Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 43497
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ግብፅ በነፃ ለምትገዛት ኤርትራ ዩንቨሪስቲ ልትሰራላት ነው!

Post by Horus » 27 May 2026, 12:50

Axumezana wrote:
27 May 2026, 12:40
Congratulations!
አቶ አክሱም፣
ይህኮ እጅግ እጅግ አስደናቂና አሳዛኝ ታሪክ ነው!

በዚህ ዘመን አንድ አገር ነኝ ብሎ የተባበሩት መንግስታት ውስጥ የሚቀመጥ አገር ነኝ ባይ !

አንድ 35 አመት አገር ሆኜ ኖሬያለሁ የሚል ሕዝብ!

አይደለም አንድ በራሱ ምሁራን የሚካሄድ ኮሌጅ መክፈት !

የአንድ ሌላ አገር ይኒቭርሲቲ ጥገኛ ቅርንጫፍ ብቸኛው የኤርትራ ካምፐስ ሆኖ ተሰራ ማለት 1

ከዚህ የላቀ ወርደት በአንድ ሕዝብ ላይ ምን ሊመጣ ይችላል?

ከዚህ የላቀ ቅኝ ተገዥነት ምን ሊኖር ይችላል?

ሱማሌላንድ ያባረረቻችውን የግብጽ ሰላቶች አስመራ ያሰፍራቸዋል!

Post Reply