Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15251
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ያሳቀኝ ነገር ቢኖር። አሉላ ወያኔ << ጦርነት ለትግሬ ባህላዊ የገበጣ ጨዋታ ነው አለ>> ፣ኢሣይያስ አፈወርቅ ደግሞ <<ሞኝ ገበጣው እስኪያልቅ ይጫወታል>>ብሎት እርፍ።

Post by Abere » 10 Nov 2020, 16:47

ያሳቀኝ ነገር ቢኖር። አሉላ ወያኔ << ጦርነት ለትግሬ ባህላዊ የገበጣ ጨዋታ ነው አለ>> ፣ኢሣይያስ አፈወርቅ ደግሞ <<ሞኝ ገበጣው እስኪያልቅ ይጫወታል>>ብሎት እርፍ። አሁን የገበጣው ጠጠር ተበልቶ አልቋል። ቂቂቂቂ

እኛም ብለናል፣

ከተበላ ኋላ ከተሸመጠጠ፣
አሉላ ወያኔ ( ዝንጀሮ) ዐይኑን-አፈጠጠ።