Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

የአቶ ጌታቸው አሰፋና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

Post by Assegid S. » 15 Nov 2022, 12:28

የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤቱ ጌታቸው አሰፋ እና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ "ፀረ-ኣማራ" ናቸው ሲባል እሰማ ነበር። ዛሬ ግን የለየላቸው አፋኝየኦህዴድ ሞጋሳ መሆናቸውን ጭምር አረጋግጫለሁ።

የሚያሳዝነው ግን፦ ኣዲስ ኣበባን በተመለከት ተወካዩዋ ያቀረቡትን ጥያቄ፥ ጠቅላይ ሚንስትሩ፦ "ይኼ ምክር ቤት ሊመልሰው የሚችል አይመስለኝም" ብለው ነው አድበስብሰው ያለፉት። ጥያቄው አግባብ ኖሮት ሊቀርብና ሊመለስ የሚችለው በጨፌ ኦሮሚያ ውስጥ ብቻ ነው ማለታቸው ይሆን?


"ብአዴንን ያላችሁ ... እስቲ እንያችሁ"

ከዚህም ከዚያም እየተነሱ ጠቅላይ ሚንስትሩን እያወደሱ ብቻ ሳይሆን ወልቃይትን በተመለከተ "ብኣዴን ፅኑ አቋሙን አስታወቀ" እያሉ "ሰበር ዜና" ሲያሰሙን የነበሩትን ሁሉ ዛሬ ጠቅላይ ሚንስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ንግግራቸው ሰባብረው ጥለዋቸዋል። እናም፦ "ብአዴንን ያላችሁ ... እስቲ እንያችሁ"ብሎ መዝፈን አሁን ነው።

ደመቀ መኮንን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ በለጠ ሞላ፣ ዮሱፍ መርሻ፣ ... ብቻ ምን አለፋህ ... የምታውቀውን ከዋጠ ቦኃላ የሚያላምጠውን ኣማራ ሁሉ ጥራ፤ ኣንድ ጤነኛ አታገኝም። በሙሉ የበሰበሰ እንቁላል ነው። ሃያ ኣንድ ቀን አይደለም 21 ዘመን ብትታቀፈው፥ ሙቀትና ጊዜህን ታባክናለህ እንጂ 1 ጫጩት አታወጣም።

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የአቶ ጌታቸው አሰፋና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

Post by kibramlak » 16 Nov 2022, 04:57

ሰላም አሰገድ

ትላንት ይህች ሊንክ ላይ ኮመንት ሳደርግ (
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=309335 ) በሰውየው የተለመደ ክብር ቢስ እና ፀያፍ አመላለሶች ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ የውሸታምነቱን ጥግ ማማ ላይ የሰቀለበት ላለመናገር ባደረገው ንግግር ነበር ሲያላዝን የቆየው፣፣ የወልቃይትን እና የአዲስ አበባን ጉዳይ አድበስብሶ ለማለፍ የተጠቀመበት አነጋገር በጣም ውርጋጥ እና ብስለት የሌለው መንደረኛ ንግግሩን ያስተጋባበት ክስተት ነበር፣፣ እኔ ሳጠቃለው ከትህነግ ጋር በኦነጋዊነቱ ካደረጋቸው ስምምነቶች ውስጥ ዋነኛዎቹ ሁለት ነገሮች ናቸው፣-

1) የጎን ውጋት የሆነባቸውን ፋኖ ለማስወገድ
2) የወልቃይትን ጉዳይ አለባብሴ ወደ ትግራይ በማስመሰል ሁለቱ ህዝቦች የማያቋርጥ አተካራ በማስገባት

አብይ ፋኖን በጣም አምርሮ ሲጠላው፣ ትህንግ ፋኖን አምርሮ ይፈራል

እፕብይ የወልቃይት ጉዳይ ሲድበሰበስ ለኦሮሙማ እና ለሸኔ ቀጣይ ጉልበት ይፈትራል፣፣ ለትህነግ በዲፕሎማሱ ደረጃ face saving ምላሽ ይዞ በመሄድ ለቀጣይ ጦርነት መቀስቀሻ ይጠቀምባታል

