ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!
የ90 አመት እድሜ ጠገቡ ያሳደገን ቡድን በርግጠኛነት ደግም እየተወለደ ነው ! ይህንም ለማየት አበቃን ! ዘመን ያመጣል! ዘመን ይወስዳል ! ዘመን ይመልሳል! ጥበበ መንክርን TMS አየነው! ከዚያም ከነመንግስቱ ከነጌታቸው ዱላ ጋር አየነው! ሳንጆርጅ የኢትዮጵያውነት ምልክት ! ሳንጆርጅ የድፍን የመርካቶ ቡድን ዳግም ሊነሳ ነው!
Re: ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!
የሚኮራበት ማንነት የሌለው ህዝብ የሌላውን ሀገር ማንነት ተውሶ ይመካል።
Re: ክቡር ጀማል አህመድ ቅዱስ ጎርጊስን የኢትዮጵያ አርሴናል ልናደርገው ቆርጠናል አለ!
እነ ሜድሮክ ፣ እነሰን ሻይን ፣እነጆ ማሞ ካቻ አንድ እራሱን የቻለ የጎርጊስ እስታዲዮም እንደ ሚሰሩለት ምንም ጥርጥ የለኝም! ጎርጊስ እታዲዮም የሚባል ነገር ባዲሳባ ይፈጠራል ! አይቀሬ ነው!