Page 1 of 1

የሊስትሮዎች ነገር ድንገተኛና ግብታዊ ለሚመስላችሁ አማሮች እስቲ ይህ አማራ ላይ እያደረጉት ያለው ሴራ የተደራጀ እና የታቀደ እንደሆነ ይህንን እዩና ተረዱ

Posted: 25 Mar 2026, 21:36
by Misraq
ወዳጄ ይማም ብሎ በአማራ ማልያ እስክንድር ድርጅት ውስጥ ገብቶ ሲያወናብድ የነበረው ጉራጌ ከእስክንድር መወገድ በኋላ በግልፅ የአማራ መሪዎችን ወያኔ እያለ ሲያብጠለጥል ጉራጌ እንደሆነ እና የብርሃኑ ነጋ ተላላኪ እንደሆነ ተደርሶበታል።

ሊስትሮዎች በተደራጀ ተንኮል የአማራ ትግል ላይ አሉባልታ በመንዛት ከብልፅግና ጋር ተጣምረው እየሰሩ እንደሆነ የትግላችን ደጋፊዎች ሊያጤኑት ይገባል።