☆እሞ፥እኔሄልኩም፥ኣዝማድ" ወይዘሮ፥መለኸት፥ኣካለ'ጉዘቶት፥ዓጋመ" ፥ኢንተርቪው፥ን'ኢትዮጵያ፥ዓሠብ፥ወደብ፥ንሃቦም ☆!!
Posted: 08 Aug 2026, 03:35
*እዚ፥እዩ፥ሕልሚ" ኣካለ' ጉዘቶት፥ዓጋመ" ኤርትራዊያን፥ኢና፥ባሃልቲ*!!


Tog Wajale E.R. wrote: ↑Today, 03:35Re: ☆እሞ፥እኔሄልኩም፥ኣዝማድ" ወይዘሮ፥መለኸት፥ኣካለ'ጉዘቶት፥ዓጋመ" ፥ኢንተርቪው፥ን'ኢትዮጵያ፥ዓሠብ፥ወደብ፥ንሃቦም ☆!!
*እዚ፥እዩ፥ሕልሚ" ኣካለ' ጉዘቶት፥ዓጋመ" ኤርትራዊያን፥ኢና፥ባሃልቲ*!!
እኒ ፲ አለቃ ነገራ ኮኑ ደቆም፡ “ክብረት ኣይፈትዉን ኢዮም፡ ምቕጥቓጥ ኢዩ ፈውሶም” በለ ወዲ ተኹል!Meleket wrote: ↑19 Mar 2022, 05:07ንወራር ሩስያ ኣብ ልዕሊ ልዑላዊት ሃገር ሃገረ-ዩክሬን ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ከምዡይ ንርእዮ!
“ሕልሚ ዓባይ ትግራይ” = “ሕልሚ ዓባይ ሩስያ”
መለስ ዜናዊ = ፑቲን = ወረርቲ ልዑላዊ ሃገራት
ከምዡይ እዉን ነቐምጦ ብቦለቲካዊ ብስለት
'ወዲ ማሌ' መለስ ዜናዊ - ንሶማል ወሪሩ - ኤርትራዉያን ወጊዝናዮ!
'ወዲ ማሌ' መለስ ዜናዊ - ንኤርትራና ወሪሩ - ኤርትራዉያን ብጥምረት ወጊዝናዮን መኪትናዮ ስዒርናዮን!
'ወዲ ማሌ' ፑቲን - ንዩክሬን ወሪሩ - ኤርትራውያን ወጊዝናዮ ዮክሬናዉያን ብጥምረት ይውግዝዎን ይምክትዎን ኣለዉ፡ ኣማስያኡ ከምዝስዕርዎ ንኣምን፡ እቱይ ምንታይ እንተተባህለ ልዑላውነቶም ተደፊሩ ዛሎ ፍትሓዊ ቃልሲ ዘካይዱ ዛለዉ ሕዝቢ ኢዮም ኢዩ እቲ ማንም በሃም ዚፈልጦ ሓቂ።
ናይ ኢሳያስ ጸጋይ ግጥሚን ናይ ሄለን መለስ ዜማን ብከምዡ'ዶ ክነስተማቕሮ ንሎሚዋርሳይ ናይ ዩክሬን፡ "እዞም ሰባት መን ኢዮም፧ መን ኢዮም፧”
ኣብ ድቃስ ሓሊሞም
“ዓባይ ሩስያ” ደልዮም!
ጅግና ህዝቢ ዩክሬን ኣሎኹ’ዶ ኢልካዮም!
ጅግና ዘለንስኪ ኣሎኹ'ዶ ኢልካዮም።![]()
እቶም “ድርብ ዕያር” ዝመቐኒዖምን “ሰብ ፍሉይ ረብሓታትን” እንከ መርገጺዖም ወትሩ ካብ ናይ ሓፋሽ መርገጺ ዝረሓቐ ምዃኑ ንፈልጥ ንህና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን።
ልዑላዊ ሃገርን ህዝብን ዚወረረ ዓማጺ ኃይሊ በየናይ መዓቐኒ’ዩ ዘይኵነን፧ ንፈራዲ ይጭነቖ።
'Abe Abrahamaዊ ባእታታት' መትከሎም እንታይ ከምዚኾነ'እንከ ፍሉጥ’ዩ።
ዘለንስኪ ጀግና ነው። አገሩ ተወራለች፡ የጦረኝነት አባዜ በተጠናወተው የዓለም ኃያል ሃገር ነኝ ባይ፣ ፑቲን በተባለ፡ ወፈፌ መሪ ምክንያት፡ ነጻዋ ዩክሬን ተወራለች። ዘለንስኪም "ፋኖ ፋኖ" እንዲሁም “ብድሆ” በማለት ወራሪን ለመመከት የሚያደርገውን ጥረት በመመልከት "የአውሮፓው ሻዕብያ” መሆኑን አረጋግጠንለታል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቱም ዘለንስኪ ሃገሩን ከወራሪዎች ለማዳን እየታገለ ያለ የ “ህግሓዩ - የህዝባዊ ግንባር ሓርነት ዩክሬን” ማለትም ክብር የሚገባው የዩክሬን መንግሥት ቆራጥ መሪ ነው።
ድል ለዩክሬን ህዝብ!
“ያስተዛዝበናል ይህም ቀን ያልፍና!” ከህግ ከታሪክ ከህሊናና ከፈጣሪ ፍርድ ማምለጥ ኣይቻልም ነበር ያሉት ወጣቱ ጠቅላዩ . . . እውነት ነው!!!![]()
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()