Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44062
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ወያኔ ፣ ፋኖ ፣ ኦላ ፣ ሻንጉል ሆነ ጋምቤላ ከኢትዮጵያ ተባርረው ሱዳን መሰደዳቸው ትክክለኛ እስትራተጂ ነው

Post by Horus » 08 Jul 2026, 21:56

እነዚህ ፋንዲያ ቆሞ ቀሮች አንቅሮ ተፍቷቸው በፖለቲካ የከሰሩ ስብስቦች ናቸው ። ስለዚህ የሚትዮጵያ መንግስት እነዚህን ሽፍቶች ሲረብሹ እየቀጣ ዋጋ ቢስ እንዲሆኑ ማድረግ ነው ያለበት ። ያ ሲሆን ሰልችተው ሱዳን መከማቸታቸው ተፈላጊ እስትራተጂ ነው። ስለሆነ የኢትዮጵያ ሰራዊት ሱዳን ውስጥ አለመግባቱ ትክክለኛ ፖሊሲ ነው።