Page 1 of 1

While bloodthirsty Abere calls for more killings, Lidetu calls for reconcilation!

Posted: 06 May 2026, 16:34
by Axumezana

Re: While bloodthirsty Abere calls for more killings, Lidetu calls for reconcilation!

Posted: 06 May 2026, 16:55
by Abere

አበረ ምኞቱ በኢትዮጵያ ምድር ደም በፍጹም እንድ ደርቅ ነው። እኔ አፋዊ እና በተግባር ያልተደገፈ ቅን ሃሳብ ይሁን አፈቅቤዎች ወሬ አልደግፍም።
ቅሪት ወያኔዎች ይዞ አገር መሆን አይቻልም። ትህነግ ደም አፍሳሽ ነው።

ልዴቱ አያሌው እኮ ኢህአድግ ነው። የትህነግ ሰው ነው። ልዴቱ ከምላሱ ላይ በትህነግ 11 ቁጥር ተጠብሶ ታትሟል። He is tattooed indelible TPLF No.11 and has been an ardent supporter of ቤርቢረሰብ አጥፍተህ-ጥፋ አንቀጥ 39 :mrgreen:
He is the "Horus" version of TPLF. You have to unmask and peel the layer. I do not believe in nursing the problem or triage of ትህነግ , you cannot talk about a country with thugs that are minted with "Liberation Front". Knock them out and restore sanity.

Re: While bloodthirsty Abere calls for more killings, Lidetu calls for reconcilation!

Posted: 06 May 2026, 17:20
by Axumezana
ወይን 27 አመት ሙሉ ስለ ዲሞክራሲ አስተምሮሃል! አሁንም መቀሌ ሆኖ እያስተማረህ ነው።እስከ መጨረሻህም ያስተምረሃል ይገዛሃል!