Stalin Gebreselassie
24m ·
የሰቖጣ ህዝብ ሆይ!!
የአብይ ወታደር ንብረቱን ሸክፎ እየሸሸ ነው። ንብረትህን ጠብቅ፥ ልጆችህን ጠብቅ።
ከግፈኛው የአብይ ጦር ተገላግለሃል። ከወንድሞችህ ጋር ደስ የሚል አዲስ አመት ታሳልፋለህ።
ባላችሁበት እደሩ። ወደ ከተማ አትንቀሳቀሱ።
Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
እልልልልልልልልል...... ሳምረ ሳምረ ሳምረ ሳምረ ሳምረ ሳምረ
By the way
ወንድ ልጅ እልልልልል ይላል እንዴ? ለነገሩ የአጋሜ ወንዶች እንደሴት ያደርጋችኋል።
By the way
ወንድ ልጅ እልልልልል ይላል እንዴ? ለነገሩ የአጋሜ ወንዶች እንደሴት ያደርጋችኋል።
Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
ቶሚቻው ለምን ትካዜ እና ንደት የገባሃል። ይህን የላስታ ዐያና ቡግና ሙዚቃ ተጋብዘሃል። የላሳታዎች ወያኔን ካባረሩ ከርመዋል። ጉሮሮህን በዕልልታ ከአነገት በላይ በሆነ ነገር ከምታደርቅ።
https://www.youtube.com/watch?v=TQmyBYz1QME
https://www.youtube.com/watch?v=TQmyBYz1QME
Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
Feerdom GK
Natnael Mekonnen (ጋሽ ደርቤ) በውሸት ሆዱ የተሞላ ምስኪን የአማራ ወጣት አኁናዊ የመሬት እውነታ በ Zemedkun Bekele - ዘመድኩን በቀለ ነጭ ነጭዋን ሲነገር ምን ይሰማው ይሆን?
• በዋግ ኽምራ መሬት ላይ ያለው ሃቅ
ዛሬ ጠዋት
"…የዋግ ኽምራዋ ሰቆጣ በአሁን ሰዓት ጭንቅ ላይ ናት። ተደምስሰው ሸሽተዋል ተብለው የነበሩት የህውሀት ኃይሎች እንደገና ተመልሰው ወደ ትያ ከዳነምህረት ተጠግተዋል። መከላከያ ወደኋላ ሁኖ በአየር እደበደበ ነበር።
ከሰዓት በኋላ
"…ህወሓቶች ከሰቆጣ 17 ኪሎ ሜትር ርቀት ነበር የነበሩት። ወታደሩም ጥሩ በሚባል አቋም ላይ ነበር የነበረው። ህዝቡም ከዚህ በፊት የዛሬ ዓመት ለአዲስ ዓመት በዓል ሊያከብር ከብት አርዶ፣ ጠላ ጠምቆ ቅዱስ ዮሐንስ በዓልን ሊያከብር ሲል ጦርነቱ ፈንድቶ ህወሓት ስትገባ ጥሎ መሸሹን በማስታወስ ዘንድሮም የአምናው ነገር ይገጥመን ይሆን ብሎ በስጋት ላይ ነበር።
አሁን ምሽት
"…ዱቄት ተብሎ ተበትኗል ተብሎ የተነገረለት የህውሓት ኃይሎች ከሰቆጣ 7 ኪሎ ሜትር ላይ ደርሰዋል። ወለህ ማርያም አካባቢ ነው እየተዋጉ ያሉት። በመረዋ የመጣው የእኛ ኃይልም ሰቆጣን ከቦ የነበረው ኃይል ማለት ነው አሁን ሰቆጣን ለቆ እየወጣ ነው። ህዝቡም አብሮት ከከተማዋ እየወጣ ነው። በላሊበላ በኩል የመጣው የእኛ ኃይልም አስከተማ ላይ እየተራገፈ ነው። ትናንት ወደ አበርገሌ ወርዶ የነበረው መከላከያም ዛሬ ምን ሰምቶ ምንታዞ እንደሆነ አይታወቅም ልክ ድል እንዳደረገ ነገር ሆ እያለ ተመልሶ እየመጣ ነው። የዋግ ህዝብም እንዲህ እያለ ነው። ደሀው የዋግ ህዝብ አዋጥቶ ያዘጋጀላቸውን ምግብ እንኳ ሳይበሉ ከዱን። የዋሁ የሰቆጣ ህዝብ ለ3ተኛ ጊዜ ተከዳ። መከላከያ አሁን ዕቃውን ሸክፎ እየወጣ ነው።
• ትናንትና ሠራዊቱ መቀሌ መግባት የለበትም የተባለውን አስታውሱ። ጦርነቱ ዐማራ ክልል መቆየት አለበት። የቀረውን ነገ ጠዋት መረጃው ከደረሰኝ እነግራችኋለሁ።

