Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ኮማንድ ፖስት ለትህነጉ ወያኔ እድሜ የጨመረለት እንድ አመት ብቻ ነው::በእንድ አመትም ሦስት ጊዜ ኮማን ... ሲል ነበር

Post by Jirta » 12 Feb 2023, 02:54

ኮማንድ ፖስት ለትህነጉ ወያኔ እድሜ የጨመረለት እንድ አመት ብቻ ነው::በእንድ አመትም ሦስት ጊዜ ኮማንድ ፖስ ጥለዋል:: ቢጨንቃቸው ከህዝቡ ጋር ተወዋይተን በህዝቡ ላይ ኮማንድ ፖስት አራዘምን ብለው ነበር ጴንጤው ኃይለማርያም::
እሁን ደግሞ ዛፍ ቀቢው ጴንጤ ዋቄፈታ በኮማንድ ፖስት ስንት ወር ይቆይ ይሆን?