-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
በኦሮሞ ክልል ውስጥ የነበሩት የአማራ ተወላጆች ከተገደሉና ከተፈናቀሉ በኋላ፥ የጸጥታ ኃላፊው፥ ኦሮሞ ክልል አሁን ሠላም ነው ይለናል። ታዲያ፥ የተፈናቀሉት ወደ ቅያሳቸው መመለስ ይችላሉ ማለት
በኦሮሞ ክልል ውስጥ የነበሩት የአማራ ተወላጆች ከተገደሉና ከተፈናቀሉ በኋላ፥ የጸጥታ ኃላፊው፥ ኦሮሞ ክልል አሁን ሠላም ነው ይለናል። ታዲያ፥ የተፈናቀሉት የአማራ ተወላጆች ወደ ቅያሳቸው መመለስ ይችላሉ ማለት ነው?