በአማራ ክልል ከአምቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ናቸው።
Posted: 29 May 2026, 02:13
ዛሬ ግንቦት 21/2018 ከንጋት ጀምሮ በአማራ ክልል ከአምቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ናቸው።
ምኒልክ ዕዝ ከደሴ- ወልድያ- ጋሼና- መቄት- ባህርዳር የሚወስደውን የፌደራል መስመር ሙሉ ለሙሉ ዘግቷል።
ምኒልክ ዕዝ ከደሴ- ወልድያ- ጋሼና- መቄት- ባህርዳር የሚወስደውን የፌደራል መስመር ሙሉ ለሙሉ ዘግቷል።