ዳያቆን ዳንኤል ክብረት፥ እግዜር ዬለም ወይም እግዜር ዬለም ላለ የሰገድክ ከሆነ ንስሃ ግባ፣ ምክር ነዉ
Posted: 01 Jun 2026, 19:46
ኣንድ ግዜ የኢትዮጵያ ሕዝብ በስነስርዓት የሚሰራ ታይ ታይ መዋቅር ኣለዉ ብለህ ቃለ መጠይቅ ስትሰጥ በኣጋጣሚ ሰምቼ የኢትዮጵያ ሕዝብን ጥንታዊ ስልጣኔ ያጤነ አስተሳሰብ ነዉ ኣልኩኝ።
ሰሞኑን ተረት ተብሎ የተጻፈን ኣንብቤ ይህን መለኮታዊ ጥያቄ እራሴን ጠየኩኝ።
ከዚህ በተረፈ ስለ ኣንተ ብዙ ኣላዉቅም።
ዳያቆን የተባለ ታቦት ጣዖት ነዉ የሚል ሳይሆን እግዜር ኣለ ብሎ የምያምን ነዉ ብሎ መገመት ይቻላል።
ምናልባት እግዜር ዬለም ወይም እግዜር ዬለም ላለ የሰገድክ ከሆነ ንስሃ ግባ ፋይዳ ያለዉ ምክር ሊሆን ይችላል።
እኔ ተዓምራትን የምያስቆጥር እግዜር ኣለ ብዬ የማምን ነኝ።
የሰዉ ልጆች ሁሉ ወይ እግዜር ኣለ ወይም ዬለም የሚል ስርዓት ሊኖራቸዉ ይችላል።
ጥንታዊ የኢትዮጵያ ሕዝብም እንደዚሁ ነዉ።
በደንብ የሚሰራ ታይ ታይ መዋቅር ያለዉ ጥንታዊ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ አባ ጃሎ ከሚለዉ ጎንደር ጅለ እስከሚለዉ ቦረና እግዜር ኣለ ወይስ ዬለም ብሎ ያምናል በጣም ቀላል ጥናት ይመስለኛል።
ሰሞኑን ተረት ተብሎ የተጻፈን ኣንብቤ ይህን መለኮታዊ ጥያቄ እራሴን ጠየኩኝ።
ከዚህ በተረፈ ስለ ኣንተ ብዙ ኣላዉቅም።
ዳያቆን የተባለ ታቦት ጣዖት ነዉ የሚል ሳይሆን እግዜር ኣለ ብሎ የምያምን ነዉ ብሎ መገመት ይቻላል።
ምናልባት እግዜር ዬለም ወይም እግዜር ዬለም ላለ የሰገድክ ከሆነ ንስሃ ግባ ፋይዳ ያለዉ ምክር ሊሆን ይችላል።
እኔ ተዓምራትን የምያስቆጥር እግዜር ኣለ ብዬ የማምን ነኝ።
የሰዉ ልጆች ሁሉ ወይ እግዜር ኣለ ወይም ዬለም የሚል ስርዓት ሊኖራቸዉ ይችላል።
ጥንታዊ የኢትዮጵያ ሕዝብም እንደዚሁ ነዉ።
በደንብ የሚሰራ ታይ ታይ መዋቅር ያለዉ ጥንታዊ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ አባ ጃሎ ከሚለዉ ጎንደር ጅለ እስከሚለዉ ቦረና እግዜር ኣለ ወይስ ዬለም ብሎ ያምናል በጣም ቀላል ጥናት ይመስለኛል።
