Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Abere » 14 Jul 2022, 15:53

ወልቃይት እና ራያ ከወያኔ ህገ-መንግስት ጋር የሚያገናኛቸው ነገር የለም። In any case, the number of ክልል will be equal to the number of tribes in the country. There are more problems than solution. The solution is to dissolve this TPLF/OLF cr@p ብሄር ብሄረሰቦ ቅራቅንቦ ክልል. የማንነት ጥያቄዎች :lol: :lol: :lol: funny language.አይ ወያኔ ትንሽ ሰዎች እነርሱ አንሰው ሰው ያሳንሳሉ። Lost many of its mama rats, now its tribal ክልል PÒÓPed all over is increasingly becoming stinky. Now 30 ክልል PÒÓP are about to be oozed, 30 more will come soon. Every few cluster of villages will be named sh!t ክልል - anarchy



temari wrote:
14 Jul 2022, 15:31
We need at least 50 kilils/states.


Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13729
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Noble Amhara » 14 Jul 2022, 15:57

Temarewa will Shewa become a kilil?

Abere your insulting posts are very disgusting and counter productive

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Abere » 14 Jul 2022, 16:05

This is a perfect question! Shewa is perhaps the only province that is extinct according to TPLF/OLF illegal constitution. Most likely a good number of these 30 are from Shewa. TPLF/OLF used cluster bomb to dismiss Shewa. Will they succeed? Nope! They will be themselves are the victim of the explosives - TPLF is already disfigured (I mean lost that big pie Abay Tigray Republic), so will OLF. When Shewa becomes one Shewa, then Ethiopia will become country, until them let them freak out in their monkey parliament.

Noble Amhara wrote:
14 Jul 2022, 15:57
will Shewa become a kilil?

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Abere » 14 Jul 2022, 16:11

Noble Amhara wrote:
14 Jul 2022, 15:57

Abere your insulting posts are very disgusting and counter productive

Noble Amara,
ይህ ክልል የሚባል ቀፋፊ ነግር እኮ ቋቅ የሚል ነገር ስለሆነ መግለጽ የሚችለው በዚያው ደረጃ ነው። ተመጣጣኝ ገላጭ ቃል ነው ባይ ነኝ። ማይኩን የሰቀለው ጋዜጠኛ ይህ መንግስት ቋቅ አለኝ ነው ያለው። By the way, I have zero respect for anything TPLF/OLF. All their legacy is trash for me.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Sam Ebalalehu » 14 Jul 2022, 16:26

That narrows it down the issues the negotiation parties are going to discuss.

Tiago
Member
Posts: 3361
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Tiago » 14 Jul 2022, 16:58

illegally annexed land should not be given hearings in the first place and waste time to make decisions under TPLF written constitution.The government must not put the illegality of TPLF claim under the carpet. l

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Ethoash » 15 Jul 2022, 14:59

Tango
illegally annexed land should not be given hearings in the first place and waste time to make decisions under TPLF written constitution.


let's as look about Golden annexed land claim

When Golden win in 1991 the whole Ethiopia surrendered that means the whole Ethiopia belong to Golden had u resisted and fight then the golden would have finished u since u surrendered u can't talk about annexed land because the golden also give up land to Afar.

let me give u another example when Cuban win the war against Somalia in 1977 – 1978 Ogaden War... Ethiopia win and we got Ogaden ... the same way when u start war with Golden had mengistu haile mariam win the war the Golden would have lost all the land claim but they win so they took what they deserted that book is closed.

since that book about annexed land is closed the Amhara took the land ወልቃይት took by force the war is not over hence the Amhara can't claim it is their own because they have to win over the war and the golden have to surrender to lose the ወልቃይት but that did not happened even then the Amhara win the war with the help of Fed army and Dr. Abiy hence he have the right to tell u leave ወልቃይት yes, u can say no then u trigger war with Golden and if the golden this time win they will take their ወልቃይት if u win you take your ወልቃይት in both case u r triggering war ..

