Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42917
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ የጎሳ ከፋፋዮችን ከውስጡ እያጸዳ ነው!

Post by Horus » 26 Mar 2022, 14:34

መስቃንና ማረቆ ስምም ናቸው!! እኛሽ ቁናይ ነ! እኛሽ ቁናይ ነነ ማለት እኛ አንድ ነን ማለት ነው!!!


Last edited by Horus on 27 Mar 2022, 01:26, edited 1 time in total.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ጉራጌ የጎሳ ከፋፋዮችን ከውስጡ እያጸዳ ነው!

Post by sun » 26 Mar 2022, 20:19

Horus wrote:
26 Mar 2022, 14:34
መስቃንና ማረቆ ስምም ናቸው!!
You just make me laugh over and over again. :P :P


Horus
Senior Member+
Posts: 42917
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ የጎሳ ከፋፋዮችን ከውስጡ እያጸዳ ነው!

Post by Horus » 26 Mar 2022, 22:18

እኔ አንድ ያለኝ ጥያቄ ለምንድን ነው ወያኔዎችና ተተኪዎቹ ጉራጌ ክልል እንዳይሆን የሚፈሩት?




Horus
Senior Member+
Posts: 42917
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ የጎሳ ከፋፋዮችን ከውስጡ እያጸዳ ነው!

Post by Horus » 27 Mar 2022, 01:13

ቤቲ ተዘራ! በአንድ ፈጣሪ የሚያምኑ ሁሉ ፈጣሪያቸውን በመሰላቸው መንገድ ያመሰግኑ ዘንድ ነጻ ናቸው !


Post Reply