Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 43456
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!

Post by Horus » 26 May 2026, 15:47

የ90 አመት እድሜ ጠገቡ ያሳደገን ቡድን በርግጠኛነት ደግም እየተወለደ ነው ! ይህንም ለማየት አበቃን ! ዘመን ያመጣል! ዘመን ይወስዳል ! ዘመን ይመልሳል! ጥበበ መንክርን TMS አየነው! ከዚያም ከነመንግስቱ ከነጌታቸው ዱላ ጋር አየነው! ሳንጆርጅ የኢትዮጵያውነት ምልክት ! ሳንጆርጅ የድፍን የመርካቶ ቡድን ዳግም ሊነሳ ነው!


Fiyameta
Senior Member+
Posts: 22420
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!

Post by Fiyameta » 26 May 2026, 15:55

የሚኮራበት ማንነት የሌለው ህዝብ የሌላውን ሀገር ማንነት ተውሶ ይመካል። :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Horus
Senior Member+
Posts: 43456
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!

Post by Horus » 26 May 2026, 16:04

እነ ሜድሮክ ፣ እነሰን ሻይን ፣እነጆ ማሞ ካቻ አንድ እራሱን የቻለ የጎርጊስ እስታዲዮም እንደ ሚሰሩለት ምንም ጥርጥ የለኝም! ጎርጊስ እታዲዮም የሚባል ነገር ባዲሳባ ይፈጠራል ! አይቀሬ ነው!




Post Reply