now if u don't want war then u only have is negotiation remember the golden conquer the whole Wollo the left Wollo because they want peaceful settlement.... the Amhara must come with good faith to negotiation if they claim TPLF Constitution is not valid or try to delay the negation to no end all this count against them .. they better finished this business of land claim and go back to their own economy progress no have time for endless argument... it should be know to all amhara any war they trigger they would fight by themselves no more ... help from the fed. government four point

Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Abere » 15 Jul 2022, 15:17

TPLF should be very much thankful and extend deep gratitude to OLF/PP Abiy Ahmed for saving them from sharp shooters Amhara Fano. If Abiy Ahmed did not tricked Fano not to go beyond Kobo, we would not be talking about TPLF now. Fano, if given 1/5th of ENDF weapon and the green light to go straight to Mekele, without any shred of doubt Fano would control Mekelle in a matter of 2 days. To the surprise of many of you, when eve TPLF learns the news Fano is given order and weapon, all rag tag TPLF ( big or small ) would run out of Meqelle voluntarily, hide and flee. There will never be any hiccup about Raya, Humera, Welqait. Tigray will be peaceful. Tigary is unpeaceful because of Abiy Ahmed, he does not want law and order in the region until he uses it to his OLF/PP agenda. Fortunately, all Amhara people except pig BAEDN is awake and will not let him to go his way.

Tiago
Member
Posts: 3361
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Tiago » 15 Jul 2022, 15:25

For centuries, Welkait has been an integral part of the Gondar (Begemeder) province, now part of the Amhara Regional State, and is separated from the Tigray province, in the east by the mighty river, Tekeze. The Tekeze river is a natural demarcation line, and this fact had never been contested before TPLF came to power in 1991. In successive regimes prior to the coming of the TPLF, all official maps of Ethiopia showed Tigray to be located northeast of the Tekeze river.

Even your TPLF founders admitted welkait has never been part of Tigray.
እናተ አይን ያወጣችው ውሸታም ሌቦች ናችው

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Ethoash » 15 Jul 2022, 17:26

ታንጎ

በምን ቋንቋ ልንገርህ አማራ ተሽንፎዋል አልተሽነፈም በዘጠና አንዱ የወርቃሞች ድል። ለዚህ እኮ ነው ትግሬዎች ለስላሳ አመት በባርነት የገዙህ፣ ወልቃይት የአማራ ሆነች አልሆነች ትግሬዎች ድል ሲያረጉ የፈለጉትን ነገር ማረግ ይችላሉ ፣ በአደረ አፋሽ ሲባል አልስማህም ። አሽናፊው ወልቃይትን ይወስዳል ፣ በተከዜ ወንዝ የምታመካኝ ከሆነ ደግሞ ተከዜ ጎንደርን ግማሻ በግማሽ ስንጥቆ ያልፋል ስለዚህ በምህራብ ያለውን አሳልፋቹ ስጡ እንግዲህ

በሁለተኛ ደረጃ ወልቃይትን በግርግር ከያዛቹሁ አዲስ አበባም ፣ ወሎም እኮ ኦሮሞዎች የኛ ነው ይላሉና እነሱም በጉልበታቸው ተዋግተው ይያዙታ ምን ችግር አለበት ፣ ይህንን ሀቅ ሳታምን ወልቃይትን መያዝ አትችልም። ይህ ብቻ አይደለም ትግሬዎች በአማራ ተያዙብን የሚሉት ብዙ መሬቶች አሉ እነሱን በሙሉ በጦርነት መያዝ መብታቸው ነው ማለት ነው። ስለዚህ ምንም አታስብ ሳታስጠጣ ወጣ።

