Page 1 of 1
"እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ!"
Posted: 02 May 2026, 13:47
by DefendTheTruth
"እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ"
እርሚያስ ለገሰ ያጋለጠዉ ጉድ!
እነዚህ ደናቁርቶች፣ ያኔ ለምን ስባሕት ነጋን ለቀቃችዉ ብሎ ያዙን ልቀቁን ይሉን ነበር፣ መሬት ያጣብቡ ነበር፣ አሁን ደግሞ እሳያስ አፈወርቂን እያመለኩ፣ በስባሓት ነጋ ይምላሉ? ከዚህ በላይ እስኪ ደናቁርትነት ምን ልመስል ይቻላል?
Re: "እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ!"
Posted: 02 May 2026, 14:25
by eden
DefendTheTruth wrote: ↑Today, 13:47
"እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ"
DTT,
That’s a good point. However, the term Shaebia is inappropriate. Shaebia is a struggle icon of people. Yes, the current rulers are from Shaebia but they are no longer that, they are HGDEF. I’m not even saying Shaebia’s original struggle objective served people. But we have to leave that for Eritrean people to discuss and judge. Ermiyas should respect Shaebia as it’s an entity that organized people to resist. I’m not saying that as an Eritrean. Any organization that organizes people to resist should be respected.
Re: "እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ!"
Posted: 02 May 2026, 14:46
by DefendTheTruth
Organized for what?
Listen!
Ethiopia as a nation is not something you should flee from, rather that you should flee to.
ኢትዮጵያ የሁሉም እናት ናት፣ እናት ልትጎሳቋል ትችላለች፣ እሷ ስለተጎሳቆለች፣ ትተሽ የምትሽሺ አይደለችም። ከመንግስት ጋር ችግር ከለሽ፣ እሱን ከመንግስት ጋር መጨረስ ነዉ እንጂ፣ ከእናት አገር አይሸሽም።
ብትጣሉም ልጆቼ ናችዉ ብላ በጦርነት ላይ እንኳ ሆኖ 70 ኮንቮይ የእርዳታ ጭነት አዘጋጅታ ወደ ትግራይ የሰደደች አገር ሌላ የት ቦታ አይተሽ ታዉቂያለሽ?
eden wrote: ↑Today, 14:25
DefendTheTruth wrote: ↑Today, 13:47
"እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ"
DTT,
That’s a good point. However, the term Shaebia is inappropriate. Shaebia is a struggle icon of people. Yes, the current rulers are from Shaebia but they are no longer that, they are HGDEF. I’m not even saying Shaebia’s original struggle objective served people. But we have to leave that for Eritrean people to discuss and judge. Ermiyas should respect Shaebia as it’s an entity that organized people to resist. I’m not saying that as an Eritrean. Any organization that organizes people to resist should be respected.
Posted: 02 May 2026, 14:55
by eden
DefendTheTruth wrote: ↑Today, 14:46
Organized for what?
Listen!
Ethiopia as a nation is not something you should flee from, rather that you should flee to.
ኢትዮጵያ የሁሉም እናት ናት፣ እናት ልትጎሳቋል ትችላለች፣ እሷ ስለተጎሳቆለች፣ ትተሽ የምትሽሺ አይደለችም። ከመንግስት ጋር ችግር ከለሽ፣ እሱን ከመንግስት ጋር መጨረስ ነዉ እንጂ፣ ከእናት አገር አይሸሽም።
I don’t disagree but I believe that’s for Eritrea people to discuss and judge.
DefendTheTruth wrote: ↑Today, 14:46
ብትጣሉም ልጆቼ ናችዉ ብላ በጦርነት ላይ እንኳ ሆኖ 70 ኮንቮይ የእርዳታ ጭነት አዘጋጅታ ወደ ትግራይ የሰደደች አገር ሌላ የት ቦታ አይተሽ ታዉቂያለሽ?
I believe the Ethiopian people have heart. But the ruling clique was responding to its international image rather than having a heart to save people. Let’s agree to disagree here.
Re:
Posted: 02 May 2026, 16:53
by DefendTheTruth
eden wrote: ↑Today, 14:55
DefendTheTruth wrote: ↑Today, 14:46
Organized for what?
Listen!
Ethiopia as a nation is not something you should flee from, rather that you should flee to.
ኢትዮጵያ የሁሉም እናት ናት፣ እናት ልትጎሳቋል ትችላለች፣ እሷ ስለተጎሳቆለች፣ ትተሽ የምትሽሺ አይደለችም። ከመንግስት ጋር ችግር ከለሽ፣ እሱን ከመንግስት ጋር መጨረስ ነዉ እንጂ፣ ከእናት አገር አይሸሽም።
I don’t disagree but I believe that’s for Eritrea people to discuss and judge.
They have discussed for the last 40 or even 60 years, why they didn't reach at a conclusion so far? You can't discuss the whole of your life about a given issue, isn't it?
Listen!
Eritrea outside of Ethiopia, in disconnection to Ethiopia in any form, is destined to reach nowhere! It is the law of nature, which is not mutable!
Shabia will die soon, the law of nature will remain in action!
Re: "እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ!"
Posted: 02 May 2026, 17:37
by Digital Weyane
አሜሪካውያን ጌቶቻችን የላኩልንን ቀለብ የጫኑ 70 የጭነት መኪናዎች ፌደራል መንግስት ወደ ትግራይ እንዳይገቡ ቢከለክላቸው ኖሮ ሶስተኛው የዓለም ጦርነት ይነሳ ነበር።
አረብ ኤምሬቶች ይህንን ስለሚያውቁ ነው መኪኖቹ ወደ ትግራይ እንዲገቡ የፈቀዱት።
ጌታችን አረብ ኤምሬትስ ሶስተኛው የዓለም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ በማድረጓ ረገድ ያሳየችው ጀግንነት ጊዜ የማይሽረው ታሪካዊ ክስተት ነው።
Re: "እናንተ ሻቢያ ስመጣ መጣችዉ፣ ሻቢያ ስሄድ ሄዳችዉ፣ እኔ ግን ሻቢያ ስመጣ ሄድኩኝ፣ ሻቢያ ስሄድ ተመልሼ መጣሁ፣ ልዩነታችን ይሄ ነዉ!"
Posted: 02 May 2026, 17:53
by sesame
DtT
EThiopia is Dead. Wedi Beshasha and his OPDO clowns managed it all on their own. So just ዳስ ጣልና ሓዘን ተቀመጥ instead of asking Eritreans to prove to you that Moma is still alive! This year's indepenence will feel just like 1991 because Eritreans are again seeing another loud-mouthed enemy beat the dust!