"በኮሪደር ልማት ተፈናቅሎ ቤት ያላገኘ ካለ ሥልጣኔን እለቃለሁ", ተቃዋሚ
Posted: 28 Jun 2026, 12:27
ተቃዋሚ ተብዬ የኢትዮጵያ ወጉ የጠፋቸዉ ግለሰቦች፣ ማዉራት አይደክማቸዉም። አሳይ ስትለዉ ደግሞ አንዲት ማስረጃ የለችም! ክሳራ በክሳራ ላይ፣ ዉድቀት በዉድቀት ላይ!
ይህን ጋዜጠኛ ተብዬን ማንዴት (mandate) ማለት ምን እንደሆነ ግለፅ ብትለዉ መመለስ አይችልም፣ እወረረደለሁ
አንድ አካል ተቀዋሚ ስለሆነ ብቻ ማንዴትም አለሁ ለማለት ይቀጠዋል። ኢትዮጵያ ዉስጥ የእዉቀት ደረጀ እየዘቀጠ ብቻ ነዉ የምሄደዉ፣ አሳሳቢ ጉዳይ ነዉ!
ይህን ጋዜጠኛ ተብዬን ማንዴት (mandate) ማለት ምን እንደሆነ ግለፅ ብትለዉ መመለስ አይችልም፣ እወረረደለሁ
አንድ አካል ተቀዋሚ ስለሆነ ብቻ ማንዴትም አለሁ ለማለት ይቀጠዋል። ኢትዮጵያ ዉስጥ የእዉቀት ደረጀ እየዘቀጠ ብቻ ነዉ የምሄደዉ፣ አሳሳቢ ጉዳይ ነዉ!