Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
የላጭን ልጅ ቅማል በላው እንዲሉ ⛽ ኤምሬቶች በሚገዟት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል። ⛽
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=376895
Page
1
of
1
የላጭን ልጅ ቅማል በላው እንዲሉ ⛽ ኤምሬቶች በሚገዟት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል። ⛽
Posted:
11 Mar 2026, 15:47
by
Fiyameta
Re: የላጭን ልጅ ቅማል በላው እንዲሉ ⛽ ኤምሬቶች በሚገዟት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል። ⛽
Posted:
11 Mar 2026, 16:31
by
Digital Weyane
የጌታችን ኤምሬትስ ነዳጅ የሚተላለፍበት ሆርሙዝ ወሽመጥ ኢራን ስለዘጋችው እኮ ነው ሀገራችን ኢትዮጵያ በነዳጅ እጥረት የተመታችው።
የብልፅግና አፈ ቀላጤው Horus እንደነገረኝ ከሆነ አስፈሪው የባህር ሃይላችን ከቢሾፍቱ ሀይቅ ተነስቶ የሕንድ ውቅያኖስን አቋርጦ የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥን ለመክፈት በመንግስት የተሰጠውን ተልዕኮና በኤምሬትስ የተጣለበትን ኃላፊነት በጥበብ እና በጀግንነት እየተወጣ ይገኛል።
ሆ ብዬ እመጣለሁ ፣ ሆ ብዬ በድል፣
ጥንትም ያባቴ ነው ወሽመጥን መክፈት፣
Re: የላጭን ልጅ ቅማል በላው እንዲሉ ⛽ ኤምሬቶች በሚገዟት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል። ⛽
Posted:
11 Mar 2026, 17:39
by
Fiyameta