እነዛ ስልብ ገረዶች (ብአዴኖችን) እርሳቸው፣፣

ሁሉም የትህነግ ውጤቶች ናቸው፣፣ ውሻ ባለቤቱን አይረሳም እንደሚባለው አብይም ሆነ ገርዶች ብአዴኖች ያደረጉት ቢኖር አሳዳጊ እና ባለቤታቸውን ባለመርሳት የሚያደርጉት ውለታ ነው፣፣

እንግዲህ መሬት ላይ የሚሆነውን ማየት ነው

የሰማሁት ትክክል መሆኑን ባላረጋግጥም አንድ ወንድሜ እንዳጫወተኝ ከሆነ ሽመልስ እና አብይ በጣም መጠነ ሰፊ የጦር መሳሪያ ክምችት ላይ እንደሆኑ (እስከ 40 አመት የሚያዋጋ) እና የዚሁ እቅድ ምክንያት ደግሞ ከአማራ ጋር የከረረ ጦርነት ይከፈትብናል የሚል ስጋት እና የያዝነውን ስልጣን የሚያስለቅቀን አማራው ነው ብለው ስለሚገምቱ፣፣ የፈሪ ዱላ እንደሚሉ እንግዲህ እነሱም በቁሳዊ ትጥቅ ማስተማመኛ ለመፍጠር ይሆናል

Assegid S. wrote:
15 Nov 2022, 12:28
የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤቱ ጌታቸው አሰፋ እና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ "ፀረ-ኣማራ" ናቸው ሲባል እሰማ ነበር። ዛሬ ግን የለየላቸው አፋኝየኦህዴድ ሞጋሳ መሆናቸውን ጭምር አረጋግጫለሁ።

የሚያሳዝነው ግን፦ ኣዲስ ኣበባን በተመለከት ተወካዩዋ ያቀረቡትን ጥያቄ፥ ጠቅላይ ሚንስትሩ፦ "ይኼ ምክር ቤት ሊመልሰው የሚችል አይመስለኝም" ብለው ነው አድበስብሰው ያለፉት። ጥያቄው አግባብ ኖሮት ሊቀርብና ሊመለስ የሚችለው በጨፌ ኦሮሚያ ውስጥ ብቻ ነው ማለታቸው ይሆን?


"ብአዴንን ያላችሁ ... እስቲ እንያችሁ"

ከዚህም ከዚያም እየተነሱ ጠቅላይ ሚንስትሩን እያወደሱ ብቻ ሳይሆን ወልቃይትን በተመለከተ "ብኣዴን ፅኑ አቋሙን አስታወቀ" እያሉ "ሰበር ዜና" ሲያሰሙን የነበሩትን ሁሉ ዛሬ ጠቅላይ ሚንስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ንግግራቸው ሰባብረው ጥለዋቸዋል። እናም፦ "ብአዴንን ያላችሁ ... እስቲ እንያችሁ"ብሎ መዝፈን አሁን ነው።

ደመቀ መኮንን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ በለጠ ሞላ፣ ዮሱፍ መርሻ፣ ... ብቻ ምን አለፋህ ... የምታውቀውን ከዋጠ ቦኃላ የሚያላምጠውን ኣማራ ሁሉ ጥራ፤ ኣንድ ጤነኛ አታገኝም። በሙሉ የበሰበሰ እንቁላል ነው። ሃያ ኣንድ ቀን አይደለም 21 ዘመን ብትታቀፈው፥ ሙቀትና ጊዜህን ታባክናለህ እንጂ 1 ጫጩት አታወጣም።

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: የአቶ ጌታቸው አሰፋና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

Post by Assegid S. » 16 Nov 2022, 14:37

kibramlak wrote:
16 Nov 2022, 04:57
ሰላም አሰገድ

ትላንት ይህች ሊንክ ላይ ኮመንት ሳደርግ (
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=309335 ) በሰውየው የተለመደ ክብር ቢስ እና ፀያፍ አመላለሶች ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ የውሸታምነቱን ጥግ ማማ ላይ የሰቀለበት ላለመናገር ባደረገው ንግግር ነበር ሲያላዝን የቆየው፣፣ የወልቃይትን እና የአዲስ አበባን ጉዳይ አድበስብሶ ለማለፍ የተጠቀመበት አነጋገር በጣም ውርጋጥ እና ብስለት የሌለው መንደረኛ ንግግሩን ያስተጋባበት ክስተት ነበር፣፣ እኔ ሳጠቃለው ከትህነግ ጋር በኦነጋዊነቱ ካደረጋቸው ስምምነቶች ውስጥ ዋነኛዎቹ ሁለት ነገሮች ናቸው፣-