Natnael Mekonnen (ጋሽ ደርቤ) በውሸት ሆዱ የተሞላ ምስኪን የአማራ ወጣት አኁናዊ የመሬት እውነታ በ Zemedkun Bekele - ዘመድኩን በቀለ ነጭ ነጭዋን ሲነገር ምን ይሰማው ይሆን?
• በዋግ ኽምራ መሬት ላይ ያለው ሃቅ
ዛሬ ጠዋት
"…የዋግ ኽምራዋ ሰቆጣ በአሁን ሰዓት ጭንቅ ላይ ናት። ተደምስሰው ሸሽተዋል ተብለው የነበሩት የህውሀት ኃይሎች እንደገና ተመልሰው ወደ ትያ ከዳነምህረት ተጠግተዋል። መከላከያ ወደኋላ ሁኖ በአየር እደበደበ ነበር።
ከሰዓት በኋላ
"…ህወሓቶች ከሰቆጣ 17 ኪሎ ሜትር ርቀት ነበር የነበሩት። ወታደሩም ጥሩ በሚባል አቋም ላይ ነበር የነበረው። ህዝቡም ከዚህ በፊት የዛሬ ዓመት ለአዲስ ዓመት በዓል ሊያከብር ከብት አርዶ፣ ጠላ ጠምቆ ቅዱስ ዮሐንስ በዓልን ሊያከብር ሲል ጦርነቱ ፈንድቶ ህወሓት ስትገባ ጥሎ መሸሹን በማስታወስ ዘንድሮም የአምናው ነገር ይገጥመን ይሆን ብሎ በስጋት ላይ ነበር።
አሁን ምሽት
"…ዱቄት ተብሎ ተበትኗል ተብሎ የተነገረለት የህውሓት ኃይሎች ከሰቆጣ 7 ኪሎ ሜትር ላይ ደርሰዋል። ወለህ ማርያም አካባቢ ነው እየተዋጉ ያሉት። በመረዋ የመጣው የእኛ ኃይልም ሰቆጣን ከቦ የነበረው ኃይል ማለት ነው አሁን ሰቆጣን ለቆ እየወጣ ነው። ህዝቡም አብሮት ከከተማዋ እየወጣ ነው። በላሊበላ በኩል የመጣው የእኛ ኃይልም አስከተማ ላይ እየተራገፈ ነው። ትናንት ወደ አበርገሌ ወርዶ የነበረው መከላከያም ዛሬ ምን ሰምቶ ምንታዞ እንደሆነ አይታወቅም ልክ ድል እንዳደረገ ነገር ሆ እያለ ተመልሶ እየመጣ ነው። የዋግ ህዝብም እንዲህ እያለ ነው። ደሀው የዋግ ህዝብ አዋጥቶ ያዘጋጀላቸውን ምግብ እንኳ ሳይበሉ ከዱን። የዋሁ የሰቆጣ ህዝብ ለ3ተኛ ጊዜ ተከዳ። መከላከያ አሁን ዕቃውን ሸክፎ እየወጣ ነው።
• ትናንትና ሠራዊቱ መቀሌ መግባት የለበትም የተባለውን አስታውሱ። ጦርነቱ ዐማራ ክልል መቆየት አለበት። የቀረውን ነገ ጠዋት መረጃው ከደረሰኝ እነግራችኋለሁ።

Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
እስኪ እየጠጣን የሰቖጣ ምርኮኞችን እናስተዋውቃችሁ


Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
የሰቖጣ እናቶች በግዳጅ ለብልፅግና ሠራዊት ስንቅ አዘጋጁ ተብለው ስንቁን አዘጋጅተው ሲሄዱ የትግራይ መከላከያ ቀድሟቸው ገብቶ አሁን ስንቁ ለትግራይ መከላከያ ሆኗል ::


Re: እልልልልልልልልል...... ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ ሰቖጣ አይዞሽ ገለቴ
ደርብ ! አይዞሽ ገለቴ ! አባወራዎችም ያመጡትም ስንቅ የትግራይ መከላከያ ቀድሟቸው ገብቶ አሁን ስንቁ ለትግራይ መከላከያ ሆኗል ::







