Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44430
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ታሪካዊቷ መርካቶ መፍረስ ጀመረች! ኮሪደር እንደ ሞት ነው ፣ ይዘገያል እንጂ አይቀርም!

Post by Horus » 08 Aug 2026, 13:11

በነገራችን ላይ ዛሬ ጣና ገበያ የቆመበት ቦታ ምስማር ተራ ፣ ጥይት ተራ ይባል ነበር ! ወደ 1966 በፈረጅ አካባቢ ሙሉ በሙሉ ተቃጠለና ታጥሮ ከኖረ በኋላ ጣና ገበያ ተሰራበት ።

ከመቃጠሉ በፊት በምስማር ተራ ዙሪያ የነበሩት የኪኪያን ፍቅ ቤት (የንጨት ፎቅ) ፣ ነጋዴዎች ቡና ቤት ፣ የሻውል ደማ ጫማ ሱቅ ፣ ቃና ዘ ገሊላ ቡና ቤት ፣ ቦንዳ ተራ ፣ ነጻነት ጎህ ሆቴል ነበሩ !!!