የመጫ ነብ እና የቱለማ ነቤ፥ የምያሰግድ የአያነ ቅዱስ መንፈስ እና የሚጠመቁት ዉሃ
Posted: 26 Jul 2026, 15:47
አያነ የሚከበር መንፈሳዊ ነገር ነዉ። በትክክል መግለጽ ለእኔ ይከብዳል።
ዉሃን መጠመቅ በሰፊዉ የሚታወቅ ነዉ።
መጨ ያልኩኝ ምዕራብ ሸዋ ዉስጥ ነዉ።
ቱለማ ሰላሌ አከባቢ ነዉ የሚል ግምት ኣለኝ።
መጨ ዉስጥ ነብ ይከበር የነበረ አያነ መሆኑን ኣዉቃለሁ።
ነቤ ማለት ነብ ከማለት ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ያጤንኩኝ በቅርቡ ነበር።
ነብ እና ነቤ ነብይ ከማለት ጋር ተመሳሳይ ናቸዉ።
የአሓዱ ኣምላክ ነብይ የጥንት ኢትዮጵያ ታላቅ ፈረዖ አክናተን፣ ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ ወይም ነብዩ ሙሳ፣ መሆኑን የደረስኩበት ከሃያ ዓመታት በፊት ነዉ።
ሌላ ጥንታዊ ፈረዖ ምነስ ማለት እና ዐለም ሰገድ ማለት ያጤንኩኝ በቅርብ ነዉ።
የጥንት ኢትዮጵያ ፈረዖዎቹ አክናተን እና ምነስ፣ እንዲሁም የመጫ ነብ እና የቱለማ ነቤ ቅዱስ መንፈሶች ተቀናጅተዉ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ዉስጥ ከሆኑ እግዝኣብሔር ዬለም ያለ ዳያብሎስ ልያከስማቸዉ ይችላል?
ዉሃን መጠመቅ በሰፊዉ የሚታወቅ ነዉ።
መጨ ያልኩኝ ምዕራብ ሸዋ ዉስጥ ነዉ።
ቱለማ ሰላሌ አከባቢ ነዉ የሚል ግምት ኣለኝ።
መጨ ዉስጥ ነብ ይከበር የነበረ አያነ መሆኑን ኣዉቃለሁ።
ነቤ ማለት ነብ ከማለት ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ያጤንኩኝ በቅርቡ ነበር።
ነብ እና ነቤ ነብይ ከማለት ጋር ተመሳሳይ ናቸዉ።
የአሓዱ ኣምላክ ነብይ የጥንት ኢትዮጵያ ታላቅ ፈረዖ አክናተን፣ ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ ወይም ነብዩ ሙሳ፣ መሆኑን የደረስኩበት ከሃያ ዓመታት በፊት ነዉ።
ሌላ ጥንታዊ ፈረዖ ምነስ ማለት እና ዐለም ሰገድ ማለት ያጤንኩኝ በቅርብ ነዉ።
የጥንት ኢትዮጵያ ፈረዖዎቹ አክናተን እና ምነስ፣ እንዲሁም የመጫ ነብ እና የቱለማ ነቤ ቅዱስ መንፈሶች ተቀናጅተዉ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ዉስጥ ከሆኑ እግዝኣብሔር ዬለም ያለ ዳያብሎስ ልያከስማቸዉ ይችላል?