Page 1 of 1

8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 24 Jun 2026, 13:55
by Horus
ለአምስት አመት ፣ 200 ሺ ሕዝብ በላይ ተካፍሎበት ፣ በሺዎሽ የሚቆጠሩ አጀንሳዎች ተሰብስበው በመጨረሻ ሓምሌ 8 ለሚከፈተው አገር አቀፍ ጉባ ኤ የሚቀርቡት 8 ብሄራዊ አጀንዳዎች የሚከተሉት ናቸው! ይህ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ግዜ የተደረገ ታሪካዊ ክስተት ነው ።

8ቱ አጀንዳዎች፣

አንድ፣ የሃገር ግንባታ

ሁለት፣ የመንግስት አደረጃጀት ቅርጽና የፖለቲካ ፓርቲዎች አደረጃጀት

ሶስት፣ የፌዴራል ከተማዎች (አዲስ አበባና ድሬ ደዋ)

አራት፣ የሓይማኖት ጉዳዮች

አምስት፣ የተቋማት ግንባታና ሰብዓዊ መብቶች

ስድስት፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ (ሰራተጎች፣ አርሶ አደሮች ፣አርብቶ አደሮች)

ሰባት፣ ሙስናና መልካም አስተዳደር

ስምንት፣ ሰላም ግንባታና ግጭት አፈታት

እነዚህ በሕዝቡ ውስጥ ስምምነት የሌለባቸው አጀንዳዎች ናቸው


እጹብ ድንቅ ነው !


Re: 8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 24 Jun 2026, 14:02
by Horus

Re: 8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 24 Jun 2026, 14:20
by Horus

Re: 8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 24 Jun 2026, 14:32
by Horus

Re: 8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 24 Jun 2026, 16:19
by Horus

Re: 8ቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃገራዊ የምክክር አጀንዳዎች በኦፊሴል ታወቁ

Posted: 25 Jun 2026, 01:32
by temari
Horus wrote:
24 Jun 2026, 13:55
ለአምስት አመት ፣ 200 ሺ ሕዝብ በላይ ተካፍሎበት ፣ በሺዎሽ የሚቆጠሩ አጀንሳዎች ተሰብስበው በመጨረሻ ሓምሌ 8 ለሚከፈተው አገር አቀፍ ጉባ ኤ የሚቀርቡት 8 ብሄራዊ አጀንዳዎች የሚከተሉት ናቸው! ይህ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ግዜ የተደረገ ታሪካዊ ክስተት ነው ።

8ቱ አጀንዳዎች፣

አንድ፣ የሃገር ግንባታ

ሁለት፣ የመንግስት አደረጃጀት ቅርጽና የፖለቲካ ፓርቲዎች አደረጃጀት

ሶስት፣ የፌዴራል ከተማዎች (አዲስ አበባና ድሬ ደዋ)

አራት፣ የሓይማኖት ጉዳዮች

አምስት፣ የተቋማት ግንባታና ሰብዓዊ መብቶች

ስድስት፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ (ሰራተጎች፣ አርሶ አደሮች ፣አርብቶ አደሮች)

ሰባት፣ ሙስናና መልካም አስተዳደር

ስምንት፣ ሰላም ግንባታና ግጭት አፈታት

እነዚህ በሕዝቡ ውስጥ ስምምነት የሌለባቸው አጀንዳዎች ናቸው


እጹብ ድንቅ ነው !

Didn’t you tell us Abiy is about to dismantle the federal states including Oromia? And what about article 39?

I told you, it’s mainly about putting Addis Ababa under full Oromia region. All the 7 points are unspecified, vague and are only there ለማጀብ

But as a brainless cadre, you don’t think critically and will always ማጨብጨብ even if Abiy is about to sell your mother. What a waste!