በሁለተኛ ደረጃ እንኳን ወልቃይት በጠቅላላ ሱዳንን ቢስጣቹሁ ምን ልታረጉበት ነው፣ እናንተ እኮ የስራ ስዎች አይደላቹሁም ወልቃይትን ለዘጠኝ መቶ አመት ይዛቹሁትም ቢሆን ምን አረጋቹሁበት ድህነት ብቻ ትግሬዎች መጥተው አስር ቢሊዬን የሱካር ፋብሪካ አቋቁሙበት ይህ ፋብሪካ መቶ ሺህ ስራተኛ ይቀጥራል የወልቃይት ሕዝብ ደግሞ መቶ ሺህ ነው ህፃን ሽማግሌ ተቆጥሮ ተመልከቱ እንግዲህ ይህንን ያህል ሀብት አመጡ ትግሬዎች ከጎንደር መጥታቹ ትቀጠሩ ነበር ግን አሁን ይህ ሁሉ እድል የለም ። አለቅም ካላቹሁም በጣም ቀላል ነው። በአቶ አብዋሯ ከመስጠው መልስ ምላሽህን ታገኛለህ

አቶ አቡዋሯ

ምንድነው ያልከው ፋኖ ትግሬን ይጨብጣታል። ወንድም በጉልበት አይደለም መሬት የሚቀማው እንዲህ ካልክ ኦሮሞም አዲስ አበባን በጉልበቱ ያስመልስ ወይ። አንደኛ በጉልበት አይደለም በህግ ነው ቕጭ ብለሽ ተነጋገርያለች እንቢ ብለሽ ጦር ከከፈት ሽ ደግሞ ዶክተር አብይ ፈደራል ወታደር አይልክልሽም ብቻችን ነው የምትዋጊው ይህንን ምርጫሽን ካረግሽው ምን ይደረጋል ጨርቁን ወርቅ ያርግልሽ ከማለት ፋንታ

አቶ አቡዋሯ

ፋኖ እንዲህ አልሞ ተኩዋሽ ከሆነ ለምን ሱዳን ደፈረችው ፣ እንኩዋን አይደለም ፋሶም ፋኖ ቀርቶ አብይ ሱዳንን ፈርቶ ጦር አላከም ጦርነት በቃኝ ብሎ። አላየህም ከመቶ ሺህ በላይ የአማራ ፋኖዎች ተማርከው ትግሬ ውስጥ እንኩዋን መጣቹ ብለው ነዋሪዎቹ ሲያጨበጭቡላቸውና በደስታ ሲቀበሉዋቸው ። ይህ ማለት ወጊያ ባህላችን ነው የሚለውን ያሳይሀል አሁንም ለመማረክ ከሆነ ምን ችግር አለ ላኩት ፋኖን።

ብልጥ ብት ሆን እኔ አነበርኩም የአማሮች አለቆች ጫማ ያለህ በጫማን ፣ ዱላ ያለህ ዱላህን ፣ ቢላዋ ያለህ ቢላዋህን ይዘህ ውጣ ብለው አዋጃ አውጀው ያለ የለለ ብር ይዘው አዲስ አበባ ይሽሹት ትግሬዎች እየመጡባቸው ካልሆን ዛር መጥቶባቸው ነው ወይ ክተት ያወጁት። ለምን እንፎጋገራለን ትግሬዎች እኮውሎን ይዘውት ነበር። አብይም የጦር ወንጀለኛ ተብሎ ከአገር እንዳትወጣ ተብሎ ድርድሩን እሺ በማለቱ ነው ውጭ እንዲወጣ የተፈቀደለት ከእንግዲህ ብትገደለውም ጦርነት ወስጥ አይገባምና ብቻህን አማራ ትግሬዎችን እንፋለማለን ካልክ መንገዱን ጨርቅ ያርግልህ። ግን

ጦርነት ስትከፍት ወልቃይትን ብቻ አይደለም የምታጣው ጠቃላላ የትግሬዎችን መሬት ነው የምታጣው አማራም ለአራት ትከፈላለች ወደድክም ጠላህም አርጎባ ፣ እና በሙሉ አማራ ያልሁንት ጎሳዎች ነፃነት ይስጣቸዋል በዚህ አምነህ ጦር ስብቅ

ደግሞ አማራ ካሽነፈ እንግዲህ አደረ ባፋሽ ነው የጦር ህጝጋቱ እና በርቱ እላለሁኝ።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Sam Ebalalehu » 15 Jul 2022, 17:47