1) የጎን ውጋት የሆነባቸውን ፋኖ ለማስወገድ
2) የወልቃይትን ጉዳይ አለባብሴ ወደ ትግራይ በማስመሰል ሁለቱ ህዝቦች የማያቋርጥ አተካራ በማስገባት

አብይ ፋኖን በጣም አምርሮ ሲጠላው፣ ትህንግ ፋኖን አምርሮ ይፈራል

እፕብይ የወልቃይት ጉዳይ ሲድበሰበስ ለኦሮሙማ እና ለሸኔ ቀጣይ ጉልበት ይፈትራል፣፣ ለትህነግ በዲፕሎማሱ ደረጃ face saving ምላሽ ይዞ በመሄድ ለቀጣይ ጦርነት መቀስቀሻ ይጠቀምባታል

እነዛ ስልብ ገረዶች (ብአዴኖችን) እርሳቸው፣፣

ሁሉም የትህነግ ውጤቶች ናቸው፣፣ ውሻ ባለቤቱን አይረሳም እንደሚባለው አብይም ሆነ ገርዶች ብአዴኖች ያደረጉት ቢኖር አሳዳጊ እና ባለቤታቸውን ባለመርሳት የሚያደርጉት ውለታ ነው፣፣

እንግዲህ መሬት ላይ የሚሆነውን ማየት ነው

የሰማሁት ትክክል መሆኑን ባላረጋግጥም አንድ ወንድሜ እንዳጫወተኝ ከሆነ ሽመልስ እና አብይ በጣም መጠነ ሰፊ የጦር መሳሪያ ክምችት ላይ እንደሆኑ (እስከ 40 አመት የሚያዋጋ) እና የዚሁ እቅድ ምክንያት ደግሞ ከአማራ ጋር የከረረ ጦርነት ይከፈትብናል የሚል ስጋት እና የያዝነውን ስልጣን የሚያስለቅቀን አማራው ነው ብለው ስለሚገምቱ፣፣ የፈሪ ዱላ እንደሚሉ እንግዲህ እነሱም በቁሳዊ ትጥቅ ማስተማመኛ ለመፍጠር ይሆናል
ሰላም Kibramlak, so good to read from you.

ኣንተ ባነሳሃቸው ሓሳቦች ላይ እኔም እስማማለሁ። የደቡብ-ኣፍሪካው ድርድር ... ፋኖን ትጥቅ የማስፈታትና ወልቃይትን ወደ ትግራይ ክልል የመመለስ ስምምነትን እንደሚያጠቃልል ምንም ጥያቄ የለውም። አንዳንዶች ግን … logic, as an art and science of reasoning, ከሚነገረውና ከሚፃፈው ባሻገር እውነታን የመግለፅ አቅም እንዳለው ስለማያውቁ፥ እኛም እንደነርሱ ሁሉን ሓሳብ at face value ገዘተን እንድንቀመጥ ይፈልጋሉ።

ወልቃይትን በተመለከተ ሌላው አስገራሚው የጠቅላይ ሚንስትሩ ቃል፥ ያንን አካባቢ የኢትዮዽያ መከላከያ ሀይል ነፃ አውጥቶ ለኣማራው ያስረከበው ይመስል … “ዘላለም እዛ ድንበር ላይ ወታደር ማቆም አንችልም” ብለው የኣማራውን ህዝብና ሀይል ያሳነሱበት ንግግር ነው። እኔ እስከሚገባኝ ድረስ፣ ከፈረሱም ኣፍ እንደሰማሁት .. ያ ጦርነት በተከፈተበት ወቅት “ቶሎ ቶሎ ጦርነቱን አጠናቀን ወደ ቅዬአችን እንመለስ፤ የእርሻ ስራ (አጨዳ) አለብን" ብለው ፋኖዎች ቢለምኑም እንኳ መንግሥት ፍቃደኛ ስላልነበረ … “ዝም ብለን እየበላን አንቀመጥም” ያሉ ፋኖዎች ጦርነቱን በራሳቸው ትጥቅ ጀምረው እየገፉ ሲሄዱ ነው የመንግስት (የኣማራ ልዩ ) ሀይል ቦኃላ ደርሶ የከባድ መሣሪያ ሽፋን የሰጣቸው። ሀቁ ይህ ሆኖ ሳለ … ኣማራና የኣማራ ሀይል እራሱንና የራሱ የሆነውን ለመከላከል ኣቅመ-ቢስ እንደሆነ አድርጎ መሳል ስህተት ነው

