bend down for uncle Sam. I heard, he got a huge one. You gonna enjoy it!
:mrgreen:


Meleket wrote:
27 Feb 2023, 09:08
ወዳጃችን Zmeselo ዝም ብለው ከሰሙህ እኮ፡ ኣንተ ምን እፍረት ታውቅና ስለ ማዳጋስካርም ትተረተራለህ:mrgreen: ወዳጃችን ያንተ ዝም ብሎ መተርተር ለኤርትራችን ምንም ስለማይፈይድላት፡ ስለ ሱማሊያ ሆነ ኢትዮጵያ መቀቀድህም ምንም ለሃገራችን ለኣኤርትራ ስለማይጠቅማት፡ በኤርትርዋኢ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የምንተይቅህ "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" እንድትዘጋጅ ነው።
Zmeselo wrote:
27 Feb 2023, 08:40
This bîtch is bitter!!! :lol:

Meleket wrote:
27 Feb 2023, 07:03
ወዳጃችን Zmeselo ሱማሊያ ምናምን እያልክማ “ፊዚካል ዲማርኼሽንን” ማረሳሳት ኣይቻልም። የሱማሌ ጉዳይን በሚመለከት ሱማሌዎች ይበቁታል፡ ኣሁን ኣንተ ለ”ፊዚካል ዲማርኬሽን” ተዘጋጅ። በማያገባህ ገብተህ ኣትፈትፍት። ለመሆኑ ስለ ኤርትራ የማታውቀው ነገር የለምና ኣንዳንድ ነገሮች እስቲ እንጠይቅህ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ኤርትራ ውስጥ ምን ዓይነት ኢንዳስትሪያል ፓርክ ነው የሚሰራው እስቲ ንገረን። መቼ?

የኤርትራ የቀይ ባሕር ዓሳ እንዴት ነው በሰለጠነ መንገድ የሚገፈፈው እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ የህንጻ ስራ እንደተቋረጠ ይታወቃል፡ መቼ ነው የህንጻ ስራ መስራት የሚፈቀደው እስቲ ንገረን፥፡ መቼም ኣንተ የማታውቀው ነገር የለም።

ኤርትራ ውስጥ የሃይል ኣቕርቦት እጥረትን ለመቅረፍ ስለ ሶላርም የነፋስም ስለ ሌላም የሃይል ኣቅርቦት ኣማራጭ ብሮጆክቶች ትግባሬ እስቲ ንገረን።

ኤርትራ ውስጥ የቱሪዝም ሁኔታ ምን ይመስላል? ባለፈው ዓመት ስንት ቱሪስቶች ኤርትራን ጐበኙ? ምን ያህል የውጭ ምንዛሬ ተገኘ እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ ያሉት ግድቦች ምን ያህል የእርሻ መሬት እያለሙ ነው? ምን ያህል ኣዝእርትና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ ቀረቡ?

ኤርትራ ውስጥ ያሉ የጽሕፈት ቤት አሰራሮችን ለማዘመን ምን እየታሰበ ነው ንገረን እስቲ ወዳጃችን ዘሜ፡ መቼም የማታውቀው ነገር የለም!

ሱማሊያን ለሱማሊያውያን ብትተውላቸው ኣይሻልምን? ልዑላዊቷ ሃገረ ኡክሬንስ በወራሪዋ ራሻ ስትደፈጠጥ ያጨበጨቡት ሃይሎችስ እነማን እንደሆኑ እስቲ ንገረን። ሱማሊያ እያልክማ ልትሸውደን አትሞክር። ሱማሊያ በወያኔ ሰራዊት ስትወረር ኣውግዘህ፡ ኡክሬን በራሻ ሰራዊት ስትወረር አለማውገዝማ ከዚያም ብሶ ማዳከርና ማጨብጨብማ፡ ትልቅ ነዉር ነው። ለማንኛውም "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" ተዘጋጅ።
:mrgreen:

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Meleket » 27 Feb 2023, 11:14

Zmeselo wrote:
27 Feb 2023, 10:29
Yes, that's what freedom of speech is lil' cûnt. You've the right & the option not to read my posts, tho.

