ሰማይ ጠቀሱ የጉራጌ ዘብ! ገናናው ዘቢዳር!
Posted: 29 May 2026, 14:08
የእኔ ነፍስ የተሰራቸው በሰሜን ምስራቅ ጫፉ ላይ ነው! በህዳርና ታህሳስ ወር ዉሃ ውጭ ካድረ በረዶ ሆኖ ይጋገራል ! ማለትም ከዜሮ በታች ቴፕሬቸር ማለት ነው!
ይህን እጅግ አስፈሪ መንገድ የሰራው የራሱ ልጅ ሰን ሻይን ኮንስትራክሽን ነው !
የተባረክ መሬት! የተባረከ ሊቅ ሕዝብ!
ይህን እጅግ አስፈሪ መንገድ የሰራው የራሱ ልጅ ሰን ሻይን ኮንስትራክሽን ነው !
የተባረክ መሬት! የተባረከ ሊቅ ሕዝብ!