Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የወጅራት ህዝብ ስዩም መስፍንን አሳፍሮ መለሳቸው!

Post by Hameddibewoyane » 06 Aug 2020, 10:05

የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን "የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት የወጅራት ነዋሪዎችን ቢቀሰቅሱም ህዝቡ አሳፍሮ እንደመለሳቸው ተገለጸ።

ትናንት በትግራይ ክልል የወጅራት ልዩ ስሙ ዓዲ ቀይሕ ነዋሪዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ያስተባበሩትና ስማቸው ሊገለጽ ያልፈለጉ ወጣቶች ለዝግጅት ክፍላችን እንደተናገሩት፤ በቅርቡ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ስዩም መስፍን የዋጅራት ህዝብን ህዝብ ሰብስበው፤ “ከድሮ ጀምሮ የወጅራት ህዝብ ጀግና ነው፤ አልገዛም ባይ ነው፤ ስለዚህ አሁንም የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት ቀስቅሰዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች እንደገለጹትም፤ አቶ ስዩም የወረዳዋ ነዋሪዎች ያቀረበውን ጥያቄ ለማለባበስና ሌላ ውዥንብር ሊፈጥሩባቸው ቢሞክሩም ህዝቡ ግን “እኛ የተሰበሰብነው ጥያቄያችን ልትመልሱልን መስሎን እንጂ ከማንም ጋር አንዋጋም በውጊያ ያተረፍነው ነገር የለም፤ ከሁሉም ጋር ተባብረን መልማት ነው የምንፈልገው” በማለት ለአቶ ስዩም መልስ እንደሰጧቸው የሰልፉ አስተባባሪዎች አስታውቀዋል።

ትናንት የተካሄደው ሰልፍም የህወሓት አመራሮች ጥያቄያችንን ከመመለስ ይልቅ የማፈንና ጥያቄውንም የማዳፈን አካሄዳቸው እየበዛ በመምጣቱ መሆኑንም ገልጸዋል። በሰልፉ ከነበሩ መፈክሮች ውስጥ “ወረዳችን ይመለስልን፤ ለዛችን ባህላችን ይከበርልን፤ ወጣቱ እየተሰደደ ነውና ስራ ይፈጠርልን፤ ለውጥ እንፈልጋለን” የሚሉ እንደሚገኙበት አስተባባሪዎቹ ተናግረዋል።

ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ወረዳችን ይመለስልን የሚል ሰለማዊ ሰልፎች ቢደረጉም መንግስት ይሄን ከመመለስ ይልቅ ሌላ ስም በመለጠፍ እያሸማቃቸው እንደሆነ እነዚህ አስተያየት ሰጪዎቹ ገልጸዋል።
ጥያቄ ያቀረቡ ወጣቶችን እየመረጡ ማሰቃየት እስርና ድብደባም በህዝቡ እየተፈጸመባቸው እንደሆነ የሰልፉ አስተባባሪዎች ሳይገልጹ አላለፉም።

ምንጭ፦ ኢፕድ

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: የወጅራት ህዝብ ስዩም መስፍንን አሳፍሮ መለሳቸው!

Post by Weyane.is.dead » 06 Aug 2020, 10:17

Good on them. Tplf is a liability. They should not let Tplf use them as a human shield. Weyane rodents are beating war drum while hiding behind women's skirts.
Hameddibewoyane wrote:
06 Aug 2020, 10:05
የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን "የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት የወጅራት ነዋሪዎችን ቢቀሰቅሱም ህዝቡ አሳፍሮ እንደመለሳቸው ተገለጸ።

ትናንት በትግራይ ክልል የወጅራት ልዩ ስሙ ዓዲ ቀይሕ ነዋሪዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ያስተባበሩትና ስማቸው ሊገለጽ ያልፈለጉ ወጣቶች ለዝግጅት ክፍላችን እንደተናገሩት፤ በቅርቡ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ስዩም መስፍን የዋጅራት ህዝብን ህዝብ ሰብስበው፤ “ከድሮ ጀምሮ የወጅራት ህዝብ ጀግና ነው፤ አልገዛም ባይ ነው፤ ስለዚህ አሁንም የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት ቀስቅሰዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች እንደገለጹትም፤ አቶ ስዩም የወረዳዋ ነዋሪዎች ያቀረበውን ጥያቄ ለማለባበስና ሌላ ውዥንብር ሊፈጥሩባቸው ቢሞክሩም ህዝቡ ግን “እኛ የተሰበሰብነው ጥያቄያችን ልትመልሱልን መስሎን እንጂ ከማንም ጋር አንዋጋም በውጊያ ያተረፍነው ነገር የለም፤ ከሁሉም ጋር ተባብረን መልማት ነው የምንፈልገው” በማለት ለአቶ ስዩም መልስ እንደሰጧቸው የሰልፉ አስተባባሪዎች አስታውቀዋል።

