Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42728
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Horus » 18 Mar 2026, 15:46

የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች፡

መርህ አንድ፡
የጉራጌ ብሄር ከሌሎች ብሄሮች ጋር የሚኖረው ማንኛውም አይነት ግንኙነት በጉራጌ ሕዝብ እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ነው። የጉራጌ አላማ የጉራጌና ኢትዮጵያን ጥቅም መጠበቅና ማራመድ ነው።

መርህ ሁለት፡
በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ብሄሮች ውስጥ ማኛውም ጸረ ኢትዮጵያ ከሆነ ብሄር ጋር የጉራጌ ብሄር ምንም አይነት ወጃጅነት አይመሰረትም ፣ የኢትዮጵያ ጠላት ከሆነ ብሄር ጋር አይጋባም አይዛመድም። ኢትዮጵያ እንደ አገር ይህን ጠላቷ ከሆነ ብሄር ጋር ከተጣላች ጉራጌ ኢትዮጵያን ደግፎ ፣ ኢትዮጵያን ለመጠበቅ ያብራል።

መርህ ሶስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ የጉራጌ ብሄር ወዳጅ የሆኑ አሉ ። እነዚህ ወዳጆቻችን ብሄሮች እነሱ ከሌሎች ብሄሮች ጋር ያሻቸውን ቢያደርጉ ፣ የፈለጉትን መስመር ቢከተሉ የራቸው መብት ስለሆነ ጉራጌ ጣልቃ አይገባም። የጉራጌ ፖሊሲ ከሚወዱት ብሄሮች ጋር ወጃም መሆን ነው። ከነዚህ ወዳጅ ብሄሮች ጋር የምናደርገው ጥረት በሁሉም ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ብሄራዊ የጋራ ጥቅማችንና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ማራመድና ማልማት ነው ።

መርህ አራት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋራ ወዳጅም ያልሆኑ ጠላትም ያልሆኑ ብዙ ብሄሮች አሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋራ ያለን ፖሊሲ ወዳጅም ጠላት አለመሆን ነው። እነዚህ ብሄሮች በራሳቸው ከሌሎች ብሄሮች ጋራ ያሻቸውን አይነት ዝምድናም ሆነ ጠብ ሊያደርጉ ይችላሉ፣ ያ የራሳቸው መብት ነው። ከነዚህ ብሄሮች ጋር የምናደረገው ጥረት ግንኙነታችንን ወዳጅ ካለመሆ ወደ ወዳጅነት ከፍ ማድረግ ነው።

መርህ አምስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋራ ጠላት ያልሆኑ ፣ ጠበኛ ያልሆኑ ብዙ ብሄሮች አሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋር ጉራጌ የሚኖረው ግንኙነት ጠላት አለመሆን፣ ጠበኛ አለመሆን ነው። እነዚህ ብሄሮች በራሳቸው ከሌሎች ብሄሮች ጋር ያሻቸውን አይነት ዝምድናም ሆነ ጠብ ሊያደርጉ ይችላሉ። ያ የራሳቸው መብት ነው። ከነዚህ ብሄሮች ጋር የምናደርገው ጥረት ግንኙነታን ጠላት ካለመሆን ወደ መርህ አራት (ወዳጅ አለመሆን) ከፍ ማድረግ ነው።

መርህ ስድስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋር ጠላት የሆኑ ፣ ጠበኛ የሆኑ ብሄሮች አሉ ፣ ሊኖሩ ይችላሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋራ ያለን ፖሊሲ ጠላት መሆን እና ይህን የጠበኛነት ግንኙነት ወደ መርህ አምስት (ጠላት ያለመሆን) እንዲለወጡ እርቅ መሻት ነው።

መርህ ሰባት፡
የጉራጌ ሴራ ኃይለ ቃል ፡ ነገር የባለቤቱ ነው!

ሆረስ ዐይነ ብርሃን ዘ አማውቴ

Abere
Senior Member
Posts: 15418
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Abere » 18 Mar 2026, 16:41

ሁሬሳ ሁለት ፊት ያለው የጎሳ ፓለቲካ አራማጅ የዚያ እርጉም ኢህአፓ መኢሶን ወዘተ ቅራ ቅንቦ ኢትዮጵያን ቅርቃር ማጥ ውስጥ ካስገቡት ሞት እና መሬት የተጠየፉት ትውልድ አንዱ ነው። የዚያ የአእምሮ ድኩማን እና ኮሌጅ አቋርጦ የወጣ የአቡጊዳ ሽፍታ ርዕዮት የዜጋ ፓለቲካ፤ ስለ ዜጋ ሰብዐዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብት ሳይሆን የመንጋ ወይም የድንጋይ ዘመን የጎሳ ፓለቲካ ነበር። ሁሬሳ የጉራጌ ጠላት ነው የሚለው ጎሳ ማን ነው? :mrgreen:


Dama
Member+
Posts: 7973
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Dama » 18 Mar 2026, 17:09

Horus wrote:
18 Mar 2026, 15:46
የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች፡

መርህ አንድ፡
የጉራጌ ብሄር ከሌሎች ብሄሮች ጋር የሚኖረው ማንኛውም አይነት ግንኙነት በጉራጌ ሕዝብ እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ነው። የጉራጌ አላማ የጉራጌና ኢትዮጵያን ጥቅም መጠበቅና ማራመድ ነው።

