Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19387
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!

Post by Axumezana » 07 May 2026, 00:05

ስመ ብዙው ወይን
ገድለ ብዙው ፍቱን

ስንቱን ተቀናቃኝ አሸንፈህ
አእላፍ ታጋዮችን ሰውተህ

ከአፈር ወደ አልጋ
ከአልጋ ወደ አፈር ጠረጋ

20ኛው ክፍለ ዘመን ተፈጥረህ
ጠላቶችህ ሲያቃሉልህ
በመከራ ተፈትነህ
እንደ ወርቅ ነጥረህ
ድንገት ከተፍ ትላለህ
ወደ 21ኛው ክፍለ ዘመን ተሻግረህ

ጠላቶችህ የሬሳ ሳጥን ተሸክመው አይተናል
ሞተሃል ተብለህ ተቀብረሃል
ያንተዎቹም ተስፋ ቆርጦው ከድተውሃል

ጉሮ ወሸባዬ ወይን ሞተ
አበቃለት ዱቄት ሆነ በለተተ

ጠላቶቹ ደስታቸውን ሳይጨርሱ
ጥቂት ሳያርፉ ሲርመሰመሱ

ድንገት ወይን ተነሳ አፈር ልሶ
በጠላቶቹ ሰፈር ድንጋጤ ዋይታ ለቅሶ
ወይን-PP እርቅ ይሁን እንይ ሰላም ነግሶ

Axumezana
Senior Member
Posts: 19387
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!

Post by Axumezana » 09 May 2026, 06:30

Axumezana wrote:
07 May 2026, 00:05
ስመ ብዙው ወይን
ገድለ ብዙው ፍቱን

ስንቱን ተቀናቃኝ አሸንፈህ
አእላፍ ታጋዮችን ሰውተህ

ከአፈር ወደ አልጋ
ከአልጋ ወደ አፈር ጠረጋ

20ኛው ክፍለ ዘመን ተፈጥረህ
ጠላቶችህ ሲያቃሉልህ
በመከራ ተፈትነህ
እንደ ወርቅ ነጥረህ
ድንገት ከተፍ ትላለህ
ወደ 21ኛው ክፍለ ዘመን ተሻግረህ

ጠላቶችህ የሬሳ ሳጥን ተሸክመው አይተናል
ሞተሃል ተብለህ ተቀብረሃል
ያንተዎቹም ተስፋ ቆርጦው ከድተውሃል

ጉሮ ወሸባዬ ወይን ሞተ
አበቃለት ዱቄት ሆነ በለተተ

ጠላቶቹ ደስታቸውን ሳይጨርሱ
ጥቂት ሳያርፉ ሲርመሰመሱ

ድንገት ወይን ተነሳ አፈር ልሶ
በጠላቶቹ ሰፈር ድንጋጤ ዋይታ ለቅሶ
ወይን-PP እርቅ ይሁን እንይ ሰላም ነግሶ

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 11008
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!

Post by ethiopianunity » 09 May 2026, 11:18

For you being traitor to your country is being a hero to whom? To many Tigrayans you cleansed in millions since 1970?

Tigrayans better wake up! Pp is enemy to all is not seeking unity but divide and conquer! Tigray must reconcile with Amara and the rest of Ethiopians!

Abere
Senior Member
Posts: 15545
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!

Post by Abere » 09 May 2026, 16:04

ምን አስገንጣይ ብቻ - ነው እንጅ ተገንጣይ፤
የእናት ጡት ነካሽ - አገር ትውልድ ገዳይ፤
አገር ተበቀለው በደቦ በጅጌ -በመጨረሻ ላይ፤
አውርዶ ፈጥፍጦ ትንሳዔ እንዳያይ።
ስንት ሙት ዓመታት አልፈው -ሩጫውን ጨረሶ፤
ትህነግ ሃውልቱ ላይ የሚልዮን ሙታን ስማቸው ተጠቅሶ፤
ደብረሲዖል ሁናል ትህነግ ፈራርሶ - ደቆ እንደ ሸክላ ገል ጭቃ ተለውሶ።



Axumezana
Senior Member
Posts: 19387
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!

Post by Axumezana » 09 May 2026, 20:58

አበረ የኢትዮጵያ እናት ትግራይ ናት! ወይን ደግሞ የትግራይ ህዝብ የትግል ፓርቲ ነው! ወይን ለኢትዮጵያ የታገለ፥ ያለማ፥ ባለውለታ ፓርቲ ነው! የአፄ ሚኒሊክን ሀጥያት ደብቆ አምዬ አያሉ ወያኔን ማብጠልጠል ዘረኝነት ብቻ ነው። አባይን በመድፈሩ እንኳ አይመሰገንም? ለ27 በሰላም አገር ማልማቱስ? ወይን መገንጠል ቢፈልግ ኖሮ ይሞክረው ነበር፥ ነገር ግን የትግራይ ህዝብ መገንጠልን ስለማይፈልግ እስካሁን አልሞከረውም!

የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ ማእከል
ይገፋፉት ጀመር እያሉት ተገንጠል
ማየት ተስኗቸው የሚነሳው ማእበል
ኦሮሞው እኔው እጠቀልላሎሁ
አማራው እኔው እገዛሎሁ
ትግራይ በሌለበት አይሆንም ብያሎሁ
Axumezana ግን ባለሁበት ፀናሁ
ፀጉረ ልውጥ ብለው ቢያስሩኝ ይቅር አልሁ/ እያልሁ

Post Reply