ትናንት የተካሄደው ሰልፍም የህወሓት አመራሮች ጥያቄያችንን ከመመለስ ይልቅ የማፈንና ጥያቄውንም የማዳፈን አካሄዳቸው እየበዛ በመምጣቱ መሆኑንም ገልጸዋል። በሰልፉ ከነበሩ መፈክሮች ውስጥ “ወረዳችን ይመለስልን፤ ለዛችን ባህላችን ይከበርልን፤ ወጣቱ እየተሰደደ ነውና ስራ ይፈጠርልን፤ ለውጥ እንፈልጋለን” የሚሉ እንደሚገኙበት አስተባባሪዎቹ ተናግረዋል።

ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ወረዳችን ይመለስልን የሚል ሰለማዊ ሰልፎች ቢደረጉም መንግስት ይሄን ከመመለስ ይልቅ ሌላ ስም በመለጠፍ እያሸማቃቸው እንደሆነ እነዚህ አስተያየት ሰጪዎቹ ገልጸዋል።
ጥያቄ ያቀረቡ ወጣቶችን እየመረጡ ማሰቃየት እስርና ድብደባም በህዝቡ እየተፈጸመባቸው እንደሆነ የሰልፉ አስተባባሪዎች ሳይገልጹ አላለፉም።

ምንጭ፦ ኢፕድ

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: የወጅራት ህዝብ ስዩም መስፍንን አሳፍሮ መለሳቸው!

Post by Hameddibewoyane » 06 Aug 2020, 16:34

Weyane.is.dead wrote:
06 Aug 2020, 10:17
Good on them. Tplf is a liability. They should not let Tplf use them as a human shield. Weyane rodents are beating war drum while hiding behind women's skirts.
Hameddibewoyane wrote:
06 Aug 2020, 10:05
የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን "የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት የወጅራት ነዋሪዎችን ቢቀሰቅሱም ህዝቡ አሳፍሮ እንደመለሳቸው ተገለጸ።

ትናንት በትግራይ ክልል የወጅራት ልዩ ስሙ ዓዲ ቀይሕ ነዋሪዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ያስተባበሩትና ስማቸው ሊገለጽ ያልፈለጉ ወጣቶች ለዝግጅት ክፍላችን እንደተናገሩት፤ በቅርቡ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ስዩም መስፍን የዋጅራት ህዝብን ህዝብ ሰብስበው፤ “ከድሮ ጀምሮ የወጅራት ህዝብ ጀግና ነው፤ አልገዛም ባይ ነው፤ ስለዚህ አሁንም የፌደራል መንግስት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት ቀስቅሰዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች እንደገለጹትም፤ አቶ ስዩም የወረዳዋ ነዋሪዎች ያቀረበውን ጥያቄ ለማለባበስና ሌላ ውዥንብር ሊፈጥሩባቸው ቢሞክሩም ህዝቡ ግን “እኛ የተሰበሰብነው ጥያቄያችን ልትመልሱልን መስሎን እንጂ ከማንም ጋር አንዋጋም በውጊያ ያተረፍነው ነገር የለም፤ ከሁሉም ጋር ተባብረን መልማት ነው የምንፈልገው” በማለት ለአቶ ስዩም መልስ እንደሰጧቸው የሰልፉ አስተባባሪዎች አስታውቀዋል።

ትናንት የተካሄደው ሰልፍም የህወሓት አመራሮች ጥያቄያችንን ከመመለስ ይልቅ የማፈንና ጥያቄውንም የማዳፈን አካሄዳቸው እየበዛ በመምጣቱ መሆኑንም ገልጸዋል። በሰልፉ ከነበሩ መፈክሮች ውስጥ “ወረዳችን ይመለስልን፤ ለዛችን ባህላችን ይከበርልን፤ ወጣቱ እየተሰደደ ነውና ስራ ይፈጠርልን፤ ለውጥ እንፈልጋለን” የሚሉ እንደሚገኙበት አስተባባሪዎቹ ተናግረዋል።

ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ወረዳችን ይመለስልን የሚል ሰለማዊ ሰልፎች ቢደረጉም መንግስት ይሄን ከመመለስ ይልቅ ሌላ ስም በመለጠፍ እያሸማቃቸው እንደሆነ እነዚህ አስተያየት ሰጪዎቹ ገልጸዋል።
ጥያቄ ያቀረቡ ወጣቶችን እየመረጡ ማሰቃየት እስርና ድብደባም በህዝቡ እየተፈጸመባቸው እንደሆነ የሰልፉ አስተባባሪዎች ሳይገልጹ አላለፉም።

ምንጭ፦ ኢፕድ

Post Reply