መርህ ሁለት፡
በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ብሄሮች ውስጥ ማኛውም ጸረ ኢትዮጵያ ከሆነ ብሄር ጋር የጉራጌ ብሄር ምንም አይነት ወጃጅነት አይመሰረትም ፣ የኢትዮጵያ ጠላት ከሆነ ብሄር ጋር አይጋባም አይዛመድም። ኢትዮጵያ እንደ አገር ይህን ጠላቷ ከሆነ ብሄር ጋር ከተጣላች ጉራጌ ኢትዮጵያን ደግፎ ፣ ኢትዮጵያን ለመጠበቅ ያብራል።

መርህ ሶስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ የጉራጌ ብሄር ወዳጅ የሆኑ አሉ ። እነዚህ ወዳጆቻችን ብሄሮች እነሱ ከሌሎች ብሄሮች ጋር ያሻቸውን ቢያደርጉ ፣ የፈለጉትን መስመር ቢከተሉ የራቸው መብት ስለሆነ ጉራጌ ጣልቃ አይገባም። የጉራጌ ፖሊሲ ከሚወዱት ብሄሮች ጋር ወጃም መሆን ነው። ከነዚህ ወዳጅ ብሄሮች ጋር የምናደርገው ጥረት በሁሉም ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ብሄራዊ የጋራ ጥቅማችንና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ማራመድና ማልማት ነው ።

መርህ አራት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋራ ወዳጅም ያልሆኑ ጠላትም ያልሆኑ ብዙ ብሄሮች አሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋራ ያለን ፖሊሲ ወዳጅም ጠላት አለመሆን ነው። እነዚህ ብሄሮች በራሳቸው ከሌሎች ብሄሮች ጋራ ያሻቸውን አይነት ዝምድናም ሆነ ጠብ ሊያደርጉ ይችላሉ፣ ያ የራሳቸው መብት ነው። ከነዚህ ብሄሮች ጋር የምናደረገው ጥረት ግንኙነታችንን ወዳጅ ካለመሆ ወደ ወዳጅነት ከፍ ማድረግ ነው።

መርህ አምስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋራ ጠላት ያልሆኑ ፣ ጠበኛ ያልሆኑ ብዙ ብሄሮች አሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋር ጉራጌ የሚኖረው ግንኙነት ጠላት አለመሆን፣ ጠበኛ አለመሆን ነው። እነዚህ ብሄሮች በራሳቸው ከሌሎች ብሄሮች ጋር ያሻቸውን አይነት ዝምድናም ሆነ ጠብ ሊያደርጉ ይችላሉ። ያ የራሳቸው መብት ነው። ከነዚህ ብሄሮች ጋር የምናደርገው ጥረት ግንኙነታን ጠላት ካለመሆን ወደ መርህ አራት (ወዳጅ አለመሆን) ከፍ ማድረግ ነው።

መርህ ስድስት፡
ከ88ቱ ብሄሮች ውስጥ ከጉራጌ ብሄር ጋር ጠላት የሆኑ ፣ ጠበኛ የሆኑ ብሄሮች አሉ ፣ ሊኖሩ ይችላሉ። ከነዚህ ብሄሮች ጋራ ያለን ፖሊሲ ጠላት መሆን እና ይህን የጠበኛነት ግንኙነት ወደ መርህ አምስት (ጠላት ያለመሆን) እንዲለወጡ እርቅ መሻት ነው።

መርህ ሰባት፡
የጉራጌ ሴራ ኃይለ ቃል ፡ ነገር የባለቤቱ ነው!

ሆረስ ዐይነ ብርሃን ዘ አማውቴ
Enemy of Gurage is the Ethiopian government. It's so for all nations of Ethiopia. Gurage will work together with all nations of Ethiopia to establish an Ethiopian government that is fair, just, equitable and democratic for all. Gurage will not alienate itself from the rest of Ethiopians who suffer from the injustices, inequities and generally from oppressions of Ethiopia.
This is my Gurage standing tall for justice, equality and democracy with all other Ethiopians, willing to pay the price for these ideals.
Last edited by Dama on 18 Mar 2026, 18:34, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42728
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Horus » 18 Mar 2026, 17:41

Dama,
I did not write this with you on my mind. Don't argue with yourself. When you have no purpose, you mean nothing.

Dama
Member+
Posts: 7973
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Dama » 18 Mar 2026, 18:39

Horus wrote:
18 Mar 2026, 17:41
Dama,
I did not write this with you on my mind. Don't argue with yourself. When you have no purpose, you mean nothing.
I have just posted my alternative purpose of Ethiopia contrary to yours. Our differences are starkly clear. Not only now, I had reminded you to keep the welfare of the people rather than the government of Ethiopia as the thesis of your politics. You have the same running theme about the discredited feudal regimes of Haile Sellasie and Menelick II. Of course, the people of Ethiopia do not matter to you but the states.
It's sad you care for beaurocracy more than the people.

Selam/
Senior Member
Posts: 17831
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የጉራጌ ብሄር እትራተጂያዊ ራስ ገዝነትና ቻይነት የግንኙነት መርሆዎች

Post by Selam/ » 18 Mar 2026, 20:41

ንፍጥ ካድሬ
ምናለበት ስለ ራስህ ብቻ ብታወራ!

ER ላይ ቀኑን ሙሉ ተዘፍዝፎ እየዋለ ድንገት ሲባንን የሞነጫጨረውን ቅዠት “የአንድ ብሄረሰብ ማኒፌስቶ ነው” ብሎ የሚለጥፍ አውቆ-አበድ አጭበርባሪ ስለሆነ ጀርባው እስኪላጥ መገረፍ ነው ያለበት።

Post Reply