Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Odie
Member+
Posts: 7429
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የቴዲ ጉራጌኛ ስምምነነ ባንድ ቀን 2.5 ሚሊዮን ሰው ሲሰማው 10,000 ኮሜንት ተሰጥቶታል

Post by Odie » 17 Apr 2026, 17:44

It is a mix of Amharic; not clean ጉራጊኛ🤣

ጉራማይሌ🤣

It is a tranquilizer for Gurage while most ethnics have their regions he sings about the dead old Ethiopia for Gurage 🤣

Good song but false message to Gurage🤮


I can not judge him as he has to keep his business a float by singing to all audience. He should have been more inclusive to all though🤣

And to make me and PP happy he has this ስንኝ:

"ኢትዮዽያ ትዘምን!!" which is a must!

That መዘመን should include freeing the public from ቆምጬ mind including ቆምጬ itself🤔

Horus
Senior Member+
Posts: 42727
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የቴዲ ጉራጌኛ ስምምነነ ባንድ ቀን 2.5 ሚሊዮን ሰው ሲሰማው 10,000 ኮሜንት ተሰጥቶታል

Post by Horus » 17 Apr 2026, 17:54

ኦዴ
አንተ በዚህ ጥበብ ውስጥ የለህም ዝም ብለህ ተደሰት! ቴዴ ግጥሞቹን በሙሉ አይደለም በጉራጌኛ በክስታኔኛ ብቻ ማድረግ አቅቶት አይደለም! እጅግ ረቂቅ በሆነ መንገድ ክስታኔኛ ሰባት ቤትኛና አማራኛ ያደረገበት ጥልቅ ምክንያት አለው ። የመላ ጉራጌን አንድነት ፕሮሞት ለማድፍረግ ሁለቱን ትላልቅ ቋንቆችን አዋህዷል! ቋንቋ ከረሱት ልጆች ጋር ኮሚኒኬት ለማድረግ አማራኛ ሰትቷቸዋል ። ጉራጌ ላልሆኑ ይዘቱን በቂ ለመስማት አማርኛ ሰጧቸዋል ። ባይገባህ ነው ፣ እሱ አርቲስት ነው! ስራው ኮሚኒኬት ማድረግ ነው።

ይህ ብቻ አይደለም የሙዚቃው ሪዝም ከሬጌ ጋር በማዋሃዱ ሙዚቃችንን የአለም ቋንቋ አድርጎታል !


ተመሳሳይ ስራ የሰራችዋ ሳሜሚያ 2 ሚሊዮን ግዜ በመሰማት ያለም ዘፈር ማድረግ የጀመረችው እሷ ነች

ማንም የማይሰማው ነገር ለጥፈህ መቀመጥ ትችላለህ !!


Post Reply