Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 12:39

ጽምዶ የወያኔ ትግሬ ቃል ሲሆን የግብጽ አይዲዮሎጂ ነው።

የድሃ ሰርግ ጡሩምባ ይበዛዋል ፤ ጽምዶ ማለት የድሃ ሰርግ ነው።

የጽምዶ ድህነት ፖለቲካው ነው ፤ ጽምዶ የፖለቲካ ድሃ ነው

የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዝቶ የሚጠላው እነማንን ነው?

ግብጽ ፣ ኤርትራ ፣ ሱዳን ፣ ወያኔ ትግሬ ፣ ያማራ አፋብን ሸኔ ፣ የኦሮሞ አፍብን ሸኔ .... ዋና ዋናዎቹ

ስለዚህ የጽምዶ ጥንካሬ ....
ሚሊታሪው ነው?
ፖለቲካው ነው?
ፕሮፓጋንዳው ነው?

ጽምዶ በመሰረቱ የፕሮፓጋንዳ ኃይል ነው
ጽምዶ የተወሰነ ሚሊታሪ ኃይል አለው
ጽምዶ ፍጹም ደካማ የፖለቲካ ኃይል ነው

የፖለቲካ ድክመቱ ለምን?

የግብጽ ፣ የሱዳን የኤርትራ ጸረ ኢትዮጵያ አላማ ማስፈጸሚያ በቅሎ ስለሆነ ...

ኢትዮጵያን በጎሳ ግዛቶች ከፋፍሎ ከቻለ የራሱን አገሮች ካልቻለም በጎሳ ቀውስ ተወጥራ ፋይዳቢስ አገር ለማድረድ ቆርጦ የሚሰራ የትግሬ ፣ ያማራና ኦሮሞ ተገንጣዮች ስብስብ ስለሆነ ። ጽምዶ የጎሳ ፖለቲካና የጎሳ አይዲዮሎጂ ነው። ዋና ማጠንጠኛው ቁልፍ ኢትዮጵያን በጎሳ ከፋፍሎ ማዳከምና ዲስቴብላይዝ ማድረግ ነው።

ጽምዶ አቢይን ከስልጣን አውርዶ 4 ኪሎ መግባት አይችልም ፣ በመሰረቱ አላማውም ያ አይደለም ።

ለምን?
የግብጽ አላማ ኢትዮጵያን ማዳከም እንጂ አቢይን በዘመነ ካሴ መተካት አይደለም
የኤርትራ አላማ የተከፋፈለች ደካማ ኢትዮጵያ ማየት እንጂ አቢይን በደብረ ጽዮን መተካት አይደለም
ያማራና ኦሮሞ ተገንጣዮች አላማ የላቸውም ፤ ያማራ አማጺም ያማራ ፕላን የለውም ፣ የኦሮሞ አማጺ የኦሮሞ ፕላን የለውም።

ነገር ግን ጽምዶ ኢትዮጵያ የመረበሽ እና ያልተረጋጋች ሰላም አልባ አገር የማድረግ ችሎታ አለው
ጽምዶ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚና ዲፕሎማሲ እድገት የማበላሸት ፣የማደናቀፍ ችሎታ አለው

የአቢይ አህመድ አሊ እና ፓርቲው ድክመት የሚሊታሪ ሳይሆን የፖለቲካ ድክመት ነው
ለጽምዶ ቁጥር አንድ እስትራተጂ ለሆነው የጎሳ ፖለቲካ መመከቻ አቢይ አህመድ ተቃራኒ ምላሽ አልፈጠረም።
የብልጽግና መንግስት ወያኔ ትግሬ በሰራው ሕገመንግስት ላይ ቆሞ ጽምዶን በፖለቲካ ሊያሸንፍ አይችልም።

አቢይ አህመድ ባንድ በኩል የጎሳ ፌዴራሊዝምና የጎሳ ክልሎችን ፣ የጎሳ ጦር ኃይሎችን አቅፎና ደግፎ በሌላ በኩል ጽምዶን ሊዋጋ አይችልም ።

በቅርቡ በተደረገው ምርጫ ሕዝቡ አቢይን መምረጡ ሰላም ስለሚፈልግ እንጂ የጎሳ ፖለቲካ የጎሳ ፌዴራሊዝምን ስለሚወድ አይደለም ።

ትልቁ ያቢይ አህመድ ስህተት የሚሆነው የሰኔው ምርጫ እንደ ፖለቲካ ተቀባይነትና ድጋፍ ከተመለከተው ነው ። ሕዝቡ በጎሳ ፖለቲካ ሳቢያ የመጣውን ሰላም አልባነትና ቀውስ በመጥላት ነው አቢይን የመረጠው ።

አቢይ አህመድ በዚህ ተዘናግቶ የምክክር ኮሚሽን የፈጠረለትን እድል በመጠቀም የወያኔ ትግሬን ሕገ መንግስት አሻሽሎ ፣ በጎሳ ፌዴራሊዝምና በጎሳ ክልሎች ላይ ደፋር ለውጥ ካላመጣ ጽምዶን በፍጹም በፖለቲካ ሊያሸንፍ አይችልም ።

ለምን ቢባል?

ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጽምዶን ይጠላ ፣ ይቃወማል በዝምታ
ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆ ብሎ ወጥቶ ፣ በሶና ቆሎ ቋጥሮ የኢትዮጵያን ሰራዊት አይደግፍም ።

ማለትም የጽምዶና የኢትዮጵያ መከላከያ ጦርነት ሁለቱም የሕዝብ ድጋፍ የላቸውም
ይህም የሆነው መንግስትም ጽምዶም የጎሳ ፖለቲካ ስርዓት ስለሆኑ ነው

አቢይ አህመድና ፓርቲው ግብጽን ኤርትራን ወያኔ ፋኖና ኦላን ላንዴም ለሁሌም ለማሸነፍ የቆሙበትን የጎሳ ፖለቲካ በማፍረስ የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ ፣ አይዲዮሎጂ ካልቸርና ትርክት ማጽደቅ አለባቸው ።

ይህ ሲሆን ብቻ ነው ሕዝብ አገሬ ብሎ ወጥቶ ከመንግስት ጋር ቆሞ ጽምዶን የሚዋጋው ።

ይህን ቁልፍ ጉዳይ ያልተገነዘበ አቢይ ወይም ብልጽና ጽምዶን አለማሸነፍ ብቻ ሳይሆን መንግስት አሁን እያካሄዳቸው ያሉት ድንቅ የሚኮኖሚና ዲፕሎማሲ ውጤቶች ሁሉ እየተበላሹ ይሄዳሉ ።

ስለሆነም አዲሱ ፓርላማ ስራ ሲጀምር ዋና ዋና የሚባሉትን የኢትዮጵያን ሕዝብ ለ40 አመተታ ከፋፍሎ አገሪቱን ያዳከመው የጎሳ ፌዴራሊዝም ፣ የጎሳ ክልልነትና የስንደቅ አላማ ችግሮች ላይ የማያዳግም ለውጥ በማወጅ የጽምዶ መቆሚያን መናድ የድግ የግድ ነው።

ያ ሲሆን ነው የኢትዮጵያ ወታደርና ሕዝብ የሚዘምትለት የሚሞትለት ብሄራዊ አላማና ባንዲራ የሚኖረው
ብልጽግናም እንደ ገዢ ፓርቲ በጽምዶ ላይ አሸናፊ ሆኖ የሚጠናቀቀው

ሆረስ ነኝ

Last edited by Horus on 06 Aug 2026, 15:59, edited 3 times in total.


OPFist
Member+
Posts: 8331
Joined: 29 Sep 2013, 09:27

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by OPFist » 06 Aug 2026, 14:24

No problem in dismantling ethnic federalism as long as the move is forward to Oropia, not backward to Amapia!

Is Ethiopia Moving Backward to Amapia or Forward to Oropia?

By Fayyis Oropia

The Ethiopia of Dr. Abiy Ahmed today is, in many respects, similar to the Ethiopia of Prime Minister Meles Z. Gobena: Amarpia—an Amharic-dominated ethnic federation.

Contemporary political conflict in Ethiopia is no longer primarily driven by religion (Christian/Amhara vs. Muslim/Somali vs. Wàqeffatà/Gàllà), as it was during the imperial era, nor by ideological class struggle (capitalism vs. liberalism vs. communism), as during the Derg period. Instead, it is increasingly a struggle between two competing national identities: Amharanet, centered on the Amharic language and identity, and Oromummà, centered on the Oromo language and identity.

In the long run, Ethiopia is likely either to remain an Amharic-dominated state or to be transformed into an Oromic-led polity.

The two Ethiopianist parties—Biltsigina and Ezema—declared victory in the 2026 election. Their Ethiopianist orientation is not, in itself, the central issue. Rather, the crucial question is: What kind of Ethiopia do they seek to build?

If Ethiopia is to survive as a political entity, it is likely to do so under one of five broad structural scenarios. These competing visions are not merely alternative administrative arrangements; they represent fundamentally different conceptions of political power, national identity, and historical justice. The struggle among them constitutes the central fault line of contemporary Ethiopian politics.

The five scenarios are:
- Amapia – an Amharic-dominated geo-federation, reflecting the historical order that prevailed until 1991.
- Amarpia – an Amharic-dominated ethnic federation, the system formally established after 1991.
- Confepia – a confederation of sovereign nations, emerging after the full liberation of Oromia, Tigray, Ogadenia, Amhara, and other constituent nations.
- Orompia – an Oromic-led ethnic federation.
- Oropia – an Oromic-led geo-federation, advocated by proponents of a Cushitic-centered political order.

Contrary to common assumptions, Ethiopia’s current political crisis is not primarily about class conflict, religious rivalry, or technical debates over federalism. Rather, it is increasingly shaped by a fundamental contest between two opposing political visions: Amapia/Amarpia on one side and Orompia/Oropia on the other. The question that remains unanswered is whether Dr. Abiy Ahmed and Dr. Berhanu Nega belong to the first bloc or the second.

The Central Political Fault Line
Amhara elites and allied proponents of Amharanet are committed to preserving the existing political and cultural hierarchy, often under the banner of Ethiopiawinet (Ethiopian nationalism). In contrast, Oromo nationalists and the broader Oromummà movement seek to transform Ethiopia from an Amharic-centered state into a political order rooted in Oromic and Cushitic values.

In this polarized environment, neutrality is no longer a viable option. Political actors must either defend the continuation of Amharic dominance or support a transition toward Oropia. Prime Minister Abiy Ahmed and the Prosperity Party (PP) are no exception. Their political survival depends on whether they align with the defenders of Amapia or facilitate a transformation toward Oropia.

Between these two poles lies a potential compromise advanced by Confepianists, who propose a confederation of largely self-governing nations, including a quasi-independent Amharia and a fully sovereign Oromia. Under this model, Ethiopia would persist as a voluntary, multi-national confederation without Amharic domination or exclusive Oromic hegemony.

From Triangular to Binary Power Struggle
The political landscape shifted dramatically in 2018 with the decline of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). The long-standing triangular contest among Amhara, Tigrayan, and Oromo elites gave way to a more polarized confrontation between Amhara and Oromo elites.

Amhara elites, supported by pro-Amharanet actors from other ethnic groups, seek to maintain cultural and political dominance through centralized nationalism. Oromo elites—particularly those aligned with Oromummà—now face a more complex challenge. Their principal adversaries are no longer the defeated Amhara naftagna of the imperial era or the recently displaced Tigrayan elite, but rather internal collaborators—Oromo elites who serve the existing power structure. These “Oromo naftagna” represent the most formidable obstacle to Oromo self-determination.

Opposition to the Prosperity Party
Opposition to Prime Minister Abiy Ahmed’s administration now emanates from three main camps:
- Conservative Amhara elites,
- Hegemonist Tigrayan elites, and
- Republican Oromo elites.

