Page 1 of 1

ሃጥዓት ዉስጡ የተጻፈ መጽሓፍን ቅዱስ ማለት ሃጥዓት ነዉ

Posted: 14 Jun 2026, 05:48
by Naga Tuma
ሃጥዓትን ቅዱስ ማለት በፍጹም ኣይቻልም።

ሃጥዓቱ ታስቦበት ከሆነ ንስሃ ግቡ ያስብላል።

ሃጥዓቱ በስህተት ከሆነ ማረም ያስፈልጋል።

ጥንታዊዉን ቀዳማዊ የኢትዮጵያ ነብይን ኢትዮጵያዊ ነበረ ማለት ማንን ይበድላል?

Re: ሃጥዓት ዉስጡ የተጻፈ መጽሓፍን ቅዱስ ማለት ሃጥዓት ነዉ

Posted: 14 Jun 2026, 05:59
by Naga Tuma

Re: ሃጥዓት ዉስጡ የተጻፈ መጽሓፍን ቅዱስ ማለት ሃጥዓት ነዉ

Posted: 14 Jun 2026, 18:29
by Naga Tuma
ለካ ኣንተ ነህ! ማለቱ ቅዱስ ነበር ወይስ ሃጥዓት?

አደጌን ቃሉ ጄቹ ህን ቤክኔ
አደጌን ቃሉ ቤካ ህን ሴኔ
አደጌን ቤካ ህን ቤክኔ
አደጌን ቤኩምሰ ህን ቤክኔ
አደጌን መዳን ጉረ ህንሴኔ
ጄቴ በር አደዊን ደቺ ሴኔ

Re: ሃጥዓት ዉስጡ የተጻፈ መጽሓፍን ቅዱስ ማለት ሃጥዓት ነዉ

Posted: 14 Jun 2026, 18:39
by Naga Tuma