የጎጀም ተረት!
Posted: 30 May 2026, 15:19
ድሮ እንደሰማሁት ከሆነ ሰዉ ድምፅ ለመስጠት ከቦታ ቦታ አይንቀሳቀስም፣ በየሰፈሩ ና በየጎረቤቱ ነዉ ድምጽ የምሰጠዉ። የሻቢያ ተላላኪዎች ይህችን እንኳ መገንዘብ የተሰናቸዉ ይመስለኛል። መተረቻ ለመሆን በቅቶዋል!
Please wait, video is loading...
“DefendTheTruth” wrote: የጎጀም ተረት!
ሕዝብ ያወገዘዉ ብሎ መተረት ቀላል ነዉ።