Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42896
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !

Post by Horus » 08 Sep 2022, 01:48

መንግስት ጉራጌን የማምከን ፕሮጀክት ፕላን አድርጎ እየሰራ ነው! የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን ግፍ እንዲቃወም ጉራጌ ጥሪ እያደረገ ነው

Horus
Senior Member+
Posts: 42896
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !

Post by Horus » 08 Sep 2022, 02:24

አቢይ አህመድ በጉራጌ ላይ ኮማንድ ፖስት አቁሞ ያለፈውን ቀይ መስመር ላመታት እንዲጸጽተው እናደርጋለን! ጉራጌ ምን አይነት ታላቅ ሕዝብ እንደ ሆነ እናስተምረዋልን !!!



Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !

Post by Wedi » 08 Sep 2022, 04:04

Horus wrote:
08 Sep 2022, 01:05

አቢይ አህመድ በዩክሬን ስንዴ ጉዳይ ዋሽቷል! 20 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን በርሃብ እየሞቱ አቢይ ግን በጉራጌ ኮማንድ ፖስት ሚሊዮኖች ብር ያባክናል !

መቼ ነው በዚች አገር ብርሃን የሚፈነጥቀው?


ከBBC አማርኛ ዜና የተወሰደ
ተመድ ከዩክሬን የገዛው የእርዳታ ስንዴ ኢትዮጵያ ደረሰ

7 መስከረም 2022

ከዩክሬን የተገዛውን የእርዳታ እህል የጫኑ ስልሳ የጭነት መኪናዎች በዛሬው እለት፣ ጳጉሜ 2/ 2014 ዓ.ም ኢትዮጵያ ደረሱ ።

እህሉ የተገዛው በተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድርጅት ሲሆን በአፍሪካ ቀንድ ሃገራት ለሚደረገው እርዳታ እንዲውል የታሰበ ነው።

ስንዴውን የጫነችው መርከብ በጥቁር ባህር የምትገኘውን የዩክሬኗን ፒቭደንኒን ለቃም ከወጣች አንድ ወር ያህል ገደማ አስቆጥሯል ።

ባለፈው ሳምንት ጂቡቲ የደረሰችው መርከብ የሊባኖስ ባንዲራ ያላትና ብሬቭ ኮማንደር የምትሰኝ ሲሆን፣ 23 ሺህ ቶን ስንዴ ጭነት መያዟ ተነግሯል።

ሩስያ በዩክሬን ያደረገችውን ወረራ ተከትሎ ወደ አፍሪካ የደረሰው የመጀመሪያው የእህል ጭነት ነው።

ኢትዮጵያ የደረሰው የስንዴ አቅርቦት ከአንድ ሚሊዮን ተኩል በላይ በችጋር ላይ ያሉ ሰዎችን ለአንድ ወር ለመመገብ የሚረዳ መሆኑን የአለም ምግብ ፕሮግራም ለቢቢሲ ተናግሯል።

Read more


https://www.bbc.com/amharic/articles/c510lzkrm9do

Post Reply