ትግሪዎች ድል ሲያደርጉ የፈለጉትን ማድረግ ይችላሉ አለ በየግዜው ድንቁርናው እየባሰበት የመጣው Ethoash። ቀሪው ኢትዮጵያም ሌላ አይደለም የሚለው ። የአሁኑ ተሸናፊ የነጠቀውን መሪት መልሶ ከ 1983 በፊት ወደነበረው -- ከተከዜ ባሻገር -- ድንበር ይመለስ ነው። በነገራችን ላይ " ትግሬዎች የፈለጉትን ያረጋሉ " ትቢት ነው የ TPLF መሪዎችን ዛሪ የመንደራቸው እስረኛ ያደረጋችው።
ስልጣን እውቀት እንደማይገዛ የ TPLF መሪዎች ህያው ምስክር ናቸው።

Naga Tuma
Member+
Posts: 7442
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Naga Tuma » 15 Jul 2022, 18:08

temari wrote:
14 Jul 2022, 15:31
We need at least 50 kilils/states.

Even if the details of these demands aren't clear yet to readers and listeners from afar, they sound to me more of a bottom up, rather than a top down, structure for the formations and administrations of federal States. If so, it sounds a good paradigm shift.

With demands for decentralized administrations come, on top of other factors, taking responsibility of administration by each State and economic viability of that State.

News of the establishment of Sidama State has been a good reference for me. I can't tell if Adola is in the new State. If so, with its coffee and gold, Sidama State can be a solidly self-sustaining State. Cooperation among localities with less natural or developed resources may be necessary to make other demands economically viable.

Selam/
Senior Member
Posts: 17939
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ወልቃይትን ጨምሮ 30 የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች በፌደሬሽን ምክር ቤት እየታዩ ነው

Post by Selam/ » 15 Jul 2022, 18:41

ወስፋታም ወያኔ - ምን ትቀባጥራለህ as usual? Amhara punished you badly & took Wokayit, Raya & Humera. Eritreans snatched away Badme. Why don’t you fight and take them back rather than scribbling here nonsense? You are the big loser this time & the winner takes it all. KIFFU!


Ethoash wrote:
15 Jul 2022, 17:26
ታንጎ

በምን ቋንቋ ልንገርህ አማራ ተሽንፎዋል አልተሽነፈም በዘጠና አንዱ የወርቃሞች ድል። ለዚህ እኮ ነው ትግሬዎች ለስላሳ አመት በባርነት የገዙህ፣ ወልቃይት የአማራ ሆነች አልሆነች ትግሬዎች ድል ሲያረጉ የፈለጉትን ነገር ማረግ ይችላሉ ፣ በአደረ አፋሽ ሲባል አልስማህም ። አሽናፊው ወልቃይትን ይወስዳል ፣ በተከዜ ወንዝ የምታመካኝ ከሆነ ደግሞ ተከዜ ጎንደርን ግማሻ በግማሽ ስንጥቆ ያልፋል ስለዚህ በምህራብ ያለውን አሳልፋቹ ስጡ እንግዲህ

በሁለተኛ ደረጃ ወልቃይትን በግርግር ከያዛቹሁ አዲስ አበባም ፣ ወሎም እኮ ኦሮሞዎች የኛ ነው ይላሉና እነሱም በጉልበታቸው ተዋግተው ይያዙታ ምን ችግር አለበት ፣ ይህንን ሀቅ ሳታምን ወልቃይትን መያዝ አትችልም። ይህ ብቻ አይደለም ትግሬዎች በአማራ ተያዙብን የሚሉት ብዙ መሬቶች አሉ እነሱን በሙሉ በጦርነት መያዝ መብታቸው ነው ማለት ነው። ስለዚህ ምንም አታስብ ሳታስጠጣ ወጣ።

