Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15554
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ነብይ ጴንጤ Odie ቤርቤረሰብ ቆሪጥ ተሞልቶ ወንጄል ይሰብካል ውራጌ በወረሞ፤ ሃዲያ፤ማረቆ ይረገጣል። ውራጌ የሚባል ቋንቋም ጎሳም የለም እየተባለ ነው። ገና በቀበሌ፤ በመንደር ነጻ አውጭ

Post by Abere » 30 Apr 2026, 10:48

ነብይ ጴንጤ Odie :lol: መረጃ ፎረም ተዘርፍጦ ቤርቤረሰብ ቆሪጥ ተሞልቶ ወንጄል ይሰብካል ውራጌ በወረሞ፤ ሃዲያ፤ማረቆ ወዘተ ይረገጣል። ውራጌ የሚባል ቋንቋም ጎሳም የለም እየተባለ ነው። ገና በቀበሌ፤ በመንደር ወዘተ ነጻ አውጭ ይፈለፈላል። ማረኝ አማራ - ሞኣ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ

My sincere sympathy for the victim families in Mesqan
ለኀጥዐን የመጣ ለፃድቃን ይተርፋል በመሆኑ ያሳዝናል። በሃሰት ጴንጤ ቆስጤ ነብይ እና አጥፍቶ ጠፊ ውሃቢሶች የኦሮሙማ ፒፒ ገረዶች ምክንያት ምስኪን የውራጌ ህዝብ ለሶቆቃ መዳረጉ ያሳዝናል።

Misraq
Senior Member
Posts: 17993
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ነብይ ጴንጤ Odie ቤርቤረሰብ ቆሪጥ ተሞልቶ ወንጄል ይሰብካል ውራጌ በወረሞ፤ ሃዲያ፤ማረቆ ይረገጣል። ውራጌ የሚባል ቋንቋም ጎሳም የለም እየተባለ ነው። ገና በቀበሌ፤ በመንደር ነጻ

Post by Misraq » 30 Apr 2026, 12:17

ሊስትሮ ኦዴ የማይችለውን ጀምሯል። መረጃ ፎረም በገባ ቁጥር ታምሞ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። ነካክቶ ማምለጥ የለም። አማራ ላይ አንድ ሲያቀረሽ አስር ሕይወቱን እንዲጠላ የሚያደርገውን ነገር ይነገረዋል።

በነገራችን ላይ ጉራጌ የሚባል ብሔረሰብ አሁን የለም። በሁለት ምክንያት ይህንን ልንል እንችላለን

1) አሁን ጉራጌ የሚባለው ማህበረሰብ ራሱን ጉራጌ ብሎ አይጠራም። ራሱን የሚጠራው ሶዶ ክስታኔ ፤ ሰባት ቤት ፤ ወለኔ ፤ ምስቃን ፤ ማረቆ ምናምን እያለ ነው።

2) እነዚህ ቡድኖች የየራሳቸው ቋንቋ አላቸው። ተጠቃሚው ጥቂት ቢሆንም። ስነልቦናቸውም አንድ አይደለም። እርስ በርስ እየተገዳደሉ ነው።

3) ቋንቋቸው ከሞላ ጎደል በአማርኛ ተተክቷል ማለት ያስደፍራል። ስማቸውም በአብዛኛው ወደ አማራ ስም፤ አፋን ኦሮሞ ስምና ፡ እብራይስጥ ስም ፡ አረብ ስም ቀይረዋል።

ይህ የሚያሳየው ብሔር እንዳልሆኑና ምናልባት በአንድ ወቅት ብሔር እንደነበሩ ነው።

Abere
Senior Member
Posts: 15554
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ነብይ ጴንጤ Odie ቤርቤረሰብ ቆሪጥ ተሞልቶ ወንጄል ይሰብካል ውራጌ በወረሞ፤ ሃዲያ፤ማረቆ ይረገጣል። ውራጌ የሚባል ቋንቋም ጎሳም የለም እየተባለ ነው። ገና በቀበሌ፤ በመንደር ነጻ

Post by Abere » 30 Apr 2026, 12:29

እንደ ትንታኔህ እና አሁን ያለው ነባራዊ ሁኔታ እንደሚያመላክተው በእርግጥም አንድ ወጥ ጎሳ ነው ለማለት አይቻልም - ቢያንስ የጋራ የሚያግባባ ቋንቋ ያላቸው አይመስልም። አንዱ ጎሳ ከሌላው ጎሳ ጋር ግጭት ውስጥ ያሉ ነው። አንድ አገር በጎጥ/በቤርቤረሰብ/ ከላይ ከአናቱ መቆራረጥ እና መከፋፈል እንደ አሜባ ከጀመረው እስከ መንደር እንደሚዘልቅ ግልጽ ነው - ሳይንሳዊ ነው። ታዲያ እነ Qodie/ዳማ ወያኔን የበላ የማለያየት እና የማቆራረጥ ስራ መንደራቸው ገብቶ እንደሚፈጃቸው ያልገባቸው ደናቁርት ናቸው።

እንደ እኔ "ቆጮ" የሚለው ስያሜ እራሱ ከአማርኛ የተገኜ ይመስለኛል። "ቃጫ" ከሚለው ቃል እየተዛነፈ እና እየተለወጠ የተገኜ እንጅ እርሱ የዚህ ምግብ ስም እንኳን የጋራ የሆነ ውራጌ ቃል አይመስልም።

Misraq wrote:
30 Apr 2026, 12:17
ሊስትሮ ኦዴ የማይችለውን ጀምሯል። መረጃ ፎረም በገባ ቁጥር ታምሞ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። ነካክቶ ማምለጥ የለም። አማራ ላይ አንድ ሲያቀረሽ አስር ሕይወቱን እንዲጠላ የሚያደርገውን ነገር ይነገረዋል።

በነገራችን ላይ ጉራጌ የሚባል ብሔረሰብ አሁን የለም። በሁለት ምክንያት ይህንን ልንል እንችላለን

1) አሁን ጉራጌ የሚባለው ማህበረሰብ ራሱን ጉራጌ ብሎ አይጠራም። ራሱን የሚጠራው ሶዶ ክስታኔ ፤ ሰባት ቤት ፤ ወለኔ ፤ ምስቃን ፤ ማረቆ ምናምን እያለ ነው።

2) እነዚህ ቡድኖች የየራሳቸው ቋንቋ አላቸው። ተጠቃሚው ጥቂት ቢሆንም። ስነልቦናቸውም አንድ አይደለም። እርስ በርስ እየተገዳደሉ ነው።

3) ቋንቋቸው በአማርኛ ተተክቷል። ስማቸውም በአብዛኛው ወደ አማራ ስም፤ እብራይስጥ ስምና አረብ ስም ቀይረዋል።

ይህ የሚያሳየው ብሔር እንዳልሆኑና ምናልባት በአንድ ወቅት ብሔር እንደነበሩ ነው።

Post Reply