Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
temari
Member
Posts: 4015
Joined: 28 Dec 2014, 21:18

ገምቱ! የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸውና የማይነካቸው ጉዳዮች

Post by temari » 13 Jun 2026, 06:53

የምክክር ኮሚሽን aka የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸው ጉዳዮች:

1ኛ ኣዲስ ኣበባን ከፌደራል አስተዳደር ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ማዘዋወር

2ኛ የፕሬዝዳንት ሲስተም አምጥቶ ስልጣኑን ጠቅልሎ ለፕሬዝዳንቱ መስጠትና የፕሬዝዳንቱን ምርጫ በየሰባት ወይም ኣስር ዓመት ማድረግ

3ኛ (እኔም የምደግፈው) ኦሮምኛን ከኣማርኛ ጎን ለጎን የፌደራል የስራ ቋንቋ ማድረግ

የማጭበርበር ኮሚሽኑ ፈጽሞ የማይነካው ጉዳይ:

1ኛ ክልሎችን በተለይ ኦሮሚያን ማፍረስ። ይህ ፈጽሞ የማይደረግና ኣብይ ቂሎችን(gullibles) በተስፋ የሚያጃጅልበት ነጥብ ነው

Odie
Member+
Posts: 8037
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ገምቱ! የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸውና የማይነካቸው ጉዳዮች

Post by Odie » 13 Jun 2026, 07:03

And when abiy becomes a president, Getcho the grinding mill sheep will be the prime minster of Ethiopia :lol: :lol:

Post Reply