Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አርሚ 70 800 ሞቶ ፣ 700 ቆስሎ ፣ 140 ኮማንደሮች ተማርከው እና ሙሉ በሙሉ ፈርሶ የግብጽ ገረዶች ዝምታ ለምን?

Post by Horus » 02 Aug 2026, 21:46

ልብ በሉ አርሚ 70 ከኤርትራ የተላከለትን ተጨማሪ ሰው አክሎ ከ2000 አይበልጥም



...


Affable
Member
Posts: 882
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: አርሚ 70 800 ሞቶ ፣ 700 ቆስሎ ፣ 140 ኮማንደሮች ተማርከው እና ሙሉ በሙሉ ፈርሶ የግብጽ ገረዶች ዝምታ ለምን?

Post by Affable » 02 Aug 2026, 21:54

ምን ነካህ Horus. Forget Egypt. Where is Isayes. Where is Fano. Where is Shene. Where is Andargachew Tsige the six month deadline is two months away. Where is Ayatollah, Jawar.
These people are criminals. They feed young, poor kids to early death.

Horus
Senior Member+
Posts: 44246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አርሚ 70 800 ሞቶ ፣ 700 ቆስሎ ፣ 140 ኮማንደሮች ተማርከው እና ሙሉ በሙሉ ፈርሶ የግብጽ ገረዶች ዝምታ ለምን?

Post by Horus » 02 Aug 2026, 22:07

Affable wrote:
02 Aug 2026, 21:54
ምን ነካህ Horus. Forget Egypt. Where is Isayes. Where is Fano. Where is Shene. Where is Andargachew Tsige the six month deadline is two months away. Where is Ayatollah, Jawar.
These people are criminals. They feed young, poor kids to early death.


ኢሳያስማ አንድ ሁለት ድሮን ተኩሶላታል ፣ ለሞንጆሪኖ!

ኤርሚያስ ከጥቂት ስዓቶች በፊት የነገረን መረጃ አለ ። ትግሬ ውስጥ መኪና እንዳይንቀሳቀስ ታውጆ የሞንጆሪኖ አሽከሮ ሁሉ አሁን መከራቸው መደበቅ ላይ ሆኖዋል ። ደብረ ጽዮን ኤርትራ ውስጥ ነው ከወ/ት ድሮን ሸሽቶ ማለት ነው።

ማለትም ኦላ ፣ ፋኖ ፣ እነ ቱስ ቱስ አሁን የተጠመደዱ ከድሮን መደበቅ እንጂ ተሰልፈው ኢትዮጵያ ቢገጥሙማ ምንኛ ደስ ባለን?

ኤርትራ ደሞ አንድ ቀን እንደ ምትከፍል የታወቀ ነው!

በኔ እምነት የሱዳኑ ፈጣን ኃይል እንደ ገና ማጥቃት እንደ ሚፈጽም እገምታለሁ

ግብጽ ሱዌዝ ካናል ተዘግቶባት በቢሊዮኖች እየከከሰረች ስለሆነ ውድ የሆኑ ድሮኖች ለወያኔ የምትለግስ አይመስለኝም

የኢትዮጵያ ጦርም አሁን ዝመናውና አቅሙን የሚያሳይበት ግዜ ነው።

ጦርነቱ በግድ ከተጠላብን እነዚህን ካንሰሮች ማፈራረስ ነው ።

በአረጊት ሞጆሪኖ ስሌት ኢትዮጵያ ሱዳን ገብታ አትነካንም ብላ ተኝታ አይቀጡ ቅጣት ቀምሳለች ! በሰሜኑ ሰራዊታችን ላይ ለፈጸምችው ግፍ ጣፋጭ በቀል ማለት ነው!

Post Reply