Page 1 of 1

ሌላዉ ብቀር የዛሬዉ ቀን ብቻ ትግራይን ወደ ኃላ አላስቀራትም?

Posted: 03 Aug 2026, 09:57
by DefendTheTruth
የምያሳዝነዉ ደግሞ ይህ ሁሉ በራሳቸዉ ምርጫ፣ ወዶው ና ፈቅዶ የትግራይ ተወላጆች ራሳቸዉ በመረጡት መንገድ!

የሌሎች ክልሎች ርዕሰ መስተዳድሮች ሁሉ በየክልላቸዉ ሕዝባቸዉን አንቀሳቅሶ ችግኝ እየተከሉ፣ አከባቢያቸዉን ይንከባከባሉ፣ ከዚያ ዶንቆሮ ደበረ ፅዪን ተብዬዉ የጉልበት የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ነኝ ባዩ በስተቀር፣ እሱ ግን በኤርትሪያ ምድር ጥገኝነት ጠይቆ የሳዋ በረሃ ዉስጥ ይንከረታተል። የቁልቁል መንገድ.