Each initially sought to co-opt Abiy Ahmed. Amhara elites viewed him as a unifying nationalist; Tigrayan elites assumed continuity with EPRDF traditions; Oromo elites expected him to advance Oromo national interests. Instead, Abiy has attempted to balance these forces by managing contradictions among them—a strategy aimed primarily at consolidating personal power.

This approach, however, is increasingly untenable. The government cannot sustain itself without Oromo political support, which it is rapidly losing. The question is no longer whether the triangular conflict can be transformed into cooperation, but whether Abiy Ahmed can maintain power amid eroding legitimacy.

Historical Foundations: Cushland and Identity
Ethiopia lies within what may be broadly described as Cushland, a region historically inhabited by Cushitic-speaking peoples stretching from northeastern Sudan to northeastern Tanzania. Linguistic and archaeological evidence suggests that Cushitic civilizations have existed in eastern Africa for over 8,000 years, sharing common cultural and spiritual foundations.

Core Cushitic values historically included:
- Monotheism, centered on Wàqa (Oromo) or Higelibona (Agaw), without doctrines of Satan or Hell;
- Egalitarian governance, exemplified by the Oromo Gadà system;
- Social harmony, emphasizing peace and consensual transfer of power.

The rise of the Axumite state introduced aristocratic and theocratic systems influenced by the Middle East, along with foreign naming conventions and the Ge‘ez language. Over time, Cushitic peoples such as the Agaw were linguistically and culturally assimilated rather than physically displaced.

Northern Domination and Cushitic Resistance
From the nineteenth century onward, emperors such as Tewodros II, Yohannes IV, Menelik II, and Haile Selassie consolidated northern dominance. This process involved forced religious conversion, suppression of indigenous governance systems, and militarized state expansion. The Oromo resisted effectively until the mid-nineteenth century, when sustained campaigns led by Tewodros and later Menelik, being supported by the West, resulted in the subjugation of southern Cushitic and Nilotic nations.

The Oromo Paradox: Dominated Yet Central
Despite enduring cultural suppression and political exclusion, the Oromo have played a central role in Ethiopian state formation. Many rulers of the Shewa dynasty had Oromo ancestry, and Oromo elites were instrumental in military defense, administration, and resistance movements.

Oromo contributions span centuries—from resisting Ottoman and Portuguese incursions, to ruling during the Zemene Mesafint, to leading resistance against Italian fascism, to spearheading revolutionary and anti-Derg struggles. The post-1991 political order itself was made possible in large part by Oromo resistance movements, particularly the OLF.

Strategic Alliances and Elite Competition
Ethiopian politics has long been shaped by a “two-against-one” elite strategy. Alliances among Amhara, Tigrayan, and Oromo elites have repeatedly shifted depending on circumstances. The TPLF, in particular, perfected a divide-and-rule strategy by manipulating Oromo–Amhara distrust, marginalizing Oromiv, and portraying itself as a necessary arbiter.

Attempts at cross-ethnic cooperation, such as the Alliance for Freedom and Democracy (AFD), demonstrated the potential for unity but ultimately collapsed due to ideological incompatibilities and elite mistrust.

Internal Challenges within the Oromo Movement
While external domination remains a challenge, internal fragmentation within the Oromo nationalist movement poses a serious obstacle. Splits within the OLF and disagreements over strategy have weakened collective capacity. Unity, however, need not imply uniformity. A coordinated movement that tolerates strategic diversity is better positioned to negotiate Ethiopia’s future and build alliances with other oppressed nations.

Cushitic Renaissance and Cultural Reclamation
The Oromo struggle is not solely political; it is also cultural and civilizational. Reviving Wàqeffannà represents a reclamation of indigenous spirituality rooted in peace, justice, and harmony. Rather than rejecting Christianity or Islam, proponents advocate for Cushitic interpretations of these faiths that emphasize egalitarianism and tolerance.

The broader Cushitic Renaissance seeks to decolonize historical narratives, revive indigenous governance systems such as Gadà, and replace authoritarian centralism with decentralized, democratic structures.

Conclusion: Toward a Union of Free Peoples
The ultimate vision articulated here is neither a unitarist Ethiopian empire nor an isolated Oromo nation-state. It is a Confederation of Free Peoples (Confepia)—a voluntary union of equal nations based on self-determination, dignity, and mutual respect. If Confepia is not be sustained, the Oromo should push forward to Orompia/Oropia and resist any backward move to Amarpia/Amapia. Again the question is, do Dr. Abiy and Dr. Berihanu prefer the backward move to Amapia or forward progress to Oropia?

Whether Ethiopia evolves into Amapia, Amarpia, Confepia, Orompia, or Oropia will depend on the resolution of historical injustices, the unity of liberation movements, and the recognition of Cushitic identity as foundational to the region’s future. No political order can endure without respecting the rights and aspirations of its peoples.

May Wàqa grant wisdom to choose freedom over domination, truth over propaganda, and voluntary union over coercion.

Galatôma
Read more:https://orompia.wordpress.com/2023/06/1 ... -politics/

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 14:46

TSMIDO IS EGYPT FINANCED AND ERITREA COMMANDED ENTITY.

SAJID IS TRYING TO HIDE THE ORIGIN OF ANTI-ETHIOPIAN DRONES. THEY ARE IRANIAN DRONES CONDUCTED BY ERITREANS.


Right
Member+
Posts: 5201
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Right » 06 Aug 2026, 15:46

Aye Gurage.
You have been a devoted agent of Egypt from your days of EPRP to present day PP.
And who in his right mind read your full page garbage. You are endlessly war mongering in other people’s blood & money.

You lived in the US for 50 years and you are an elderly man with a lot of time to reflect BUT YOU NEVER CHANGE. Just like your tribal ancestors you worship the wrong person.

I don’t have any respect to anyone who worship an ethnic warlord that declared in the name of god not to negotiate on ethnic federalism. Never.

