Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 18098
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

ሆረስ በምርጫ ሂደት የዲሞክራሲ ልምምዱን ካደረገ በኋላ

Post by Misraq » 02 Jun 2026, 16:17

ኦህዴድ አፉን ሞልቶ ይህ ነፃ ማርጫ እንዳልሆነ ሳይዋሽ ያደረግነው "የዴሞክራሲ ልምምድ ነው" ብሎናል። ሆረስ ግን ሽንጡን ገትሮ ነፃ እና ፍትሃዊ ምርጫ ነው እያለን ነው።

ማንን እንመን። የዴሞክራሲ ልምምዱስ መቼ ነው የሚያበቃው