Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13230
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

መሬት አንቀጥቅጡ ሰላማዊ ሰልፍ የት ገባ?

Post by DefendTheTruth » 20 Apr 2026, 14:40

ምንም እንኳን እንተርኔት ላይ ብሆንም መሬት አንቀጥቅጥ ብሎት ነበር። ስንት ሰዉ ብወጣ (ብገኝ) ነዉ መሬት አንቀጥቅጥ ልባል የምችለዉ? እንበል ና 1 ሚሊዮን ወጣ ብባል፣ ታዲያ አንድ ሚሊዮን እኮ ምንም ማለት አይደልም፣ እምንት ነዉ፣ ከ46 ሚሊዮን ጋር ስነፃፀር። ዳሩ ግን እንኳን 1 ሚሊዮን አንድ ሺም በወጣ፣ እንዴት ደስ ባላቸዉ ነበር፣ ጫጫታ በማስተጋባት (እንደ ቁራ) ብዙ ሰዉ ደገፈን ብሎ ዳክራ ይረግጡ ነበር። በነበር ቀረ እንጂ። ንስሯ ከፍታዋን ይዛ በራለች፣ ላይደረስባት!

Over 46 mln Ethiopians register for upcoming general election