Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 18447
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አማራን የሸጠው ጎጃሜው ባንዳ ዘመነ ካሴ በመጨረሻ ተጋለጠ

Post by Selam/ » 17 Jul 2026, 11:32

ጭልፊቱ
“ትርፍ ካስገኘች ትሸጣ” ያለውን ዘመድህን አስታወስከኝ!

ድለላው ላይ የተሳተፍክ ትመስላለህ፣ ለመሆኑ በስንት ነው ያሻሻጥከው?

Misraq
Senior Member
Posts: 18394
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አማራን የሸጠው ጎጃሜው ባንዳ ዘመነ ካሴ በመጨረሻ ተጋለጠ

Post by Misraq » 17 Jul 2026, 12:26

Source (ምንጭ) አምጣ ቢባል ራሱን ወይንም ካድሬዎቹን እንደ ምንጭ የሚያቀርቡው ኦህዴድ ዘመነ ካሴ እና የአማራ ትግል መሪ ድርጅቱ አፋብን እንዲሁም የነፃነት ታጋያቹ ራስ ምታት እንደሆኑበት የሚገልፀው ነጋ ጠባ ፋኖን ከሕወሃት ጋር ማገናኘትና ወልቃይትን እንደ ስሜት መኮርኮርያ በማቅረብ ነው።

ፋኖን ከወጋችሁልን ወልቃይትን እንሰጣለን ብሎ ሕወሃትን የጋበዘው ኦህዴድ በፋኖም በሕወሃትም ላይ መጫወቻ ካርድ ያደረጋት ወልቃይት በዚህም በዚያም አውቀው ዝም ስላሉት ነጋ ጠባ የራሱን መላምት እያስቀመጠ ሲጨነቅ ይውላል።

ኦህዴድና ካድሬዎቹ ሊረዱት የሚገባው ለእኛ ለአማሮች ወልቃይት ሌሎች ከተነጠቁን ግዛቶች የበለጠ አይደለም። የጎጃም መተከል ፤ የሸዋ ደራ እና አውራ ጎዳና ፤ የወሎው ራያም equal importance ያላቸው ግዛቶቻችን ስለሆኑ በወልቃይት ወሬ ብቻ ስትደክሙ ስናይ አላማችሁን ያለ ተንታኝ እንረዳለን። አላማችሁ ትግሬና አማራን ማታኮስ ፋንድሻ እየበላህ ለማየት ነው። ይህ የሕልም ዳቦ የሆነብህም ሕዝቡ በዚህም በዛም ስለተረዳህ ነው።

ሊስትሮ ውራጌም ሰከን በል ተብሎ አልሰማ ስላለ ውጤቱን በቅርቡ ያየዋል።

Post Reply