Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 18569
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

በሸረሪና የተነሳውን ግጭት በማስመልከት የጉራጌ ሕዝብ ቁጣውን ገለጸ

Post by Misraq » 01 Aug 2026, 15:15

የጉራጌ መስተዳድር በዚህ ጉዳን ጠለቅ ያለ ስብሰባ ካደረገ በህዋላ ከጠቅላይ ምንስቲራችን ጋር እስከመጨረሻው እንፋለማለን ብሎአል፥፥ ውስጥ አዋቂዎች እንደሚሉት ሃምሳ ሺህ የጉራጌ ማሪንስ ወይን ኤሊት ተዋጊዎች በቁጣ ተነሳስተው እንዝመት እንዝመት ሲሉ ተደምጠዋል፥፥

እነዚህ ሃምሳ ሺህ የጉራጌ ኤሊት ብርጌዶች ውጊያ ገብተው ድል ሳያደርጉ የተመለሱበት ወቅት የለም፥፥ ሕወሃትም በዚህ ጉዳይ ድንጋጤ ውስጥ ገብቶአል