Page 1 of 1

እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 02 Apr 2026, 15:18
by Abere
እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነውአረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው። ብዙ ምክንያቶች አሉ - የኦሮሙማ remote controlሎች ስለሆኑ።

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 02 Apr 2026, 16:27
by Naga Tuma
Be advised again. You are a nobody among Renaissance men of this era or the first era.

As a matter of fact, I know of no Ethiopian or Eritrean intellectual who has called for updating the nearly two thousand year old Bible.

እግዜር ሲቀጣ የሚቀጣዉን እራሱን ጭምር የምያናግር መሆኑን ገና የምታዉቅ ኣይመስለኝም።

በተለያዩ ርዕሶች ተመከር ብዬህ ነበር።

በቅርብ የጀመርኩኝ ኣንድ ርዕስ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ቃሉ እና እሬቻ ከሚለዉ እስከ ታላቁ ፈረዖ አክናተን ብሎም ፕሮፌት ሙሴ እና ነብዩ ሙሳ እስከሚለዉ ድረስ ኣሰባሳቢ ነዉ ብያለሁ።

ኣንተ ትልቅ ሰዉ ነኝ የምትለዉ ይህ ግልጽ ያልሆነ አስተሳሰብ ነዉ ወይስ እንደ ትልቅ ሰዉነትህ ማሰባሰብ የማትችል ነህ?
“Abere” wrote: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።
Abere wrote:
02 Apr 2026, 15:18
እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነውአረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው። ብዙ ምክንያቶች አሉ - የኦሮሙማ remote controlሎች ስለሆኑ።

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 03 Apr 2026, 16:35
by Naga Tuma
እሌክት ኦፍ ጎድ የተባለበት ሃገር መቶ ዓመታት እንኳን ሳይሞላዉ እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስኦርደር ነዉ ተባለ፣ ሃይማኖት አድቫንስድ ስሌቨሪ ነዉ ተባለ፣ ታቦት ጣዖት ነዉም ተባለ። ይህን ሁሉ ካሉት ጋርም ተዋለ።

ስምንተኛዉ ሺህ ማለት ይህ ኣንዱ ምልክት ይሆን?

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 04 Apr 2026, 09:29
by Naga Tuma
እግዜር ያልከዉ የዘበት መጋቢ ምሳሌ የተባልክ አበረ፥

እግዜር ባለዉ አፍህ ወይም በጻፉት እጆችህ ና እና ጥያቄዎቹን መልስ እንጂ።

እግዜር በተዓምራዊ አሰራሩ ኣለ ብለህ የምታምን ነህ ወይስ ኒዉ ዎርልድ ኦርደር ኣለ እንጂ እግዜር ዬለም ካሉት ጋር የምትዉል እግዜር ዬለም ባይ ነህ?

ኣፄ ሀይለሥላሴ እሌክት ኦፍ ጎድ ብለዉ ነግሰዉ መቶ ዓመታት እንኳን ሳይሞለዉ።

እየጠየቀህ ያለዉ በሰሜን አሜሪካ ያለ ሌላ ኣዕምሮ ድጋፍ ለመጀመርያ ግዜ ሚክስድ ኢንቲጀር ነን ሊኒየር ፕሮግራሚንግ የምያክል አድቫንሲድ ማትስ ኣፍልቆ ቀምሮ የፈታ፣ የኒዉተን ግኝት ላይ ግኝት የጨመረ፣ እና ቃሎ የተባለ ነዉ።

እግዜር ኣለ የምትል ከሆነ ይህ ኣዕምሮ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና የሚወለድ ነዉ ይለሃል?

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 04 Apr 2026, 14:05
by Selam/
ሰው ጥራ ቢሉህ ፣ ሽንቁሩን ሽማግሌ አመጣኸው?

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 04 Apr 2026, 18:31
by Abere
ከሰው ተራ መውጣቱን አውቃለሁ --- ከሰው ተራ የወጣ አናሳ ለማለት ነው። መቸም ጡር ተናገርክ አይለኝም እግዜር። ጭልፊቱ-ሁሬሳ "ሽማግሌ" የሚለው ቃል ሁሬሳን የሚገልጸው ማይሌጁን የጨረሰ ለማለት ብቻ ነው። አሁን ስለ ምርጫ ውታፍ ነቀላ ላይ ነው። ሀፍረተ-ቢስ ድሮን እና ታንክ አስገባላሁ በሚል ያስተዋውቅ ይሆናል። :mrgreen:
Selam/ wrote:
04 Apr 2026, 14:05
ሰው ጥራ ቢሉህ ፣ ሽንቁሩን ሽማግሌ አመጣኸው?

Re: እግዜር ጡር ተናገርክ አይበለኝ እንጅ፤ የዚህ ፎረም ትንሽ ሰው 'ሆረስ -ሁሬሳ' ነው። አረጋ ከበደ ከክልሎችተቀጣሪ ፕሬዝዳንት መካከል 'ትንሹ ' ሰው እንደ ሆነው።

Posted: 05 Apr 2026, 20:48
by Naga Tuma
ከካድሬዉ ጋር ዬለም ያልከዉ እግዜርን መላልሰህ እግዜር ማለት ኣበዛህ።

ዬለም እና ኣለ መካከል ትጠራጠራለህ?

ሰዉ እንደ ችዋዋ ሆኖ መኖር ኣለ።

እንደ ችዋዋ ሆኖ መኖር እምቢ ያለን እያሳደዱት ቆሳስሎ መኖርም ኣለ።
Abere wrote:
04 Apr 2026, 18:31
ከሰው ተራ መውጣቱን አውቃለሁ --- ከሰው ተራ የወጣ አናሳ ለማለት ነው። መቸም ጡር ተናገርክ አይለኝም እግዜር። ጭልፊቱ-ሁሬሳ "ሽማግሌ" የሚለው ቃል ሁሬሳን የሚገልጸው ማይሌጁን የጨረሰ ለማለት ብቻ ነው። አሁን ስለ ምርጫ ውታፍ ነቀላ ላይ ነው። ሀፍረተ-ቢስ ድሮን እና ታንክ አስገባላሁ በሚል ያስተዋውቅ ይሆናል። :mrgreen:
Selam/ wrote:
04 Apr 2026, 14:05
ሰው ጥራ ቢሉህ ፣ ሽንቁሩን ሽማግሌ አመጣኸው?