- የውሸት መረጃዎችን የማሰራጨት አስፈላጊነት አፅንኦት ሰጥቶ ፅፏል
- ፌክ ፎቶዎች መለጠፍን የሚያስተምር አጭር ኮርስ ሰጥቷል
በዚህ ፅሑፉ ላይ------
1- የውሸት መረጃዎችን ከመጠቀም ወደኋላ ማለት እንደሌለባቸው ገልጿል።ቃል በቃል 'መሳቀቅ' የለባችሁም ብሏል-
2- የውሸት መረጃዎችን ከመለጠፋቸው በፊት መረጃው በቀላሉ እንዳይጋለጥ መውሰድ ስላለባቸው ቅድመ ጥንቃቄ ለማስረዳት ሞክሯል።
በተለይ የቆየ ፎቶ ሲጠቀሙ ማድረግ ስላለባቸው ጥንቃቄ እንዲህ ይላል።
የተላከላችሁን ፎቶ originality ማጥፋት አለባችሁ። ይህንን ለማድረግ ፎቶውን በሞባይላችሁ እንደገና ማንሳት ይገባል።ይህን ስናደርግ የፎቶው location እኛ ያለንበትን ቦታ ነው የሚጠቁመው። ከዛ በኋላ save እናደርገዋለን። ይህን ካደረግን በኋላ ቀጣዩ ስራ የፎቶውን Back ground መቀየር አለብን።
በመጨረሻም ምስሉን crop እናደርገዋለን።ዛሬ ደብረፂዮን ሲጨፍር የሚያሳየው ምስል እነዚህን ፈተናዎች ያለፈ ምስል ነው። ጠላት location ሊያውቅ ይቅርና ጭፈራው የበረሃ ይሁን የከተማ ምንነቱን ለማወቅ አይችልም።
እናማ ወዳጄ ....አዲግራትን ተቆጣጥረናል ብለው በተናገሩ በሰዓታት ልዩነት ሰላማዊ ህዝብ ተጨፈጨፈ ብለው የማለቃቀሳቸው ምስጢር ምን ይመስልሃል ??
ለቀናት celebrate ማድረጉ እንኳን ቢቀር አንድ ቀን ማደር የማይችል ድል አለ'ንዴ ?
ምክንያቱ ግን ነገረ ስራቸው በሙሉ ውሸት ውሸት ውሸትና ውሸት ስለሆነ ብቻ ነው !!!!
ስርዝ ድልዞች ናቸው !!
(የተሰመሩባቸውን ቃላት በደንብ ተመልከቷቸው)