ሌላው, Kibramlak, መሬት ላይ ካለው ሁኔታ በመነሳት ኣማራን ለማጥቃት የኦሮሚያ ክልል (መንግስት) ስውር ወታደራዊ ዝግጅት የሚጠበቅ ነው። የኣደረጃጀቱን መጠንና ጥልቀት ለመገመት የሚያስችል information ባይኖረኝም፥ እነ አቶ አባ ዱላ ገመዳ እንደሚሉት ከፖለቲካ “ጡረታ” ወጥተው፣ ከማማከሩና ከማደራጀቱ ተግባር እራሳቸውን አግልለዋል ብዬ አላምንም። ከዚህም በተጨማሪ ግን … በግልፅ ከሚታየው መንግስት ሌላ በመንግስት ቅርፅና ኣቅም የተደራጀ ሌላ የበላይ መንግስት ኢትዮዽያ ውስጥ እንዳለ ይሰማኛል። በየመስሪያ ቤቶቹ … በተለይም የፀጥታና የውጭ ግንኙነት ተቋማትን በስውር የሚሰልል ህቡዕ የሆነ ፣ ያልተበረዘና ያልተከለሰ ኦህዴዳዊ ኣካል አለ። አቶ ተመስገን ጥሩነህም ሆኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ … ተቀዳሚው ጠቅላይ ሚንስትር በግል በሚያዙት በሌላ ኣካል ራዳር ውስጥ ናቸው።

ይህ የሰላም ስምምነት እስከየት ድረስ ይጓዛል ለሚለው … አንተ እንዳልከው በሰዓቱ ማየት ነው። እኔ ግን ብዙም ሳንርቅ ወደ ነበርንበት እንደምንመለስ ጥርጥር የለኝም። ጠቅላይ ሚንስትሩ ሁለት ምርጫ አላቸው፦ ህወሃትን ለጊዜውም ቢሆን ለማሳደብ ኣማራ ላይ ኣዲስ ጦርነት መክፈት ወይንም pause mode ላይ ያለውን የህወሃት ጦርነት በግዳጅ ማስቀጠል። በዚህም ሆነ በዚያ ግን ሁላችንም በኣንድ ነገር ላይ እርግጠኞች ነን … እጅግ በጣም የሚከብደው በጦርነት ውስጥ ያለን ሰው ሳይሆን በሰው ውስጥ ያለን ልብ ማሸነፍ እንደሆነ።

ወንድና ሴት ልጆቹ ወጥተው ያልተመለሱበት ቤተሰብ በሚኖሩበት ክልል፣ ለቁጥር አታካች የሆነ ወጣት አካለ-ጎዶሎ ሆኖ በተቀመጠበት ክልል፣ Multi party የምርጫ ሥርዓት እንዲያካሂድ የሚጠበቅ አምባገነናዊ አስተዳደር ባለበት ክልል፣ በአጠቃላይ ለፖለቲካ ትርፍ ሲባል የእውነትም ሆነ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ የተበከለ አየር ለዘመናት ሲተነፍስ የኖረ ክልል … ኣንድ ወረቀት ላይ ለሰፈረ ፊደል ቃል ኪዳን ያስራል ብሎ መጠበቅ ሞኝነት ነው።

በመጨረሻም, Kibramlak, በትላንትናው ጽሑፍህ ላይ "ሶስቱ የኢትዮጵያ ጠላቶች (ኦነግ፣ ትህነግ እና ጴንጤ)" ያልከውን ተመልክቼ፥ እኔንም ጎሰም ብታደርገኝም "ከኑግ ጋር የተገኘህ ሰሊጥ አብረህ ተውቀጥ" በማለት በፈገግታ አልፌያታለሁ 8)

