Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42677
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Horus » 01 Apr 2026, 01:37

NO INTERNET WAS A LUXURY :lol: :lol: :lol:




Last edited by Horus on 01 Apr 2026, 01:50, edited 4 times in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 42677
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Horus » 01 Apr 2026, 01:56


Affable
Member
Posts: 781
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Affable » 01 Apr 2026, 02:43

ኢሳያስ ወደ ካይሮ አይበርም ነው ነገሩ። አረ እየተስተዋለ። የ Eritrea አገርነት የሚለካው በ Isayes ወደ ካይሮ አውሮፕላን በረራ መስሎኝ። ተሳሳትኩ አልማዜ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17794
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Selam/ » 01 Apr 2026, 08:46

ልክ “ዱባይን አስመሰልናት” እያለ የሚተረተረውን ካድሬ በአናሳነት ስሜት የሚሰቃይ ውርጋጥ ብዬ እንደሰየምኩት ሁሉ፣ በሌላው ውድቀት ላይ የራሱን ስንፈት ለመቀነስና የዛለ ሞራሉን ለማነቃቃት የሚፍጨረጨርን አናሳ ደግሞ “አረም” ወይንም “ተባይ” ብዬዋለሁ።

Affable
Member
Posts: 781
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Affable » 01 Apr 2026, 09:24

ሰላም ከአክሱም ገብኝትሽ መልስ ትንሽ አደብ ትገዣለሽ ብየ ነበር። ተሳሳትኩ። የስድብ ውርጅብኝ ሌትተቀን መወርወር ማወቅን አይመሰክርም። ችግርሽን የምትፈቺው እንደ Eden, Halafi እና Tigray people የህወአት ፍቅርሽን በገሀድ ስትሞግቺ ነው። Have the courage to be yourself.

Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Meleket » 01 Apr 2026, 09:37

Horus wrote:
01 Apr 2026, 01:37
CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !
ታላቂቱ የምኒልኳ ኢትዮጵያ ግን በብልጽግና ላይ ብልጽግናን እዬጨመረች፡ በመደመር ጐዳና እዬተረማመደች ነው። ታላቁ የባህር ኃይሏም የባህረሰላጤውን ውዝግብ ለማርገብ፡ ሁለቱንም ተፋላሚ ኃይሎችም ልክ ለማስገባት፡ ባለውለታችንን አረብ ኤምሬትስንም ለመታደግ፡ በሪር አድሚራል ዘበርጋ እየተመራ “ብልጽጌ” የተባለችውን ባህር ሰርጓጅና የኒውክለር አረር ተሸካሚዋን መርከቡን በዛሬው ዕለት፡ ቆቃ ከሚገኘው የባህር ኃይላችን ቤዝ አስነስቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ “ብልጭልጭ” የተባለችው በምድር ዛቢያ ላይ በመዞር ላይ የምትገኘው ሳተላይታችን፡ አስፈላጊውን መረጃ በማቀበል ላይ መሆኗን ጋዜጠኛችን ሁርጌሳ ከመዲናችን እና ካፍሪካ መዲና ከፊንፊኔ ዘግቧል።”
ብለን ኤርትራዉያን አላስፈላጊ የቃላት እንካ ስላንትያ ውስጥ እንድንገባ ተፈልጎ ከሆነ እምብዬው አንገባም

Selam/
Senior Member
Posts: 17794
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: CAIRO IS UNDER CURFEW, ERITREA IS BACK IN THE DARK AGE !

Post by Selam/ » 01 Apr 2026, 13:06

ዱልዱም ካድሬ

እኔ ሰላም ጎጠኛና ካድሬ እንዴት እንደምጠየፍ የጡት አባትህ አቶ ጭልፊቱ አልነገረህም።

Affable wrote:
01 Apr 2026, 09:24
ሰላም ከአክሱም ገብኝትሽ መልስ ትንሽ አደብ ትገዣለሽ ብየ ነበር። ተሳሳትኩ። የስድብ ውርጅብኝ ሌትተቀን መወርወር ማወቅን አይመሰክርም። ችግርሽን የምትፈቺው እንደ Eden, Halafi እና Tigray people የህወአት ፍቅርሽን በገሀድ ስትሞግቺ ነው። Have the courage to be yourself.

Post Reply