Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 18000
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ለምን አንዳንዱ በጎጥ፣ ሌላው ደግሞ በሃገር ይደራጃል?

Post by Selam/ » 10 May 2026, 11:33

- ሃገር በጎጥ አደረጃጀት በዘላቂነት ሊገነባ አይችልም።

- ነፃና የሰለጠነን ህዝብ ወደ መንጋነት መቀነስ አይቻልም።

- የአናሳነት ስሜት የሚያጠቃው ሰው ከጎጡ ውጪ ከወጣ የኮሰሰ ስለሚመስለው ሃገራዊ አመለካከት እንዲኖረው ከተፈለገ እንደገና መፈጠር ይኖርበታል።

- የመንጋ አደረጃጀት ከአጥቂዎች የመከላከያ ስልት ሊሆን ይችላል፣ የሃገራዊነት አስተሳሰብን የሚኮንን ከሆነ ግን ከአናሳዎቹ ጎን ይመደባል።

Selam/
Senior Member
Posts: 18000
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ለምን አንዳንዱ በጎጥ፣ ሌላው ደግሞ በሃገር ይደራጃል?

Post by Selam/ » Yesterday, 08:58

ካድሬ የተባለ ሁሉ ዕውነት ሲሰማ ያመዋል፤ አለርጂክ ነው፣ ሆዳም ነው። ሃቅ ደግሞ ምህረት የላትም፣ የሆነ ፌርማታ ላይ ታራግፈዋለች፣ ታጎሳቁለዋለች።

ጎጠኛ አስተሳሰቡ እየሰፋ ሳይሆን እየጠበበ የሚሄድበት ድፍን ነው። ሁልጊዜ የሚያወራውና የሚያደርገው ነገር እርስ በእርሱ ይጣረሳል።

ሃገሩን ከልቡ የሚወደው ሰው ለጎጥም ለሆድም ደንታ የለውም፤ ሰውን ከሰው አይለይም፤ መቼም አይሰበርም፣ የባሰ ይጠነክራል፣ ይስስፋፋል እንጂ።

Odie
Member+
Posts: 7601
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ለምን አንዳንዱ በጎጥ፣ ሌላው ደግሞ በሃገር ይደራጃል?

Post by Odie » Yesterday, 09:12

Selam/ wrote:
10 May 2026, 11:33
- ሃገር በጎጥ አደረጃጀት በዘላቂነት ሊገነባ አይችልም።

- ነፃና የሰለጠነን ህዝብ ወደ መንጋነት መቀነስ አይቻልም።

- የአናሳነት ስሜት የሚያጠቃው ሰው ከጎጡ ውጪ ከወጣ የኮሰሰ ስለሚመስለው ሃገራዊ አመለካከት እንዲኖረው ከተፈለገ እንደገና መፈጠር ይኖርበታል።

- የመንጋ አደረጃጀት ከአጥቂዎች የመከላከያ ስልት ሊሆን ይችላል፣ የሃገራዊነት አስተሳሰብን የሚኮንን ከሆነ ግን ከአናሳዎቹ ጎን ይመደባል።
You are the supper cadre in this forum for ቆምጬ!
No body hates በአገር መደራጀት:: The issue is the Ethiopia ቆምጬ dreams and salivates about is quite different from what other segments of the country want. No body is going to accept your 700 years old garbage mantra where orthodox injera ልሙጥ ባንድራ and ቆምጬ dominate. If you believe in in hat we believe i.e diverse ethiopia everybody has its voice heard, let it be so. No body wants to be liberated again by pure blood uncivilized backward dinauser ቆምጬ😂😂
Last edited by Odie on 12 May 2026, 09:14, edited 1 time in total.


Odie
Member+
Posts: 7601
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ለምን አንዳንዱ በጎጥ፣ ሌላው ደግሞ በሃገር ይደራጃል?

Post by Odie » Yesterday, 09:16

Selam/ wrote:
Yesterday, 09:13
[image]
Odie wrote:
Yesterday, 09:12
አረጊት ራስ ናደው ብርጌድ :lol:
@ቆምጬ and ወያኔ are the blood ssuuucker mosquitoes of Ethiopian people for many centuries and your time has expired :lol: :lol:





Post Reply