Page 1 of 1

የዚህ ዓመት እና የመጪዉ ዘመናት ትክክለኛ የኢትዮጵያ ትንሳዔ

Posted: 12 Apr 2026, 16:59
by Naga Tuma
በስደት እና በኣዲስ ኪደን የሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ ያዘገሙ ዘበት ኣዘል ትረካዎች የኢትዮጵያ ጥንታዊ ስልጣኔ ከተቀበረበት ጉድጓድ መዉጣት ነዉ።

ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን እንደ እ ኢ አ በ1964 ዓም ድሬ ሊበን ወይም ሊበን ሜዳ፣ ቦረና፣ ሄዶ እንደ ተነበየዉ እና ፕሮፌሰር ቃሎ የተባለዉ ትንቢቱን ገልጦት እንዳነበበዉ ነዉ።

ሎሬቱ ነብይ የሚባል ይሁን ኣይሁን ስለ መለኮታዊ አሰራር ዕዉቀት ያላቸዉ መመርመር ይችሉ ይሆናል።