መልካም ሳምንት ይሁንልህ, ወንድም Kibramlak

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የአቶ ጌታቸው አሰፋና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

Post by kibramlak » 17 Nov 2022, 08:37

ሰላም ወንድሜ አሰገድ፣
አንተ ካልካቸው ትንሽ የማጠናከሪያ ሀሳቦችን እና አንድ የእርምት ማስተካከያ (በእኔ በኩል) ለመጨመር ያህል

በማጠናከሪያ ሀሳቦች:

1) የአማራውን ጦር ተሳትፎ እና ተጋድሎ ከዛም አልፎ ያስመዘገበውን ድል ሁሉ discredit የማድረግ ዘመቻ በገንዘብ መዋጮው እለት ጀምሮ በተደረጉት የፕሬፖጋንዳ ግንኙነቶች ስለመደረጋቸው ብዙ ድምፃዊ እና ትእይንታዊ መረጃዎች እና ማስረጃዎች አሉ፣፣

2) ስለአባ ዱላ፣ በፍፁም ጡረታ ላይ አለመሆኑን አውቃለሁ፣፣ በቅርበት ከማውቀው ሰው መረጃ ስላለኝ፣፣ በእርግጥ በደቡብ ጉዳይ ላይ የኦሮሙማን ግዛት ለማስፋፋት ተልዕኮ ተሰጥቶት እንደነበር ቢታወቅም በሌሎች ጉዳዮች ላይ የማማከር ቦታ እንደሚኖረው ጥርጥር የለውም፣፣

3) በመንግስት ላይ ሌላ መንግስት ያልከው በጣም ትክክል ነህ፣፣ አዎ አሁን ሁለት ኢትዮጵያ አለች (እንዳውም ሶስት ኢትዮጵያ): የመጀመሪያዋ የሁሉንም ህዝብ ህዝቤ ብላ የምትኖር ኢትዮጵያ እና ለዘመናት ሁሉም ህዝብ የተዋደቀላት ስትሆን ፣ ይህም ህዝብ አሁን በሰቆቃ የሚኖርባት ናት፣፣ ሁለተኛዋ ኢትዮጵያ ተለጣፊ ኢትዮጵያ ስትሆን ይህች ስደግሞ ውጥንነቷ እና አገልግሎቷ አዲስ የጎሳ ስርአትን በኢትዮጵያ ስር ለማስተናገድ የተነደፈች ናት፣፣ በስም ኢትዮጵያ ስትባል በተግባር ኦሮሙማ ትባላለች ፣፣ ይህች ኢትዮጵያ የምትኖረው ኦሮሙማን ካስተናገደች ብቻ ነው፣፣ አንተ ያልከው ድርብ ወይም ህብዕ መንግስት የምትለው የዚች የኦሮሙማ መንግስት ነው፣፣ አብይ ስመ ኢትዮጵያን እየመራ ኦሮሙማን ለመተግበር ሌላ የስውር አስተዳደር ይመራል ብሎ አለ ማሰብ ቂልነት ነው፣፣ ከብዙ ንግግሮች ወለምታ እና በገሀድ የሚስተዋሉ ድርጊቶች ማየት ይቻላል፣፣ ሶስተኛው ኢትዮጵያ ኢ-ኢትዮጵያ ናት ( ማለትም ሁለተኛዋ ኢትዮጵያ ኦሮሙማን ማስተናገድ ካልቻለች በእቅድ የተነደፈላት ኢትዮጵያ ናት)

4) አብይ በኢትዮጵያ ታሪክ የተፈጠረ ወደር የሌለው አውሬ እና ርህራሄ የሌለው መሪ ነው፣ ትህነግም እንደዛው ፣፣ ልልህ የፈለኩት የህዝብ ህይወት ምንም የማይመስላቸው የሰይጣን አሰልጣኞች ናቸው

