Page 1 of 1

ሰማይ ጠቀሱ የጉራጌ ዘብ! ገናናው ዘቢዳር!

Posted: 29 May 2026, 14:08
by Horus
የእኔ ነፍስ የተሰራቸው በሰሜን ምስራቅ ጫፉ ላይ ነው! በህዳርና ታህሳስ ወር ዉሃ ውጭ ካድረ በረዶ ሆኖ ይጋገራል ! ማለትም ከዜሮ በታች ቴፕሬቸር ማለት ነው!

ይህን እጅግ አስፈሪ መንገድ የሰራው የራሱ ልጅ ሰን ሻይን ኮንስትራክሽን ነው !

የተባረክ መሬት! የተባረከ ሊቅ ሕዝብ!