"ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ እና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው" ዶ/ር ራሄል። ሃቀኛ እና ጀግና ይኑር። ወላድ በድባብ ትሂድ።እንደ ሬድዋን ሁሴን ያሉ የበጅ አብሪ ሆዳሞች በሞላት አገር እውነቱን ግልጥ አድርጎ የሚናገር ጀግና መኖሩ ያስደስታል። እንደ ዝንጀሮ መንጋ ሳያስብ የሚያጨበጭበው ፓርላማ ወይም ምክር ቤት ተብየ እምን እንደሚስራ የማያውቅ የጥላት መጠቀሚያ መሳርያ ነው። ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቁሞ ለማውረድ እንደሚያስቸግር የማያስብ ሆድ ብቻ የተሞላው ምክር ቤት ይህን እውነት ሆዱ ጋርዶበታል።
ወያኔዎች ወልቃይት እና ሁመራን በጦርነት ቀምተው ቢሆን ዛሬ ትግራይ የተገነጠልች አዲስ አገር ነበረች - የምዕራቡ አለም እውቅና ለመስጠት አሰፍስፎ ነበር። እባብ ልቡን አይቶ እግር ነሳው እንድሉ በአማራ ፋኖ ተጋድሎ ዛሬ ወልቃይትም ሆነ ራያ ከወያኔ ነጻ ሁነዋል። የምዕራቡ አለም ህልምም ትግሬን አገር የማድረጉ ጉዳይ መከነ። ታዲያ በተላላኪነት የሚያገለግሉት የኦነግ አመራሮች ይህን የደረቀ ህልም ለማሳካት በመንግስትነት ስም ያጭበረብራሉ። ልብ በሉ የኦነግ መንግስት አይደለም የአገር ዳርድንበር ጉዳይ ሊያስከብር እና ሊወስን ቀርቶ የተራ ዜጎችን በሰላም ወጥቶ የመመልስ ህልውና ጉዳይ እንኳን አፍንጫው ስር አዲስ አበባ ማድረግ ያልቻለ ነው። ይህን የሚያውቅ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ይህን የውሸት ፌደሬሽን ምክር ቤት እንደ ዝንጀሮ ሳያዳምጥ የሚያጨበጭብ ነው የአገር እና የትውልድ ጉዳይ ለመወሰን ገንጣይ አስገንጣይ ሊጠቀሙበት የሚፈልጉት።
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
ወልቃይት ትግራይ ውስጥ መሆኗ ኢትዮጵያን ከማን እንዳትገናኝ እንዳደረገቻት ዶክተሯ ብቻ ነች የምታውቀው። የጂኦግራፊ ዶክተር እንዳትሆን ብቻ
ወይስ ኢትዮጵያ የምትላት ክልሏን ነው?
Wiz Michael
በነሱ ኣነጋገር ኢትዮጵያ ማለት ኣማራ ማለቷ ነው
Gmk Med
ከኤርትራ ጋር መገናኘት ከተፈለገ 500 ኪ/ሜ የሚሆን ወሰን በአፋር በኩል አላቸው አይደል? ሴትዮዋ እየጠየቀች ያለው በኢ/ያ ስም ስለ አማራ ክልል ነው።
ቆይ ኢትዮጵያ ከውጪ አገራት ጋር የምትዋሰነው በወልቃይት በኩል ብቻ ነው እንዴ?
በጎንደር-መተማ በኩልና በቤኒሻንጉል በኩል ከሱዳን ጋ አትዋሰንም?
በጋምቤላ በኩልስ ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያዋስን ድንበር የላትም?
በሞያሌ በኩልስ ከኬኒያ ጋ አትገናኝም?
በሶማሌ ክልልስ በኩል ከሶማሊያ ሪፐብሊክ ጋር አትዋሰንም?
በአፋር በኩልስ ከጂቡቲ ጋር ድንበር አትጋራም?
አፋር በኩል ከኤርትራ ጋር ድንበር አትጋራም?
ሴትዮዋ የምን ዶክተር ናት ለመሆኑ? የዚህ አገር የድ*ድብና inflationማ መጠናት አለበት!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=312602
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
Eden እንዲህ አንዳንዴ ጭንቅላትሸ ሲሰራ ማየት ደስ ያሰኛል። የ ጂኦግራፊም ሆነ የፓለቲካ ዶክተር አልመሰለችኝም።
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
ይህች ምሁር በግልጽ ያለችው ወልቃይት እና ሁመራን ለወያኔ መስጠት ትግራይን እንድት ገነጠል የውጭ በር መስጠት ማለት ነው። ስለዚህ ዐባይ ትግራይ የምትባል አገር የመፍጠር ህልም ያለው ተገንጣይ የትግሬ ትውልድ ስለ አለ ኢትዮጵያ ይህን የድንበር መሬት መጠበቅ አለባት ነው። የወያኔዎች ውሸት እና ተለዋዋጭ ባህርይ ሊያዘናጋን አይገባም። ይህን ጦርነት ወያኔ በተሸናፊነት እስከ ጨረሰበት ሰአት ድረስ ምድረ የትግሬ ድያስፓራ ሀገረ ትግራይ ምስረታ እና የጅብ ሰንደቅ አላማ በየውጭ አገር የሰፈር መንገድ ሲያውለበልብ ነበር። ታዲያ በአንድ ጀምበር እኛ ኢትዮጵያዊ ነን የኢትዮጵያን ድንበር እንጠብቃለን ከየት መጣ? ሱዳን አገራችን ናት ያለው ትግሬ ቁጥር ቀላል አይደለም። ማን አምኖ አገሩን ለትግሬ ወያኔ ይሰጣል። Just stay beyond Tkeze river your natural boundary.ጅብ ከማያውቁት አገር ሂዶ ቆዳ አንጥፉልኝ ይላል ይባላል።
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
በወልቃይት ጉዳይ ላይ የታዘብኩት ነገር ቢኖር ትግሬ ከሚኖርበት እና የትግራይ ከሚሆን የጎረቤት ሐገር ዜጎች የሆኑ ኤርትራዊያን ቢፈነጩበት ይሻላል የሚል ነውረኛነት ነው!!!
ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነት የካደ ነው!!!
Godana Yacob
ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነት የካደ ነው!!!
Godana Yacob
Please wait, video is loading...
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
Green eyed vermin what have Eritreans got to do with welkait Tsegede being Amhara land. Unlike you we are not claiming the land. You want the Amharas to relinquish their land just so they don't allow Eritreans to live there? Dumb weyanay logic. Let me steal your land so others can't use it
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10184
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: "ወልቃይትን ለትግራይ መስጠት ሀገሪቷን ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር እንዳትገናኝ ማድረግ ስለሆነ ጉዳዩ የአማራ ና የትግራይ ክልል ሳይሆን የመላው ኢትዮጲያውያን የድንበር ጉዳይ ነው"ዶ/ር
<<ጎጃም ከሚለማ የግብፅ ሲና በርሃ ይልማ>> ይሉ የነበሩ የኡናት ጡት ነካሽ ጁንታ ባንዳዎች ስለ የአማራ ምድር ወልቃይት ጉዳይ ምን ያገባቸዋል?