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 15:52

Right wrote:
06 Aug 2026, 15:46
Aye Gurage.
You have been a devoted agent of Egypt from your days of EPRP to present day PP.
And who in his right mind read your full page garbage. You are endlessly war mongering in other people’s blood & money.

You lived in the US for 50 years and you are an elderly man with a lot of time to reflect BUT YOU NEVER CHANGE. Just like your tribal ancestors you worship the wrong person.

I don’t have any respect to anyone who worship an ethnic warlord that declared in the name of god not to negotiate on ethnic federalism. Never.
በታሪካዊ ጠላት ግብጽ ገንዘብ ...

በቆሞ ቀሩ ያለም መሳቂያ ኢንተርኔት አልባ ኤርትራ አደራጅነት

በቆሻሻው ሌባ ችጋራም ውያኔ ትግሬ አህያ በቆሎነት

በመሃይም ተላላኪው አፋብን አማራ አሽከርነት

አዲስ አበባ መግባት ሕልምና ቅዘት ነው

ቱስ ቱሳ የግብጽ ገረድ ሁላ !

Affable
Member
Posts: 899
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Affable » 06 Aug 2026, 16:09

ህብረቱ አለ የሚለውን ትርክት አልቀበልም። በመሪዎቹ ጭንቅላት ውስጥ ሊንሸራሸር የሚችል አሳብ ሊሆን ይችላል። ጭንቀት የማይፈጥረው ነገር የለም።
አማሮች ፣ ኦሮሞዎች ፣ ትግሬዎች እና ኤርትራኖች በግብፅና ሱዳን እየታገዙ ወደ አራት ኪሎ ጉዞ ይጀምራሉ የ አቢይን መንግስት ለመገልበጥ ነው የፅምዶ ትርክትን በጥቅሉ ስናየው።
እሺ ነገ የአቢይ መንግስት መቀሌ እገባለሁ ቢል የሚያቆመው ምድራዊ ሀይል አለ። No. ፅምዶ is just a feel good strategy to boost the morale of the foot soldiers. In reality it doesn’t exist, and ever will it exist.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13480
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by DefendTheTruth » 06 Aug 2026, 16:57

ሆርሱ፣

ማለምህ ምንም ችግር የለዉም፣ ብዙዎች እንደ አንተዉ ሕልም አላቸዉ ና። የአንተ ችግር፣ አሁን በቃ ጥሩ አጋጣሚ አግኝቻለሁ ና በዚች አጋጣሚ ተጠቅሜ፣ ወደ ሕልሜ እጠጋለሁ የምል ተጨማሪ ሕልም ማገብህ ነዉ። አሁን ደግሞ ፅምዶ የተባለች የሕልም እንጄራን ተገን አድርገህ ያንኑ የድሮ ሕልምህን ልትፈታ ብቅ አልክ። ተስፋ አትቆርጥም ና።

አብዪን ከአንተ በፊት ጋና ከለዉጡ ማግስት ከተፍ ብሎ "ይህንን ሕገ መንግስት አሁኑኑ ቀደህ ጣለዉ" ብሎ መክሮት ነበር፣ አልስማህም??

እነዛ ሰዎች የት ነዉ ያሉት ዛሬ ላይ? አብዪስ የት ነዉ የለዉ ዛሬ ላይ? ልዩነታቸዉ ይታየሃል? በሕልምህ ከልታወርክ ልዩነቱን ማየት አያዳግትም!

ይችህን ሕልምህን ይዘህ ለምንድነዉ ወደ ምክክር ኮምሽኑ የአልቀረብከዉ ና፣ ሕገ መንግስቱ ተቀዶ ይጣልልኝ የምል ምልከታህን ያላከፈልከዉ?

በፅምዶ ስር ተንደርድረህ የድሮ ሕልምህን ለማቅረብ ነዉ?

Grow up boy, a bit!

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 17:22

Affable,
በፍጹም ፤ ጽምዶ በፋክት ፣ በውነት አለ ። ያለው ኃይል ምን ያክልና ምን አይነት ነው በሚለው የተለያየ መለኪያ ቢኖር አልገረምም ፤ የለም ማለትማ ትልቅ የግምት የጃጅመንት ስህተት ይሆናል ። እኔ በግሌ የማምነው ይህ ነው ። ኢሳያሳ ከግብጽ ጋራ ሰለዚህ እስትራተጂ ተማክረዋል ። ኢሱ ገንዘብ ስለሌለው የግብጽ የመረጃና ዲፕሎማሲ ፈንድ በምስጢር ሰጥተውታል ።

ልብ በል በትላንታው የሸረርኒና ዉጊያ መከላከያን የወጋው ድሮን በኔ እምነት የቱርክ ሳይሆን የኢራን ድሮን ነው ። ኤርትራ የቱርክ ድሮን የላትም ፣ ሱዳንም ቢሆን የቱርክ ድሮን ለኤርትራ አጸጥም ምክ ን ያቱም ነገሩ ከታወቀ ቱርክና ኢትዮጵያን ስለሚያቀያይም ሱዳን የቱርክ ድሮን ለኤርትራ እንድት ሰጥ አይፈቀድላትም ። ስለዚህ ድሮኑ የኢራን ነው ። ድሮኑን ኦፐሬት ያደረጉት ኤርትራዊያን ናቸው።

ስለዚህ ጽምዶ አለ።

ኤርትራ ፣ ሱዳን ፣ ወያኔ ያማራ አፋብን ፋኖ በጋራ ዉጊያ እንደ ሚያዘጋጁ በፋት የተረጋገጠ ነው።

አንድ ምሳሌ ልስጥህ ፣ ይህ ከመላ ምት ያለፈ ነው።

አሜርካና ኤርትራ ዝምድና ሊፈጥሩ ጫፍ ደርሰው ነበር ። ኤርትራዎች ብዙ ብዙ ለፍተውበታል ። ነገሩ ሁሉ ፈረሰ ። ሰው ሁሉ የሚለው ያ የሆነው በቢሾፍቱ አየር ማረፊያ ምክኛት ነው ይላል! ያ ሙሉ ሃቅ አይደለም ።