በሁለተኛ ደረጃ እንኳን ወልቃይት በጠቅላላ ሱዳንን ቢስጣቹሁ ምን ልታረጉበት ነው፣ እናንተ እኮ የስራ ስዎች አይደላቹሁም ወልቃይትን ለዘጠኝ መቶ አመት ይዛቹሁትም ቢሆን ምን አረጋቹሁበት ድህነት ብቻ ትግሬዎች መጥተው አስር ቢሊዬን የሱካር ፋብሪካ አቋቁሙበት ይህ ፋብሪካ መቶ ሺህ ስራተኛ ይቀጥራል የወልቃይት ሕዝብ ደግሞ መቶ ሺህ ነው ህፃን ሽማግሌ ተቆጥሮ ተመልከቱ እንግዲህ ይህንን ያህል ሀብት አመጡ ትግሬዎች ከጎንደር መጥታቹ ትቀጠሩ ነበር ግን አሁን ይህ ሁሉ እድል የለም ። አለቅም ካላቹሁም በጣም ቀላል ነው። በአቶ አብዋሯ ከመስጠው መልስ ምላሽህን ታገኛለህ

አቶ አቡዋሯ

ምንድነው ያልከው ፋኖ ትግሬን ይጨብጣታል። ወንድም በጉልበት አይደለም መሬት የሚቀማው እንዲህ ካልክ ኦሮሞም አዲስ አበባን በጉልበቱ ያስመልስ ወይ። አንደኛ በጉልበት አይደለም በህግ ነው ቕጭ ብለሽ ተነጋገርያለች እንቢ ብለሽ ጦር ከከፈት ሽ ደግሞ ዶክተር አብይ ፈደራል ወታደር አይልክልሽም ብቻችን ነው የምትዋጊው ይህንን ምርጫሽን ካረግሽው ምን ይደረጋል ጨርቁን ወርቅ ያርግልሽ ከማለት ፋንታ

አቶ አቡዋሯ

ፋኖ እንዲህ አልሞ ተኩዋሽ ከሆነ ለምን ሱዳን ደፈረችው ፣ እንኩዋን አይደለም ፋሶም ፋኖ ቀርቶ አብይ ሱዳንን ፈርቶ ጦር አላከም ጦርነት በቃኝ ብሎ። አላየህም ከመቶ ሺህ በላይ የአማራ ፋኖዎች ተማርከው ትግሬ ውስጥ እንኩዋን መጣቹ ብለው ነዋሪዎቹ ሲያጨበጭቡላቸውና በደስታ ሲቀበሉዋቸው ። ይህ ማለት ወጊያ ባህላችን ነው የሚለውን ያሳይሀል አሁንም ለመማረክ ከሆነ ምን ችግር አለ ላኩት ፋኖን።

ብልጥ ብት ሆን እኔ አነበርኩም የአማሮች አለቆች ጫማ ያለህ በጫማን ፣ ዱላ ያለህ ዱላህን ፣ ቢላዋ ያለህ ቢላዋህን ይዘህ ውጣ ብለው አዋጃ አውጀው ያለ የለለ ብር ይዘው አዲስ አበባ ይሽሹት ትግሬዎች እየመጡባቸው ካልሆን ዛር መጥቶባቸው ነው ወይ ክተት ያወጁት። ለምን እንፎጋገራለን ትግሬዎች እኮውሎን ይዘውት ነበር። አብይም የጦር ወንጀለኛ ተብሎ ከአገር እንዳትወጣ ተብሎ ድርድሩን እሺ በማለቱ ነው ውጭ እንዲወጣ የተፈቀደለት ከእንግዲህ ብትገደለውም ጦርነት ወስጥ አይገባምና ብቻህን አማራ ትግሬዎችን እንፋለማለን ካልክ መንገዱን ጨርቅ ያርግልህ። ግን

ጦርነት ስትከፍት ወልቃይትን ብቻ አይደለም የምታጣው ጠቃላላ የትግሬዎችን መሬት ነው የምታጣው አማራም ለአራት ትከፈላለች ወደድክም ጠላህም አርጎባ ፣ እና በሙሉ አማራ ያልሁንት ጎሳዎች ነፃነት ይስጣቸዋል በዚህ አምነህ ጦር ስብቅ

ደግሞ አማራ ካሽነፈ እንግዲህ አደረ ባፋሽ ነው የጦር ህጝጋቱ እና በርቱ እላለሁኝ።

Post Reply