ሰግጥ - የመንግስት ካድሬ ቢፈልግም እንኳን ፍትሃዊ ሊሆን አይችልም
Posted: 08 Jun 2026, 08:44
ሰግጥ የተባለው ቲክ ቶከር በሙስሊም ወንድሞቻችንና እህቶቻችን እየተንገረገበ ነው፣ ስለ አሩሲ አዘንህን ገልጠህ አክሱምን ግን ረሳህ በሚል።
ለነገሩ ሰገጤው፣ ስለ አሩሲም የተናገረው፣ እየተርበተበተ ነው። ባለፈው የደቡብ አፍሪካን ግድያ በተመለከተ ሃዘኑን ከመግለፅ አልፎ እነ ታይላንና ትሬቨር ኖሃን ግፉን እንዲቃወሙ ሲጨቀጭቃቸው ነበር፣ አሁን ታድያ ለምን የፒፒ አለቆቹን ለመሞገት ፈራ?
የመንግስት ካድሬ ቢፈልግም እንኳን ፍትሃዊ ሊሆን አይችልም!
I hate cadres!
ለነገሩ ሰገጤው፣ ስለ አሩሲም የተናገረው፣ እየተርበተበተ ነው። ባለፈው የደቡብ አፍሪካን ግድያ በተመለከተ ሃዘኑን ከመግለፅ አልፎ እነ ታይላንና ትሬቨር ኖሃን ግፉን እንዲቃወሙ ሲጨቀጭቃቸው ነበር፣ አሁን ታድያ ለምን የፒፒ አለቆቹን ለመሞገት ፈራ?
የመንግስት ካድሬ ቢፈልግም እንኳን ፍትሃዊ ሊሆን አይችልም!
I hate cadres!