Page 1 of 1

አለም ሆዬ አለም ገፈረም በዋሻ! አስደማሚው የጉራጌ ሕዝብ የለቅሶ ባህል!

Posted: 30 Jul 2026, 13:07
by Horus
ለያንዳንዱ ጾታ ፣ እድሜ ፣ የስልጣንና የክብር ደረጃ የራሱ የለቅሶ ሴራ ያለው ረቂቅ ኮምፕሌክስ ካቸር ! የጀግና ወይም ያገር መሪን ለቅሶ ያየ አንድ ትልቅ የትምቀት በዓል ያለ ነው የሚመስለው! አለም ሆዬ አለም ገፈረም በዋሻ ማለት አለምን ትቶ ዋሻ (መቃብር) መረጠ ማለት ነው !


Re: አለም ሆዬ አለም ገፈረም በዋሻ! አስደማሚው የጉራጌ ሕዝብ የለቅሶ ባህል!

Posted: 30 Jul 2026, 14:03
by Horus