በመጨረሻም ስለጴንጤ የጨመርኩትን ማብራራት ሲገባኝ በደፈናው በማስቀመጤ የማይመለከታቸውን ወንድም እና እህቶች ማስቀየም አይገባኝም፣፣ እንደምታውቀው፣ በጴንጤ ስም ብዙ አይነት እምነት አሉ ( መካነ እየሱስ፣ ሙሉ ወንጌል፣ መሰርረተ ክርስቶስ ፣ .... እያለ ይቀጥል እና የአሁኑ አዲሱ ደግሞ ፖለቲካን ያቀላቀለ አደገኛ የእምነት ስርአት እየተከሰተ ነው፣፣ የprosperity party gospel የሚባለው፣፣ በዚህ ዙሪያ ብዙ ክስተቶች እየተስተዋሉ ነው፣፣ አብዛኞቹ አመራሮች የጴንጤን ሀይማኖት ተገን አድርገው የአ ብይን ስርአት ተንተርሰው ሌላ የፖለቲካ ምህዳር እና የሀብት ክምችት ስራ ላይ የተጠመዱትን ለመንካት ያህል መሆኑ ይመዝገብልኝ፣፣

ቸር ይግጠመን ወንድሜ አሰገድ

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: የአቶ ጌታቸው አሰፋና የኣዲስ-ኣበባ ከተማ ተወካዯ ፍጥጫ

Post by Assegid S. » 17 Nov 2022, 14:31

kibramlak wrote:
17 Nov 2022, 08:37
ሰላም ወንድሜ አሰገድ፣
አንተ ካልካቸው ትንሽ የማጠናከሪያ ሀሳቦችን እና አንድ የእርምት ማስተካከያ (በእኔ በኩል) ለመጨመር ያህል

በማጠናከሪያ ሀሳቦች:

1) የአማራውን ጦር ተሳትፎ እና ተጋድሎ ከዛም አልፎ ያስመዘገበውን ድል ሁሉ discredit የማድረግ ዘመቻ በገንዘብ መዋጮው እለት ጀምሮ በተደረጉት የፕሬፖጋንዳ ግንኙነቶች ስለመደረጋቸው ብዙ ድምፃዊ እና ትእይንታዊ መረጃዎች እና ማስረጃዎች አሉ፣፣

2) ስለአባ ዱላ፣ በፍፁም ጡረታ ላይ አለመሆኑን አውቃለሁ፣፣ በቅርበት ከማውቀው ሰው መረጃ ስላለኝ፣፣ በእርግጥ በደቡብ ጉዳይ ላይ የኦሮሙማን ግዛት ለማስፋፋት ተልዕኮ ተሰጥቶት እንደነበር ቢታወቅም በሌሎች ጉዳዮች ላይ የማማከር ቦታ እንደሚኖረው ጥርጥር የለውም፣፣

3) በመንግስት ላይ ሌላ መንግስት ያልከው በጣም ትክክል ነህ፣፣ አዎ አሁን ሁለት ኢትዮጵያ አለች (እንዳውም ሶስት ኢትዮጵያ): የመጀመሪያዋ የሁሉንም ህዝብ ህዝቤ ብላ የምትኖር ኢትዮጵያ እና ለዘመናት ሁሉም ህዝብ የተዋደቀላት ስትሆን ፣ ይህም ህዝብ አሁን በሰቆቃ የሚኖርባት ናት፣፣ ሁለተኛዋ ኢትዮጵያ ተለጣፊ ኢትዮጵያ ስትሆን ይህች ስደግሞ ውጥንነቷ እና አገልግሎቷ አዲስ የጎሳ ስርአትን በኢትዮጵያ ስር ለማስተናገድ የተነደፈች ናት፣፣ በስም ኢትዮጵያ ስትባል በተግባር ኦሮሙማ ትባላለች ፣፣ ይህች ኢትዮጵያ የምትኖረው ኦሮሙማን ካስተናገደች ብቻ ነው፣፣ አንተ ያልከው ድርብ ወይም ህብዕ መንግስት የምትለው የዚች የኦሮሙማ መንግስት ነው፣፣ አብይ ስመ ኢትዮጵያን እየመራ ኦሮሙማን ለመተግበር ሌላ የስውር አስተዳደር ይመራል ብሎ አለ ማሰብ ቂልነት ነው፣፣ ከብዙ ንግግሮች ወለምታ እና በገሀድ የሚስተዋሉ ድርጊቶች ማየት ይቻላል፣፣ ሶስተኛው ኢትዮጵያ ኢ-ኢትዮጵያ ናት ( ማለትም ሁለተኛዋ ኢትዮጵያ ኦሮሙማን ማስተናገድ ካልቻለች በእቅድ የተነደፈላት ኢትዮጵያ ናት)