አሜሪካ ከሳክሽን ከወጣች መሳሪያ የመግዛት እድል ታገኛለች ፣ ነገር ግ ን እነአቢይ ኤርትራ በቀጠናው ያቆመችውን ጽምዶ መረጃ ለአሜሪካኖቹ በፋክት በማቅረብ ኮንቪንስ ስላደረጓቸው ነው በድንገት አሜሪካን ኤርትራን ያስወገደችው ፣ ልክ ያ እንደ ሆነ ኤርትራዎች በግልጽ ጽምዶን መምራት የጀመሩት ።

ዋናው ጥያቄ ጽምዶ ምን ይመኛል ሳሆን ፣ን ማድረግ ይችላል የሚለው ነው። ክላይ ለማለት እንደ ሞከርኩት በኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት የለም የሚል ያለም ምስል ለመፍጠር ነው እየጣሩ ያሉት ።

ልብ በል በኖቬምበር 2027 እጅግ ታላቅ የተመድ ክፕ 32 ያዘጋጃል አቢይ ! ይህን ሊያበላሹበት ነው አላማቸው ። 70 ሺ ያለም ያለም መሪዎች አዲሳባ ሲመጡ አገሪቱ በጦርነት ውስጥ እንድትሆን ነው አላማቸው እንጂ አቢይን መጣል እንደ ማይችሉ ያውቁታል ። እመነኝ ዛሬ ዴሴምበር 2027 ቢሆን አቢይ አህመድ አይደለም መቀሌ አስመራ ጄቶች ይልክ ነበር።

ለሚቀጥሉት 14 ወራት ግ ን ትልቅ ጦርነት ውስጥ መግባት አይፈልግም አቢይ።

ጽምዶ ግ ን አለ፣

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 17:34

DefendTheTruth wrote:
06 Aug 2026, 16:57
ሆርሱ፣

ማለምህ ምንም ችግር የለዉም፣ ብዙዎች እንደ አንተዉ ሕልም አላቸዉ ና። የአንተ ችግር፣ አሁን በቃ ጥሩ አጋጣሚ አግኝቻለሁ ና በዚች አጋጣሚ ተጠቅሜ፣ ወደ ሕልሜ እጠጋለሁ የምል ተጨማሪ ሕልም ማገብህ ነዉ። አሁን ደግሞ ፅምዶ የተባለች የሕልም እንጄራን ተገን አድርገህ ያንኑ የድሮ ሕልምህን ልትፈታ ብቅ አልክ። ተስፋ አትቆርጥም ና።

አብዪን ከአንተ በፊት ጋና ከለዉጡ ማግስት ከተፍ ብሎ "ይህንን ሕገ መንግስት አሁኑኑ ቀደህ ጣለዉ" ብሎ መክሮት ነበር፣ አልስማህም??

እነዛ ሰዎች የት ነዉ ያሉት ዛሬ ላይ? አብዪስ የት ነዉ የለዉ ዛሬ ላይ? ልዩነታቸዉ ይታየሃል? በሕልምህ ከልታወርክ ልዩነቱን ማየት አያዳግትም!

ይችህን ሕልምህን ይዘህ ለምንድነዉ ወደ ምክክር ኮምሽኑ የአልቀረብከዉ ና፣ ሕገ መንግስቱ ተቀዶ ይጣልልኝ የምል ምልከታህን ያላከፈልከዉ?

በፅምዶ ስር ተንደርድረህ የድሮ ሕልምህን ለማቅረብ ነዉ?

Grow up boy, a bit!
ዲዲቲ፣
ምን ነካህ እኒኮ የምክክር ኮሚንሹ ደጋፊ ነኝ እስከነ ችግሩም ቢሆን።

የወያኔ ሕገ መንግስት መለወጥ ጉዳይማ አጀንዳ ቁጥር አንድ ነውኮ ! አይደለም ሆረስ ምናልባት 70% ኢትዮጵያ የሚደግፈው ነው ።

ቁጥር ከፈለግ ማናልባት ጥቂት የኦሮሞ ሕዝቦች እንደ ወለጋ አሩሲ ፣ ከዛም እንደ ሱማሌና ትግሬ በተቀር ድፍን አማራ ፣ ድፍን ደቡብ ፣ ድፍን ሸዋ ኦሮሞ ፣ አፋር ባብዛኛው ይህ ይጎሳ ኮተት ወዲያ እንዲቀገድላቸው ይፈልጋል ። እኔ አሮጌ ዉሻን አዲት ጨዋታ አላስተምርም ። አቢይ በምን በምን እንደ ምደግፈው ሂድና የለጠፍኩትን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሞች ዝርዝር አንብብ። እዚያ ላይ 4 ያቢይ ድክመቶች ጠቅሻለሁ ፣ እነሱም ሁሉም ትግሬ ከጠፈጠፈው ያልቦካ የጎሳ ቂጣ ፌዴሬሽን ላይ የተያያዙ ናቸው ።

አቢይ አህመድ ይችሂ አገር ወደ ስላምና አንድነት ማምጣት ከፈለገ ያን በግድ ማድረግ ይኖርበታል

አለቀ ! አለዚያ ክርስቶስ እስከ ሚመለስ እዚም እዛም ሲዋጋ ይኖራል !

