Page 1 of 1

የኣንድ ጤነኛ እና የኣንድ በሽተኛ የኢትዮጵያ ዘፋኞች ወግ

Posted: 21 Apr 2026, 18:18
by Naga Tuma
ሁለቱም ኣንድ አከባቢ ተወልደዉ ያደጉ እና የሚተዋወቁ ዘፋኞች ናቸዉ ኣሉ።

ጤነኛዉ ዘፋኝ ሰለሞን ደነቀ ነበር። በኦሮምኛም በአማርኛም ዘፋኝ የነበረ ብቻ ሳይሆን ለኤፍሬም ታምሩ ግጥም የሰጠ ነዉ የሚል ወሬ ሰምቻለሁ። ዕዉነት መሆኑን ኣላዉቅም።

በእኔ አስተያየት በሽተኛዉ ዘፋኝ ጌታቸዉ ሀይለማርያም ነዉ። ምክንያቱም እንደሰለሞን ደነቀ ከጎጃም ጋር የሚተባበር ሳይሆን አማርኛ ተናጋሪዉን ጎጃም ዲነ ብሎ የሚዘፍን ነዉ። ዲነ ማለት ጠላት ማለት ነዉ።

የዚህ ዘመን ኣንዳንድ የወለጋ ግለሰቦች ፉከራ ሸዋን ዲፕሊ እንፍልትሬት ኣድርገናል ማለት እና ጎጃምን ዲነ ወይም ጠላት ማለት ሆነ።