4) አብይ በኢትዮጵያ ታሪክ የተፈጠረ ወደር የሌለው አውሬ እና ርህራሄ የሌለው መሪ ነው፣ ትህነግም እንደዛው ፣፣ ልልህ የፈለኩት የህዝብ ህይወት ምንም የማይመስላቸው የሰይጣን አሰልጣኞች ናቸው

በመጨረሻም ስለጴንጤ የጨመርኩትን ማብራራት ሲገባኝ በደፈናው በማስቀመጤ የማይመለከታቸውን ወንድም እና እህቶች ማስቀየም አይገባኝም፣፣ እንደምታውቀው፣ በጴንጤ ስም ብዙ አይነት እምነት አሉ ( መካነ እየሱስ፣ ሙሉ ወንጌል፣ መሰርረተ ክርስቶስ ፣ .... እያለ ይቀጥል እና የአሁኑ አዲሱ ደግሞ ፖለቲካን ያቀላቀለ አደገኛ የእምነት ስርአት እየተከሰተ ነው፣፣ የprosperity party gospel የሚባለው፣፣ በዚህ ዙሪያ ብዙ ክስተቶች እየተስተዋሉ ነው፣፣ አብዛኞቹ አመራሮች የጴንጤን ሀይማኖት ተገን አድርገው የአ ብይን ስርአት ተንተርሰው ሌላ የፖለቲካ ምህዳር እና የሀብት ክምችት ስራ ላይ የተጠመዱትን ለመንካት ያህል መሆኑ ይመዝገብልኝ፣፣

ቸር ይግጠመን ወንድሜ አሰገድ
ሰላም በድጋሚ ወንድሜ Kibramlak;

ስለ አስተማሪ አስተያየትህ በጣም እያመሰገንኩ “ጴንጤ” ያልክበትን ምክንያት በተመለከተ የሰጠኸውን ማብራሪያና ማስተካከያም ከልቤ ተቀብያለሁ

Kibramlak, በዚህ comment ላይ ያስቀምጥቃቸውን ምልከታዎች እኔም እጋራሀለሁ፤ “የሰይጣን ኣሰልጣኞች” የሚለው አገላለፅህም ጥልቅ ነው።

ሀይማኖታዊ (ዕምነታዊ) ትዝብትህን በተመለከተ፦ እነዚህ ግለሰቦች … ሰብዓዊ፣ ባህላዊና ዕምነታዊ እሴቶቻችንን በማርከስ ዛሬ እንደ ሀገር አይተነው የማናውቀውን አጋንንታዊ ተግባርና ጭካኔ (ሰው ማረድ፣ የእርጉዝ ሆድ መቅደድ፣ ወዘተ የመሳሰሉትን ክፉ ስራ) በስፋት እንዲገለጥ የኣምላክን ቁጣ ካመጡብን ምክንያቶች መካከል እንደመሆናቸው … ሥልጣኑ፣ አቅሙና ዕድሉ ቢኖረኝ ለኣንዲት ቀንም እንኳ ጭንቅላታቸው በኣንገታቸው ላይ እንዲያድር አልፈቅድም ነበር። ይህን ስል ግን የራሴንም አረማመድ በጥንቃቄ በመመርመር ነው። ከብዙ ዓመታት በፊት … በኣንድ መድረክ ላይ … ለሁሉም ሁሌም በደጅ የሆነውን የኣምላክን ይቅር-ባይነት abuse በማድረግ ሀጢያትን ከመለማመድም አልፈው የሚያለማምዱ “አማኞችን” ለመግለፅ “Serial Sinners” የሚል ቃል በመጠቀሜ ከኣንዳንድ የእምነቱ ተከታዮች ቅሬታ ያሰተናገድኩበትን አጋጣሚ ተንተርሼ አጠር ያለች ምልከታ ለመፃፍ አስባለሁና የዛ ሰው ይበለን።

እስከዛው ግን ... ለአጠቃላይ አስተያየትህና ግልፅ ማብራሪያህ በድጋሚ ከልቤ አመሰግናለሁ, ወንድሜ Kibramlak
ቸር ያሰንብተን!

Post Reply