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 11203
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by ethiopianunity » 06 Aug 2026, 20:08

ዕኔ የኣብይ፨ፒፒ ካድሬዎች የምትገርሙኝ፣ እንትን ዕያረኳት ታንቀላፋለች ነው ነገሩ። ኣሁን ነው ዕንዴ የሚነጋባች ሁ፧ ኣብይና ፒፒ፣ የኢትዮጵያ ጠላቶችን ዖነግ ጃዋርን፣ ሻብያን፣ ኢሃፓን ኣስገብቶ የኢትዮጵያን ህዝብ፣ ኣንድ የነበረውን ህዝብ ተባብሮ ወጣቱ ዘርማ፣ ፋኖና ቄሮ ኣንድ ሆነው ኣባረው ህዋሃትን፣ በመሃል ሹልክ በሎ ገብቶ በኢትዮጵያ ሱሴ፣ ወጣቱን ህዝቡን የበለጠ ያከፋፈለ መሪና ፓርቲ ነው። ወዲያውሉ ለነ ጃዋር ህዝብን ግድያ እንዲፈጽም ያደረጉ ናቸው። በስመ ባዶ እድገት ነዋሪዎችን ከቦታቸው ያለ ምንም ምክክር፣ ያፈናቀሉ ናቸው። ከሻብያ ጋር ምንም ግጭት የላቸውም። ኣብይና ፒፒ ህዋሃት ኦነግ ሻብያ ያስፈልጏቸዋል በነሱ ለማሳበብ ይመቻቸዋል። ሌላው ምክንያት፣ በሚያደርጉት ፖሊሲ የውጪዎች የሚፈልጉትን ስለሚያሟሉ፣ ህዝብን የሚጎዳ ነገር ስለሆነ ፖሊሲው፣ ቡድኖቹ ህዝብን ይጠባበቁላቸዋል። እውነትም፣ ህዝብን በመግድለ በማስገድለ፣ በመክፈል በማከፋፈል ደካማ ህዝብ ነው መምራት ያሚፈልጉት፣ ከውጮች ጋር በመስራት በዚህ ሁኔታ የፈለጉትን ማድረግ ይችላሉ። ለቡድኖች ኣብረው ጥቅም ይኖራቸዋል።

ዕኔ የኣብይ፨ፒፒ ካድሬዎች የምትገርሙኝ፣ እንትን ዕያረኳት ታንቀላፋለች ነው ነገሩ። ኣሁን ነው ዕንዴ የሚነጋባች ሁ፧ ኣብይና ፒፒ፣ የኢትዮጵያ ጠላቶችን ዖነግ ጃዋርን፣ ሻብያን፣ ኢሃፓን ኣስገብቶ የኢትዮጵያን ህዝብ፣ ኣንድ የነበረውን ህዝብ ተባብሮ ወጣቱ ዘርማ፣ ፋኖና ቄሮ ኣንድ ሆነው ኣባረው ህዋሃትን፣ በመሃል ሹልክ በሎ ገብቶ በኢትዮጵያ ሱሴ፣ ወጣቱን ህዝቡን የበለጠ ያከፋፈለ መሪና ፓርቲ ነው። ወዲያውሉ ለነ ጃዋር ህዝብን ግድያ እንዲፈጽም ያደረጉ ናቸው። በስመ ባዶ እድገት ነዋሪዎችን ከቦታቸው ያለ ምንም ምክክር፣ ያፈናቀሉ ናቸው። ከሻብያ ጋር ምንም ግጭት የላቸውም። ኣብይና ፒፒ ህዋሃት ኦነግ ሻብያ ያስፈልጏቸዋል በነሱ ለማሳበብ ይመቻቸዋል። ሌላው ምክንያት፣ በሚያደርጉት ፖሊሲ የውጪዎች የሚፈልጉትን ስለሚያሟሉ፣ ህዝብን የሚጎዳ ነገር ስለሆነ ፖሊሲው፣ ቡድኖቹ ህዝብን ይጠባበቁላቸዋል። እውነትም፣ ህዝብን በመግድለ በማስገድለ፣ በመክፈል በማከፋፈል ደካማ ህዝብ ነው መምራት ያሚፈልጉት፣ ከውጮች ጋር በመስራት በዚህ ሁኔታ የፈለጉትን ማድረግ ይችላሉ። ለቡድኖች ኣብረው ጥቅም ይኖራቸዋል።

ህዝብ ሲደግፋቸው፣ በፕሪቶሪያ ምክንያት ህዝብን የካዱ ናቸው ስልጣን እስከሚቆናጠጡ ነበር ኢትዮጵያ፣ ኣንድ ነን እያሉ በሃሰት የራሳቸውን የ ዋሃቢና የ ፕሮቴስታንት ኣይዲዎሎጂ ያደርጉ ናቸው። ጭራሸ ለውጭ ኮርፖሬሸኖች ፈርመው ባርነትንና ተፈጥሮ ሃብትን ያስረከቡ ፍጡር ናቸው። በዚህ ሁኔታ እድሜያቸውን በስልጣን ላይ ያራዝማሉ ኮርፖሬሸኖች ጥቅማቸው እንዲነካባቸው ስለማይፈልጉ፣ ኣብይ ስልጣን ላይ እንዲቆይ በዚሃ ኣይነት እከከኝ፡ልከክልህ ነገር ነው።

Affable
Member
Posts: 899
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Affable » 06 Aug 2026, 21:06

Horus ለኔ ምላሽ ከሰጠሀው በሁለት ነገር እስማማለሁ። አንድ ፅምዶ አቢይን በጦርነት እንደማያሸንፍ ያውቃል ኢትዪጺያ ውስጥ ሰላምና መረጋጋት የለም የሚል ምስል ለመፍጠር ነው ሙከራቸው። ትክክል። ኢሳያስ ከሃለ ሆኖ ቼ በለው ከማለት በስተቀር ቀጥታ ጦርነት ይገባል የሚል እምነት የለኝም። ያ ከሆነ አስመራ አዲስ መሪዎች ይኖራታል የሚለው እሳቤ ከሀቅ የራቀ አይደለም። ሁለት አቢይ ጦርነት አሁን አይፈልግም ያልከው ነው። ሰውየው መቼም ጦርነት ፈልጎ አያቅም። ደሀ አገራችንን ከድህነት እናውጣ ነው አላማው ሁሌም። ይህ የግብፅ በሽታ ነው። የበለፀገች ኢትዪጺያ — incorrectly— ለግብፅ ህልውና አስጊ ነው ብለው ያምናሉ። በኔ እምነት አቢይ ከጦርነት የተቆጠበች Ethiopia እስከ 2027 ሊመራ የሚችል አልመሰለኝም። የትግራይ ህዝብ ከህወአት መዳፍ ነፃ መውጣት አለበት።
Let us say if ፅምዶ is a force somehow to be reckoned with as you claim, that force must have a core that unites the group.
That force is non other than TPLF.
በኔ ግምት የ Ethiopia መከላከያ will have one more showdown with TPLF before 2027; my guess is it is the final showdown.

