Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 12078
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

በአማራ ክልል ከአምቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ናቸው።

Post by MINILIK SALSAWI » 29 May 2026, 02:13

ዛሬ ግንቦት 21/2018 ከንጋት ጀምሮ በአማራ ክልል ከአምቡላንሶች በስተቀር ሁሉም መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ናቸው።

ምኒልክ ዕዝ ከደሴ- ወልድያ- ጋሼና- መቄት- ባህርዳር የሚወስደውን የፌደራል መስመር ሙሉ ለሙሉ ዘግቷል።