Page 1 of 1
ፊፊ! ተገንጥለሽ የግብጽ ተላላኪ ከመሆንሽ በፊት ይህ ያንቺ ሰፈር ነበር! ከጎላ ሚካኤል ጎን ካምፖ ደቀ መሃሪ ውስጥ ነበር ዘመዶሽ ሽር የሚሉት! አህያ ማር አይጥማትም ሆንሽ እንጂ!!!
Posted: 11 Mar 2026, 11:23
by Horus
Re: ፊፊ! ተገንጥለሽ የግብጽ ተላላኪ ከመሆንሽ በፊት ይህ ያንቺ ሰፈር ነበር! ከጎላ ሚካኤል ጎን ካምፖ ደቀ መሃሪ ውስጥ ነበር ዘመዶሽ ሽር የሚሉት! አህያ ማር አይጥማትም ሆንሽ እንጂ!!!
Posted: 11 Mar 2026, 11:28
by Fiyameta
Re: ፊፊ! ተገንጥለሽ የግብጽ ተላላኪ ከመሆንሽ በፊት ይህ ያንቺ ሰፈር ነበር! ከጎላ ሚካኤል ጎን ካምፖ ደቀ መሃሪ ውስጥ ነበር ዘመዶሽ ሽር የሚሉት! አህያ ማር አይጥማትም ሆንሽ እንጂ!!!
Posted: 11 Mar 2026, 11:44
by Affable
የግብፅ ተላላኪነቱ ብዙ አስር አመቶች ያስቆጠረ መስሎኝ። ድንገት ነፃነት ሲታወጅ የተፈጠረ ነገር አይደለም።
Re: ፊፊ! ተገንጥለሽ የግብጽ ተላላኪ ከመሆንሽ በፊት ይህ ያንቺ ሰፈር ነበር! ከጎላ ሚካኤል ጎን ካምፖ ደቀ መሃሪ ውስጥ ነበር ዘመዶሽ ሽር የሚሉት! አህያ ማር አይጥማትም ሆንሽ እንጂ!!!
Posted: 11 Mar 2026, 12:08
by sesame
Horsey,
You need serious eye surgery. What I see is very ugly parks. No sense of esthetics. No doubt the people who design these garish parks and streets are making a killing. They are siphonig a lot of birr from the impoverished people. As Dr Berhanu Nega said, 80% of Ethiopians live the lives of dogs. So who are these flashy parks designed for. Certainly not the people who survive on gursha. They are too hungry to walk parks!

Re: ፊፊ! ተገንጥለሽ የግብጽ ተላላኪ ከመሆንሽ በፊት ይህ ያንቺ ሰፈር ነበር! ከጎላ ሚካኤል ጎን ካምፖ ደቀ መሃሪ ውስጥ ነበር ዘመዶሽ ሽር የሚሉት! አህያ ማር አይጥማትም ሆንሽ እንጂ!!!
Posted: 11 Mar 2026, 12:19
by Horus
Affable wrote: ↑11 Mar 2026, 11:44
የግብፅ ተላላኪነቱ ብዙ አስር አመቶች ያስቆጠረ መስሎኝ። ድንገት ነፃነት ሲታወጅ የተፈጠረ ነገር አይደለም።
ልጆች ሆነን ከካቦሎጆ ስንመለስ የትግሬ ጠላ (ጽራይና ድቋይ) የምጠጣበት ሰፈር 'ደቀ መሃሪ' የት እንደ ነበር ልንገረው ብዬ እንጂ ፣ መላላክ የመሩትማ እጅግ ቀድሞ ነው ። ዛሬስ ቢሆን ይህው ውስጣን ሆነው የሚላላኩ ስንቶቹ ትግሬ ፣ኦሮሞ አማራ መች ጠፉና!
ዞሮ ዞሮ ኢትዮጵያ ግዙፍ ባህር ነች ሁላቸውንም በግዜ ትውጣቸዋለች! ሁሉም የሚሰደዱት ወደ ኢትዮጵያ ነው! ከጂቡቲ እስከ ሱማሌ፣ ከኬኒያ እስከ ደቡብ ሱዳን ፣ ከሱዳን እስከ ኤርትራ ፣ የመኖች ሳይቀር ወደ ፊት ፍለሳው ወደ ኢትዮጵያ ነው የሚሆነው።