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 06 Aug 2026, 22:34

Affable,
አቢይ ከኖቬምበር 2027 በፊት ጦርነት አይፈልግም ማለቴኮ ወያኔና ሻቢያ ፣ ሱዳንና ግብጽ በተነኩሱትም ማለቴ ነው። ጦርነት ከኢኮኖሚ ብልጽግና ጋር ተጻራሪ ስለሆነ አንድ መንግስት በቀላሉ የሚገባበት ጨዋታ አይደለም ።

አንተ ባልከው መሰረት አቢይ ከኖቬምበር 2027 በፊት ወደ ትግሬ የሚዘምት ከሆነ በ2026 ውስጥ ተደርጎ በአጭር ግዜ የሚያልቅ መሆን አለበት ማለት ነው ። ያ ግን የጦርነት ጸባይ አይደለም። በኔ እምነት አቢይ በአሜሪካም በውስጥም ግፊት ወያኔ ሙሉ ጦርነት እንዳይጀምር ለማድረግ የሚችል ይመስለኛል ። ትናንሽ ዉጊያዎች ይኖራሉ ።

ለምን ብትል?

የኤርትራ አላማ ኢትዮጵያ አሰብ ላይ እንዳፀምት ለማድረግ እንጂ ኢሳያስ ሌላ አላማ የለውም ። በፕሮክሲ ሌሎችን የሚጠቀመው ያቢይ ትኩረት አሰብ ላይ እንዳያርፍ ብቻ ነው ። እስትራተጂው ዲፌንሲቭ ነው።

ወያኔ ወልቃይትና ራያን የምያገኝ ከሆነ የትግሬ ጦርም አላማ ቢስና እስትራተጂ አልባ ነው የሚሆነው ። ወያኔ 4 ኪሎ እንደ ማይመለሱ 100% ያውቁታል ። አሁን ትልቁ ነገር አቢይና ወልቃይት የራሳቸው ጽምዶ ፈጥረው ትግሬ ወደ ወልቃይት ድርሽ እንዳይል እያደረጉት ነው ። አርሚ 70 ከሱዳን ወደ ወልቃይት ሲያስብ ነውኮ የተመታው ። በራያ በኩልም መከላከያ በሰፌ ተመድቧል።

እነዚህ 2 ግምባሮች ናቸው ቁልፎቹ።

የትግሬ ክልልን በተመለከተ ልክ አሁን እንዳለው ዙሪያዋን ከቦ ቁጭ ማለት ነው ። የኢትዮጵያ ሰራዊት መቀሌ ገብቶ የትግሬ ባለቤት ሆነ ማለት ረጅም መውጫ አልባ መቀመቅ ውስጥ መግባት ስለሆነ አቢይ ወያኔ ብረት አውቅዶ ድርድር እስካላደረገ ድርስ ትግሬን መያዝ የለበትም ። ያቢይ እስትራተጂ ሲጅ መሆን አለበት ።

ይህ በዚህ እንዳለ አቢይ የቻለውን ያክል ፍኖና ኦላን ማጽዳት ላይ ነው ማተኮር ያለበት እንደ ሚመስለኝ

Dark Energy
Member
Posts: 3039
Joined: 24 Feb 2022, 14:08

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Dark Energy » 07 Aug 2026, 10:06

Older useless senior citizen,

Stop bull.shyyting. It is all over for you. The drama queens in Addis can not even fight. :P :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Right
Member+
Posts: 5201
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Right » 07 Aug 2026, 10:29

ምን ነካህ እኒኮ የምክክር ኮሚንሹ ደጋፊ ነኝ እስከነ ችግሩም ቢሆን።——የወያኔ ሕገ መንግስት መለወጥ ጉዳይማ አጀንዳ ቁጥር አንድ ነውኮ ! አይደለም ሆረስ ምናልባት 70% ኢትዮጵያ የሚደግፈው ነው ።—-//እኔ አሮጌ ዉሻን አዲት ጨዋታ አላስተምርም ።———-/ አቢይ በምን በምን እንደ ምደግፈው ሂድና የለጠፍኩትን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሞች ዝርዝር አንብብ። እዚያ ላይ 4 ያቢይ ድክመቶች ጠቅሻለሁ ፣ እነሱም ሁሉም ትግሬ ከጠፈጠፈው ያልቦካ የጎሳ ቂጣ ፌዴሬሽን ላይ የተያያዙ ናቸው ።!
Very contradictory.

Listro Horus,

You can’t outsmart DDT and the clown PM.

It ain’t easy as pick pocketing.
DDT also read your old post and he knows exactly who you are.

Every action has a reaction or there are consequences to your actions.

It turned out Abiye’s visit to Wolkite and all that embarrassing praise was initiated by Gurages. They invited him to appease and it backfired spectacularly.

The Oromos will be foolish and stupid if they don’t use this opportunity and swallow Gurage. First, the Guraghies have to put their loyalty where their mouth is. Schooling has to start in Oromogna and the Gurage community have to prove their alliance & acceptance by adopting the Gada system. Trust me in converting, no one matches the Oromos.
And nobody will hear you screaming.

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 07 Aug 2026, 14:04

Affable,

ትላንት ስልህ የነበረው ይህን ነው ። ኢትዮጵያ ኤርትራን ለአለም እያጋለጠች እንደ ተለመደው ቆሞ ቀሩ ኢሳያስ አይሶሌት እየተደረገ ነው።

ኢትዮጵያ በ10% እያደገች ጦርነት ምን ያደርግላታል?