Now, go & bend down for uncle Sam. I heard, he got a huge one. You gonna enjoy it!
:mrgreen:


Meleket wrote:
27 Feb 2023, 09:08
ወዳጃችን Zmeselo ዝም ብለው ከሰሙህ እኮ፡ ኣንተ ምን እፍረት ታውቅና ስለ ማዳጋስካርም ትተረተራለህ:mrgreen: ወዳጃችን ያንተ ዝም ብሎ መተርተር ለኤርትራችን ምንም ስለማይፈይድላት፡ ስለ ሱማሊያ ሆነ ኢትዮጵያ መቀቀድህም ምንም ለሃገራችን ለኣኤርትራ ስለማይጠቅማት፡ በኤርትርዋኢ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የምንተይቅህ "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" እንድትዘጋጅ ነው።
Zmeselo wrote:
27 Feb 2023, 08:40
This bîtch is bitter!!! :lol:

Meleket wrote:
27 Feb 2023, 07:03
ወዳጃችን Zmeselo ሱማሊያ ምናምን እያልክማ “ፊዚካል ዲማርኼሽንን” ማረሳሳት ኣይቻልም። የሱማሌ ጉዳይን በሚመለከት ሱማሌዎች ይበቁታል፡ ኣሁን ኣንተ ለ”ፊዚካል ዲማርኬሽን” ተዘጋጅ። በማያገባህ ገብተህ ኣትፈትፍት። ለመሆኑ ስለ ኤርትራ የማታውቀው ነገር የለምና ኣንዳንድ ነገሮች እስቲ እንጠይቅህ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ኤርትራ ውስጥ ምን ዓይነት ኢንዳስትሪያል ፓርክ ነው የሚሰራው እስቲ ንገረን። መቼ?

የኤርትራ የቀይ ባሕር ዓሳ እንዴት ነው በሰለጠነ መንገድ የሚገፈፈው እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ የህንጻ ስራ እንደተቋረጠ ይታወቃል፡ መቼ ነው የህንጻ ስራ መስራት የሚፈቀደው እስቲ ንገረን፥፡ መቼም ኣንተ የማታውቀው ነገር የለም።

ኤርትራ ውስጥ የሃይል ኣቕርቦት እጥረትን ለመቅረፍ ስለ ሶላርም የነፋስም ስለ ሌላም የሃይል ኣቅርቦት ኣማራጭ ብሮጆክቶች ትግባሬ እስቲ ንገረን።

ኤርትራ ውስጥ የቱሪዝም ሁኔታ ምን ይመስላል? ባለፈው ዓመት ስንት ቱሪስቶች ኤርትራን ጐበኙ? ምን ያህል የውጭ ምንዛሬ ተገኘ እስቲ ኣጫውተን።

ኤርትራ ውስጥ ያሉት ግድቦች ምን ያህል የእርሻ መሬት እያለሙ ነው? ምን ያህል ኣዝእርትና የቅባት እህሎች ለውጭ ገበያ ቀረቡ?

ኤርትራ ውስጥ ያሉ የጽሕፈት ቤት አሰራሮችን ለማዘመን ምን እየታሰበ ነው ንገረን እስቲ ወዳጃችን ዘሜ፡ መቼም የማታውቀው ነገር የለም!

ሱማሊያን ለሱማሊያውያን ብትተውላቸው ኣይሻልምን? ልዑላዊቷ ሃገረ ኡክሬንስ በወራሪዋ ራሻ ስትደፈጠጥ ያጨበጨቡት ሃይሎችስ እነማን እንደሆኑ እስቲ ንገረን። ሱማሊያ እያልክማ ልትሸውደን አትሞክር። ሱማሊያ በወያኔ ሰራዊት ስትወረር ኣውግዘህ፡ ኡክሬን በራሻ ሰራዊት ስትወረር አለማውገዝማ ከዚያም ብሶ ማዳከርና ማጨብጨብማ፡ ትልቅ ነዉር ነው። ለማንኛውም "ለፊዚካል ዲማርኬሽን" ተዘጋጅ።
:mrgreen:
ዓለም ኣቀፋዊ ህግ ያልገዛውን ኣሸባሪ ወፈፌ ዓለም ኣቀፋዊ ቁንጥጫ ይገዛዋል! ቅር ያለው ቅራሪ መጠጣት ይችላል! :mrgreen:

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21707
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: Somalia: US tacitly encourages Somaliland secession

Post by Fiyameta » 27 Feb 2023, 11:36

Remember the time when the evil agame Meleket was using the nickname yabello and littering this forum with pornographic images to disrupt any conversation involving his TPLF terrorist regime? Elias deleted the yabello account and the agame came back under Meleket. :lol: :lol: :lol: :mrgreen:

Post Reply