ጦርነት ፈላጊ ግብጽ ፣ ሌባው ወያኔና ዉሃ በጥቁር ገበያ የሚሸጥባል አስመራ እንጂ 1


Right
Member+
Posts: 5201
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Right » 07 Aug 2026, 14:19

ምን ነካህ እኒኮ የምክክር ኮሚንሹ ደጋፊ ነኝ እስከነ ችግሩም ቢሆን።——የወያኔ ሕገ መንግስት መለወጥ ጉዳይማ አጀንዳ ቁጥር አንድ ነውኮ ! አይደለም ሆረስ ምናልባት 70% ኢትዮጵያ የሚደግፈው ነው ።—-//እኔ አሮጌ ዉሻን አዲት ጨዋታ አላስተምርም ።———-/ አቢይ በምን በምን እንደ ምደግፈው ሂድና የለጠፍኩትን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሞች ዝርዝር አንብብ። እዚያ ላይ 4 ያቢይ ድክመቶች ጠቅሻለሁ ፣ እነሱም ሁሉም ትግሬ ከጠፈጠፈው ያልቦካ የጎሳ ቂጣ ፌዴሬሽን ላይ የተያያዙ ናቸው ።!
Very contradictory.

Listro Horus,

You can’t outsmart DDT and the clown PM.

It ain’t easy as pick pocketing.
DDT also read your old post and he knows exactly who you are.

Every action has a reaction or there are consequences to your actions.

It turned out Abiye’s visit to Wolkite and all that embarrassing praise was initiated by Gurages. They invited him to appease and it backfired spectacularly.

The Oromos will be foolish and stupid if they don’t use this opportunity and swallow Gurage. First, the Guraghies have to put their loyalty where their mouth is. Schooling has to start in Oromogna and the Gurage community have to prove their alliance & acceptance by adopting the Gada system. Trust me in converting, no one matches the Oromos.
And nobody will hear you screaming.

Affable
Member
Posts: 899
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Affable » 07 Aug 2026, 14:21

ግን Horus የፓኪስታኑ ሪፓርት ትክክል ከሆነ እንዳለው የ Eritrea ፓለቲከኞችና የጦር አዛዦች ትግራይ እንደፈለጋቸው የሚገቡ የሚወጡ ከሆነ የ sovereignty ጥያቄ አያስነሳም ወይ። ድንበርን ማስጠበቅ የአንድ መንግስት ሀላፊነት ይመስለኛል። አቶ ኢሳያስ አሜሪካና አውሮፓ isolate ቢያረጉት ጉዳዩ አይመስለኝም። He might consider it a badge of honor.
አወ ለቀጠናው የሚያስፈልገው ሰላም ነው። ሰላም ግን በአንድ ወገን ፍላጎት ብቻ ሊመጣ አይችልም።
እኔ ካልደፈረሰ አይጠራም ብየ ማሰብ ከጀመርኩ ሰነበትኩ።

Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Horus » 07 Aug 2026, 15:26

Affable,

ይህው ተጠማሪ ነገር፣

እኔ ምንም ጥርጥር የለኝም አቢይ አህመድ ወያኔንም ኤርትራንም በዲፕሎማሲ ግፊት ጦርነት እንዳይጀምሩ ያደርጋል ። እንዳልከው ያሜሪካና አውሮፓን ግፊት ጥሰው ዉጊያ ከጀመሩ አቢይ የአሜሪካን አድቫንስድ መሳሪያ የመግዛት እድል ስለሚኖረው ያኔ ነው ኢትዮጵያ ኢሳያስን ወደ ማንሳት የምትሄደው ። ግ ን አይምሰልህ ኢሳይሳ አላማውን አቢይን ከአሰብ ማራቅ ስለሆነ እመነኝ ኢሳያስ ጦር አይጀምርም ። ወያኔ የመጣ ይምጣ ስለሆነ ህሳቤዋ የሆነ ነገር ትጀምራለች ግ ን የኢርትያ አየር ኃይል ድጋፍ ካላገኛ እንደ ገና መወቀጧ አያጠራጥርም ። እስካሁን ድረስ አቢይ የያዘው የዲፕሎማሲ ኦፈንሲቭ ይመቸኛል ።


Abere
Senior Member
Posts: 15930
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጽምዶ የሚባለው የግብጽ አይዲዮሎጂና አቢይ አህመድ ምን ማድረድ እንዳለበት

Post by Abere » 07 Aug 2026, 16:54


የጋላ ነጻ አውጭ ግንባር ( ኦነግ-ፒፒ) እና የአጋሜ ነጻ አውጭ ግንባር ( ወያኔ) በግፅ ሲጠመዱ የነበሩ እና ያሉ መሆናቸው ለሶዶው ጋላ ሆረስ እንደት ተዘነጋው። :lol: ሌላው የሶዶ ሸቃይ ቢራኑ ነጋ የግብፅ ተከፋይ ስለመሆኑ አይታወቅም እንዴ?!
ወላሂ ወላሂ አለ የበሻሻው ጋላ አብይ አህመድ - ለፈርዖን ጌታው እጅ መንሻ ሲያቀርብ - በፅኑ መሃላ።

ሰው እንደት 8 አመት ሙሉ አገር ሲያፈርስ ይኖራል - የሚደንቅ ነው። አብይ አህመድ ድፍን 8 አመት አገር በጦርነት ሰደድ እሳት ያቀጣጠለ፤የእራሱን አገር አፍርሶ የጨረሰ ከአዲስ አበባ ውጭ ለቂጡ መቀመጫ ምንም ሉዋላዊ ግዛት ያጣ፤ ህዝብ ውግዝ ከመዐርዮስ ያለው የ21ኛ ክ/ዘመን አባ-ገዳይ ጋላ።

The first level of question should have been: Why has Abiy Ahmed failed to make peace internally? It is laughable when an arsonist cries foul—he set Ethiopia on fire. We know Egypt has historically been a sworn enemy of Ethiopia, and has had Trojan horses like Galla-OLF/PP, Agame/Woyane, and Askari/Shabia.

By the way, why did you choose to be called Horus? It is Egyptian. How much do you get paid for promoting this Egyptian stuff?



Post Reply